Exodus 28:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ክልተ ኣእማን ድማ ኣብ መንኵብ እቲ ጨርቂ መንኵብ ንደቂ እስራኤል መዘከርታ ኣእማን ጌርካ ኣንብሮ። ኣሮን ድማ ስሞም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ክልተ ኣብራኹ ከም መዘከርታ ሒዙ ክኸይድ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆ​ችም የመ​ታ​ሰ​ቢያ ድን​ጋ​ዮች ይሆኑ ዘንድ ሁለ​ቱን ዕን​ቍ​ዎች በል​ብሰ መት​ከፉ ጫን​ቃ​ዎች ላይ ታደ​ር​ጋ​ለህ፤ አሮ​ንም በሁ​ለቱ ጫን​ቃ​ዎች ላይ ለመ​ታ​ሰ​ቢያ ስማ​ቸ​ውን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ይሸ​ከ​ማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ልጆችም የመታሰቢያ ድንጋዮች ይሆኑ ዘንድ ሁለቱን ዕንቍዎች በኤፉዱ ጫንቃዎች ላይ ታደርጋለህ፤ አሮንም በሁለቱ ጫንቃዎች ላይ ለመታሰቢያ ስማቸውን በእግዚአብሔር ፊት ይሸከማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ልጆች የመታሰቢያ ድንጋዮች እንዲሆኑ ሁለቱን ዕንቁዎች በኤፉዱ ትከሻዎች ላይ ታደርጋለህ፤ አሮንም በሁለቱ ትከሻዎቹ ላይ ለመታሰቢያ እንዲሆን ስማቸውን በጌታ ፊት ይሸከማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያታደ ታማነ ላኡ እስራኤልያ ዘረ ሀሳይያዋ ግዳና ማላ፥ ሀ ላኡ ሹቻቱዋ ኤፉድያና ኦይዳ ሀሽያ ጫርቂያን ዎ፤ ያቶፐ መና ጎዳ ስንን ኡባደ ቆፈታና ማላ፥ ሀ ሱንቱዋ አሮነ ባረ ሀሽያን ቶኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaataade tammanne laa"u Israa'eeliyaa zeretsaa hassayiyaawaa gidana mala, ha laa"u shuchchatuwaa eefuudiyaanna oytseedda hashiyaa c'ark'k'iyaan wotsa; yaatooppe Med'inaa Godaa sintsan ubbaade k'ofettana mala, ha suntsatuwaa Aaroone bare hashiyaan tookko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtada tammanne nam7u Isra7eele zereththata qofsizaaz gidana mala ha nam7u shuchchata eefudezara oyththada hashe bolla woththa; histtiko GODAA sinththan ubba wode qofettana mala ha sunththata Aarooney ba hashe bolla tookko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስታዳ ታማኔ ናምኡ ኢስራኤሌ ዜሬታ ቆፍሲዛዝ ጊዳና ማላ ሃ ናምኡ ሹቻታ ኤፉዴዛራ ኦይዳ ሃሼ ቦላ ዎ፤ ሂስቲኮ ጎዳ ሲንን ኡባ ዎዴ ቆፌታና ማላ ሃ ሱንታ ኣሮኔይ ባ ሃሼ ቦላ ቶኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያታዳ ታማነ ናምኡ እስራኤለ ሼሻ ቆፍስያባ ግዳና መላ ሀ ናምኡ ሹቻታ ኤፉድያራ ኦይዳ ሀሽያራ አያ ቃንጉዋ ቦላ ዎ። ታኒ፥ ጎዳይ፥ ታ አሳ ኡባ ዎደ ሀሳያና መላ አሮን ኤንታ ሱን ባ ሀሽያን ቶኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatada tammanne nam7u Isra7eele sheesha qofisiyaba gidana mela ha nam7u shuchata efuudiyara oythada hashiyara aadhiya qanguwa bolla wotha. Taani, Goday, ta asaa ubba wode hassayana mela Aaroni enta sunthaa ba hashiyan tooko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ድንጋዮች ይሆኑ ዘንድ በኤፉዱ ትከሻ ላይ ካሉት ንጣዮች ጋር አያይዛቸው፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት መታሰቢያ እንዲሆኑ አሮን ስሞቹን በትከሻው ላይ ይሸከማቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች መታሰቢያ ይሆኑ ዘንድ ሁለቱን ዕንቆች በትከሻ ላይ በሚያልፉት የኤፉድ ማንገቻዎች ላይ ታደርጋቸዋለህ። በዚህ ዐይነት እኔ እግዚአብሔር ዘወትር ሕዝቤን አስታውስ ዘንድ አሮን የእነርሱን ስሞች በትከሻው ይሸከማል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ዓሰርተ ኽልተ ነገድ እስራኤል መዘከርታ ምእንቲ ክኸውን፥ ነቲ ኽልተ ኣእማን፥ ኣብቲ መንኰብ ኤፉድ ግበሮ። ኣነ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽዝክሮም ድማ ኣሮን ንስማቶም ይፁሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ኽልተ ኣእማን ድማ፡ ንደቂ እስራኤል ኣእማን መዘከርታ ኪኸውን፡ ኣብቲ መናኩብ ኣፎድ ግበሮ። ኣሮን ከኣ ኣብ ክልቲኡ መንኩቡ ስሞም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንመዘከራት ይጹሮ።