Exodus 28:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ክልተ ኣእማን ድማ ኣብ መንኵብ እቲ ጨርቂ መንኵብ ንደቂ እስራኤል መዘከርታ ኣእማን ጌርካ ኣንብሮ። ኣሮን ድማ ስሞም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ክልተ ኣብራኹ ከም መዘከርታ ሒዙ ክኸይድ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእስራኤል ልጆችም የመታሰቢያ ድንጋዮች ይሆኑ ዘንድ ሁለቱን ዕንቍዎች በልብሰ መትከፉ ጫንቃዎች ላይ ታደርጋለህ፤ አሮንም በሁለቱ ጫንቃዎች ላይ ለመታሰቢያ ስማቸውን በእግዚአብሔር ፊት ይሸከማል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ልጆችም የመታሰቢያ ድንጋዮች ይሆኑ ዘንድ ሁለቱን ዕንቍዎች በኤፉዱ ጫንቃዎች ላይ ታደርጋለህ፤ አሮንም በሁለቱ ጫንቃዎች ላይ ለመታሰቢያ ስማቸውን በእግዚአብሔር ፊት ይሸከማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ልጆች የመታሰቢያ ድንጋዮች እንዲሆኑ ሁለቱን ዕንቁዎች በኤፉዱ ትከሻዎች ላይ ታደርጋለህ፤ አሮንም በሁለቱ ትከሻዎቹ ላይ ለመታሰቢያ እንዲሆን ስማቸውን በጌታ ፊት ይሸከማል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያታደ ታማነ ላኡ እስራኤልያ ዘረ ሀሳይያዋ ግዳና ማላ፥ ሀ ላኡ ሹቻቱዋ ኤፉድያና ኦይዳ ሀሽያ ጫርቂያን ዎ፤ ያቶፐ መና ጎዳ ስንን ኡባደ ቆፈታና ማላ፥ ሀ ሱንቱዋ አሮነ ባረ ሀሽያን ቶኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaataade tammanne laa"u Israa'eeliyaa zeretsaa hassayiyaawaa gidana mala, ha laa"u shuchchatuwaa eefuudiyaanna oytseedda hashiyaa c'ark'k'iyaan wotsa; yaatooppe Med'inaa Godaa sintsan ubbaade k'ofettana mala, ha suntsatuwaa Aaroone bare hashiyaan tookko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtada tammanne nam7u Isra7eele zereththata qofsizaaz gidana mala ha nam7u shuchchata eefudezara oyththada hashe bolla woththa; histtiko GODAA sinththan ubba wode qofettana mala ha sunththata Aarooney ba hashe bolla tookko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስታዳ ታማኔ ናምኡ ኢስራኤሌ ዜሬታ ቆፍሲዛዝ ጊዳና ማላ ሃ ናምኡ ሹቻታ ኤፉዴዛራ ኦይዳ ሃሼ ቦላ ዎ፤ ሂስቲኮ ጎዳ ሲንን ኡባ ዎዴ ቆፌታና ማላ ሃ ሱንታ ኣሮኔይ ባ ሃሼ ቦላ ቶኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያታዳ ታማነ ናምኡ እስራኤለ ሼሻ ቆፍስያባ ግዳና መላ ሀ ናምኡ ሹቻታ ኤፉድያራ ኦይዳ ሀሽያራ አያ ቃንጉዋ ቦላ ዎ። ታኒ፥ ጎዳይ፥ ታ አሳ ኡባ ዎደ ሀሳያና መላ አሮን ኤንታ ሱን ባ ሀሽያን ቶኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatada tammanne nam7u Isra7eele sheesha qofisiyaba gidana mela ha nam7u shuchata efuudiyara oythada hashiyara aadhiya qanguwa bolla wotha. Taani, Goday, ta asaa ubba wode hassayana mela Aaroni enta sunthaa ba hashiyan tooko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ድንጋዮች ይሆኑ ዘንድ በኤፉዱ ትከሻ ላይ ካሉት ንጣዮች ጋር አያይዛቸው፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት መታሰቢያ እንዲሆኑ አሮን ስሞቹን በትከሻው ላይ ይሸከማቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች መታሰቢያ ይሆኑ ዘንድ ሁለቱን ዕንቆች በትከሻ ላይ በሚያልፉት የኤፉድ ማንገቻዎች ላይ ታደርጋቸዋለህ። በዚህ ዐይነት እኔ እግዚአብሔር ዘወትር ሕዝቤን አስታውስ ዘንድ አሮን የእነርሱን ስሞች በትከሻው ይሸከማል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዓሰርተ ኽልተ ነገድ እስራኤል መዘከርታ ምእንቲ ክኸውን፥ ነቲ ኽልተ ኣእማን፥ ኣብቲ መንኰብ ኤፉድ ግበሮ። ኣነ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽዝክሮም ድማ ኣሮን ንስማቶም ይፁሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኽልተ ኣእማን ድማ፡ ንደቂ እስራኤል ኣእማን መዘከርታ ኪኸውን፡ ኣብቲ መናኩብ ኣፎድ ግበሮ። ኣሮን ከኣ ኣብ ክልቲኡ መንኩቡ ስሞም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንመዘከራት ይጹሮ። |