Exodus 28:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣእማን ድማ ምስ ኣስማት ደቂ እስራኤል፡ ዓሰርተው ክልተ፡ ከከም ስሞም፡ ከም ቅርጻ ማሕተም ይኹኑ። ነፍሲ ወከፎም ምስ ስሞም ከከምቶም ዓሰርተው ክልተ ነገድ ክኾኑ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዕ​ን​ቍም ድን​ጋ​ዮች እንደ እስ​ራ​ኤል ልጆች ስሞች ዐሥራ ሁለት ይሆ​ናሉ፤ በየ​ስ​ማ​ቸ​ውም ማኅ​ተም አቀ​ራ​ረጽ ይቀ​ረጹ፤ ስለ ዐሥራ ሁለቱ ነገ​ዶ​ችም ይሁኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዕንቈቹም ድንጋዮች እንደ እስራኤል ልጆች ስሞች አሥራ ሁለት ይሆናሉ፤ በየስማቸውም ማተሚያ እንደሚቀረጽ ይቀረጹ፤ ስለ አሥራ ሁለቱ ነገዶችም ይሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዕንቁ ድንጋዮች እንደ እስራኤል ልጆች ስሞች ዐሥራ ሁለት ይሆናሉ፤ ለዐሥራ ሁለቱ ነገዶች ማኅተም እንደሚቀረጽ በየስማቸው ይቀረጹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ናናቱዋ ሱን ፓይዱዋዳን፥ ሹቻቱዋ ፓይዱካ ታማነ ላኡዋ ግድኖ፤ እቱ እቱ ማታፋዳን ዎጨቲደ፥ ታማነ ላኡ ዛራቱዋ ሱንይ ሄ ሹቻቱዋን ጻፈቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa naanatuwaa suntsaa payduwaadan, shuchchatuwaa payduukka tammanne laa"uwaa gidino; ittuu ittuu maatafaadan wooc'ettiide, tammanne laa"u zaratuwaa suntsay he shuchchatuwaan s'aafetto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele qommota sunththaa qooda mala, shuchchata qoodaykka tammanne nam7u gido; issaa issaa bolla maatame mala woocettidi tammanne nam7u zereththata sunththi he shuchchatan xaafetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ቆሞታ ሱን ቆዳ ማላ፥ ሹቻታ ቆዳይካ ታማኔ ናምኡ ጊዶ፤ ኢሳ ኢሳ ቦላ ማታሜ ማላ ዎጬቲዲ ታማኔ ናምኡ ዜሬታ ሱን ሄ ሹቻታን ጻፌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ናይታስ ቆፍሶ ግዳና መላ ሀ ታማነ ናምኡ አልኦ ሹቻታ፥ እስ እስ ያይቆባ ናይታ ሱንይ፥ እስ እስ ሹቻ ቦላ ዎጨትድ ፃፈቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele naytas qofiso gidana mela ha tammanne nam7u al7o shuchata, issi issi Yayqooba nayta sunthay, issi issi shucha bolla woocetidi xaafeto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የዐሥራ ሁለቱ ነገዶች ስሞች እንደ ማኅተም የተቀረጸባቸው ለእያንዳንዱ የእስራኤል ልጆች ስም ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች ይሁኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለእስራኤል ነገዶች መታሰቢያ ይሆኑ ዘንድ ከእነዚህ ዐሥራ ሁለት የዕንቊ ድንጋዮች በእያንዳንዱ ላይ ከያዕቆብ ልጆች የአንዱ ስም ይቀረጽበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣእማን ድማ፥ ብቝፅሪ ስም ደቂ ያእቆብ፥ ዓሰርተ ኽልተ ይኹን። ስም ናይ ነፍሲ ወከፍ እቶም ዓሰርተ ኽልተ ነገድ ከዓ፥ ኣብቲ ኣእማን ከም ቅርፂ ማሕተም ይፀሓፍ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣእማን ድማ ከምቲ ስም ደቂ እስራኤል ዓሰርተው ክልተ ከምቲ ስሞም ይኹን። ነቶም ዓሰርተው ክልተ ነግድ፡ ነፍስ ወከፍ በብስሙ ኸም ቅርጺ ማሕተም ይኹን።