Exodus 28:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣእማን ድማ ምስ ኣስማት ደቂ እስራኤል፡ ዓሰርተው ክልተ፡ ከከም ስሞም፡ ከም ቅርጻ ማሕተም ይኹኑ። ነፍሲ ወከፎም ምስ ስሞም ከከምቶም ዓሰርተው ክልተ ነገድ ክኾኑ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዕንቍም ድንጋዮች እንደ እስራኤል ልጆች ስሞች ዐሥራ ሁለት ይሆናሉ፤ በየስማቸውም ማኅተም አቀራረጽ ይቀረጹ፤ ስለ ዐሥራ ሁለቱ ነገዶችም ይሁኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዕንቈቹም ድንጋዮች እንደ እስራኤል ልጆች ስሞች አሥራ ሁለት ይሆናሉ፤ በየስማቸውም ማተሚያ እንደሚቀረጽ ይቀረጹ፤ ስለ አሥራ ሁለቱ ነገዶችም ይሁኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዕንቁ ድንጋዮች እንደ እስራኤል ልጆች ስሞች ዐሥራ ሁለት ይሆናሉ፤ ለዐሥራ ሁለቱ ነገዶች ማኅተም እንደሚቀረጽ በየስማቸው ይቀረጹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ናናቱዋ ሱን ፓይዱዋዳን፥ ሹቻቱዋ ፓይዱካ ታማነ ላኡዋ ግድኖ፤ እቱ እቱ ማታፋዳን ዎጨቲደ፥ ታማነ ላኡ ዛራቱዋ ሱንይ ሄ ሹቻቱዋን ጻፈቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa naanatuwaa suntsaa payduwaadan, shuchchatuwaa payduukka tammanne laa"uwaa gidino; ittuu ittuu maatafaadan wooc'ettiide, tammanne laa"u zaratuwaa suntsay he shuchchatuwaan s'aafetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele qommota sunththaa qooda mala, shuchchata qoodaykka tammanne nam7u gido; issaa issaa bolla maatame mala woocettidi tammanne nam7u zereththata sunththi he shuchchatan xaafetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ቆሞታ ሱን ቆዳ ማላ፥ ሹቻታ ቆዳይካ ታማኔ ናምኡ ጊዶ፤ ኢሳ ኢሳ ቦላ ማታሜ ማላ ዎጬቲዲ ታማኔ ናምኡ ዜሬታ ሱን ሄ ሹቻታን ጻፌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ናይታስ ቆፍሶ ግዳና መላ ሀ ታማነ ናምኡ አልኦ ሹቻታ፥ እስ እስ ያይቆባ ናይታ ሱንይ፥ እስ እስ ሹቻ ቦላ ዎጨትድ ፃፈቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele naytas qofiso gidana mela ha tammanne nam7u al7o shuchata, issi issi Yayqooba nayta sunthay, issi issi shucha bolla woocetidi xaafeto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዐሥራ ሁለቱ ነገዶች ስሞች እንደ ማኅተም የተቀረጸባቸው ለእያንዳንዱ የእስራኤል ልጆች ስም ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች ይሁኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእስራኤል ነገዶች መታሰቢያ ይሆኑ ዘንድ ከእነዚህ ዐሥራ ሁለት የዕንቊ ድንጋዮች በእያንዳንዱ ላይ ከያዕቆብ ልጆች የአንዱ ስም ይቀረጽበታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣእማን ድማ፥ ብቝፅሪ ስም ደቂ ያእቆብ፥ ዓሰርተ ኽልተ ይኹን። ስም ናይ ነፍሲ ወከፍ እቶም ዓሰርተ ኽልተ ነገድ ከዓ፥ ኣብቲ ኣእማን ከም ቅርፂ ማሕተም ይፀሓፍ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣእማን ድማ ከምቲ ስም ደቂ እስራኤል ዓሰርተው ክልተ ከምቲ ስሞም ይኹን። ነቶም ዓሰርተው ክልተ ነግድ፡ ነፍስ ወከፍ በብስሙ ኸም ቅርጺ ማሕተም ይኹን። |