Exodus 28:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮን ድማ ናብ መቕደስ ምስ ኣተወ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ወትሩ ንኽዝክር፡ ኣስማት ደቂ እስራኤል ኣብ ኣፍልቢ ፍርዲ ኣብ ልቡ ተሰኪሙ ይኸይድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሮንም ወደ መቅደስ በገባ ጊዜ በእግዚአብሔር ፊት ለዘለዓለም መታሰቢያ የእስራኤልን ልጆች ስሞች በፍርዱ ልብሰ እንግድዓ ውስጥ በልቡ ላይ ይሸከም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሮንም ወደ መቅደስ በገባ ጊዜ በእግዚአብሔር ፊት ለዘላለም መታሰቢያ የእስራኤልን ልጆች ስሞች በፍርዱ በደረት ኪስ ውስጥ በልቡ ላይ ይሸከም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሮንም ወደ መቅደስ በገባ ጊዜ ዘወትር መታሰቢያ እንዲሆን በጌታ ፊት የእስራኤልን ልጆች ስሞች በፍርዱ ደረት ኪስ ውስጥ በልቡ ላይ ይሸከም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አሮነ ጌሻ ሳኣ ገልያ ዎደ፥ ሀ ትራን ዎያ መና ጎዳ ሸንያ በስያዌ ደእያ እስራኤልያ ዛራቱዋ ሱንቱዋ ቶኮ። ያቶፐ ታን መና ጎዳይ ኡባደ ታ አሳ ሀሳያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Aaroone Geeshsha sa'aa geliyaa wode, ha tiraan wotsiyaa Med'inaa Godaa sheniyaa bessiyaawe de'iyaa Israa'eeliyaa zaratuwaa suntsatuwaa tookko. Yaatooppe taani Med'inaa Goday ubbaade ta asaa hassayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Aarooney ubbaafe dumma qol7aa geliza wode he tira kiisen diza Isra7eele qommota sunththata tookko. Histtiko hayssi GODAA sinththan ubba wode hassa7ettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሮኔይ ኡባፌ ዱማ ቆልኣ ጌሊዛ ዎዴ ሄ ቲራ ኪሴን ዲዛ ኢስራኤሌ ቆሞታ ሱንታ ቶኮ። ሂስቲኮ ሃይሲ ጎዳ ሲንን ኡባ ዎዴ ሃሳኤታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሮን ጌሻ በሳ ገልያ ዎደ እስራኤለ ማይዛታ ሱን ኦይክዳ፥ ትራን ማኤትያ ማኡዋ ማኦ። ያንያ ግሾ፥ ታኒ፥ ጎዳይ ኡባ ዎደ ታ አሳ ቆፓና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Aaroni Geeshsha bessa geliya wode Isra7eele mayzata sunthaa oykida, tiran ma7etiya ma7uwa ma7o. Yaaniya gisho, taani, Goday ubba wode ta asaa qopana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሮን ወደ መቅደሱ በሚገባበት ጊዜ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ለዘላለም መታሰቢያ ይሆን ዘንድ የእስራኤልን ልጆች ስሞች በፍርድ መስጫው ደረት ኪስ በልቡ ላይ ይሸከም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሮን ወደ ተቀደሰው ስፍራ ሲገባ የእስራኤል ነገዶች ስሞች የተቀረጹበትን ይህን የደረት ኪስ ይለብሳል፤ በዚህ ዐይነት እኔ እግዚአብሔር ሁልጊዜ ሕዝቤን አስታውሳለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣሮን ናብ መቕደስ ክኣቱ እንተሎ፥ ነቲ ስም ደቂ ያእቆብ ኣብኡ ተቐሪፁ ዘሎ ሳንቃ ኣፍ ልቢ፥ ይፁሮ። ኣነ እግዚኣብሄር ድማ ንህዝበይ ኵልሻዕ ክዝክሮም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኡሪምን ቱሚምን ድማ ኣብ ናይ ፍርዲ ሳንቃ ኣፍ ልቢ ግበሮ። ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስ ዝኣቱ ኣብ ልዕሊ ልቢ ኣሮን ይኹን፡ ኣሮን ከኣ ንፍርዲ ደቂ እስራኤል ወርትግ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ኡሪም፡ ቱሚም ማለት ብርሃን ፍጹምናን እዩ። ልዕሊ ልቡ ይጹሮ። |