Exodus 28:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣሮን ድማ ካህን ኰይኑ ምእንቲ ኼገልግለኒ፡ ክዳውንቲ ኣሮን ምእንቲ ኪቕድስዎ፡ ምስ ኵሎም እቶም ኣነ ብመንፈስ ጥበብ ዝመልእኩዎም ለባማት ልቢ ተዛረቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም የጥበብ መንፈስ ለሞላሁባቸው፥ በልባቸው ጥበበኞች ለሆኑት ሁሉ ተናገር። እነርሱም ካህን ሆኖ እንዲያገለግለኝ ለአሮን ለቤተ መቅደስ የሚሆን የተለየ ልብስ ይሥሩ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም ካህን ሆኖ እንዲያገለግለኝ አሮን ቅዱስ ይሆን ዘንድ ልብስ እንዲሠሩለት የጥበብ መንፈስ ለሞላሁባቸው በልባቸው ጥበበኞች ለሆኑት ሁሉ ተናገር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህን ሆኖ እንዲያገለግለኝ የተለየ እንዲሆን ለአሮን ልብስ እንዲሠሩለት የጥበብ መንፈስ ለሞላሁባቸው በልባቸው ጥበበኞች ለሆኑት ሁሉ ተናገር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን አዳ ኤራ እሜዳ ኩሽያ ሂላ ኤርያ አሳ ኡባ ጼሳደ፥ አሮናዉ ማዮቱዋ ጊግሳና ማላ ኦዳ፤ እ ቄሴ ግዲደ፥ ታዉ ኦናዉ ዱማታናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani aad'd'eeda era immeedda kushiyaa hiilaa eriyaa asaa ubbaa s'eesaade, Aaroonaw mayotuwaa giigissana mala oda; I k'eesee gidiide, taw ootsanaw dummatanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani dumma dumma erateth immida kushe hiilla eriza as ubbaa xeygada Aaroones may7o giigsana mala yoota; izikka qeese gididi taas ooththanaas dummato. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ዱማ ዱማ ኤራቴ ኢሚዳ ኩሼ ሂላ ኤሪዛ ኣስ ኡባ ጼይጋዳ ኣሮኔስ ማይኦ ጊጊሳና ማላ ዮታ፤ ኢዚካ ቄሴ ጊዲዲ ታስ ኦናስ ዱማቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮን ካህነተን ዱማትድ ታዉ ሀጋዛናዳ፥ ታኒ ሂላተ እምዳ ኦሳንቾታ ኡባ ፄጋዳ፥ አሮናስ ማኦታ ጊግሳና መላ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroni kahinetethan dummatidi taw haggaazanaada, taani hiillatethi immida oosanchota ubbaa xeegada, Aaronas ma7ota giigisana mela oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህን ሆኖ እንዲያገለግለኝ የተለየ ይሆን ዘንድ ጥበብ ለሰጠኋቸው በዚህ ጕዳይ ላይ ጥበበኛ ለሆኑ ሰዎች ሁሉ ለአሮን መጐናጸፊያዎችን እንዲሠሩለት ንገራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ልዩ ችሎታ እንዲኖራቸው ያደረግኋቸውን የእጅ ጥበብ ዐዋቂዎችን ጠርተህ ለአሮን ልብስ እንዲሠሩለት ንገራቸው፤ በዚህ ዐይነት አሮን ካህን በመሆን ያገለግለኝ ዘንድ ለእኔ የተለየ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻ ኸዓ ነቶም መንፈስ ጥበብ ዝመላእኽዎም ክኢላታት ዝኾኑ ሰባት ኵሎም፥ ኣሮን ብኽህነት ከገልግለኒ ንኣሮን ኣልባሳት ክገብሩሉ ንገሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ድማ ነቶም መንፈስ ጥበብ ዝመላእክዎም ብልቦም ፈላጣት ዝኾኑ ኹሎም ንኣሮንን ካህነይ ንምዃን ኪቕደስ፡ ኣልባስ ኪገብሩሉ ንገሮም። |