Exodus 26:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ወሰን ሓደ ጨርቂ ድንኳን ካብቲ ኣብ መተሓላለፊ ዘሎ ወሰን ሰማያዊ ሪባን ግበር። ከምኡ ድማ ኣብ መወዳእታ ካልእ ጨርቂ ድንኳን ኣብ መተሓላለፊ እቲ ካልኣይ ግበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሚጋጠሙት መጋረጆች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ የሰማያዊውን ግምጃ ቀለበቶች አድርግ፤ ደግሞ ከተጋጠሙት ከሌሎች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ በውጭ በኩል እንዲሁ አድርግ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሚጋጠሙት መጋረጆች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ የሰማያዊውን ግምጃ ቀለበቶች አድርግ፤ ደግሞ ከተጋጠሙት ከሌሎች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ እንዲሁ አድርግ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሚጋጠሙት መጋረጆች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ የሰማያዊውን ግምጃ ቀለበቶች አድርግ፤ ደግሞም ከተጋጠሙት ከሌሎች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ እንዲሁ አድርግ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እትፐ ጋከቲደ ስከቴዳ ጋርዳቱዋፐ እት ጋርዱዋ ዉርሰ ጋጻን ሳሉዋ ማላትያ ጫርቂያፐ ማጫራ መ፤ ቃይ እትፐ ጋከት ስከቴዳ የንኮ ጋርዱዋንካ ሄዋዳን ኪተታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ittippe gakettiide siketteedda gaarddotuwaappe itti gaariduwaa wurssetsa gas'an saluwaa malatiyaa c'ark'k'iyaappe mac'araa med'd'a; k'ay ittippe gaketi siketteedda yenkko gaardduwaankka hewaadan kiiteta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issife gaaggi sikettida magalashatappe gaxan diza magalashaas balxxanththa bolla salo misatiza carqqafe siidhe ooththa; qasse issife gaaggidi sikettida hankko magalashaankka hessaththo ooththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲፌ ጋጊ ሲኬቲዳ ማጋላሻታፔ ጋጻን ዲዛ ማጋላሻስ ባልጻን ቦላ ሳሎ ሚሳቲዛ ጫርቃፌ ሲ ኦ፤ ቃሴ ኢሲፌ ጋጊዲ ሲኬቲዳ ሃንኮ ማጋላሻንካ ሄሳ ኦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስፈ ጋሄትድ ስከትዳ ናምኡ ገሸታስ እሱዋ እሱዋ ጋፃን ካሎሰ አፍላፐ ኦሰትዳ ሳጋዮታ ኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issife gahetidi siketida nam7u geshetas issuwa issuwa gaxan kaalose afilape oosetida sagaayota ootha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዳር በኩል ባለው መጋረጃ ጠርዝ ላይ፣ ከሰማያዊ ጨርቅ የተሠሩ ቀለበቶች አድርግ፤ በሌላውም የመጋረጃ ጠርዝ ላይ እንዲሁ አድርግ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተገጣጥመው በተሠሩት በሁለቱም መጋረጃዎች በየአንዳንዱ ጠርዝ ላይ ከሰማያዊ ጨርቅ የተሠሩ ቀለበቶችን አድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ወሰና ወሰን እቲ ብሓደ ዝተላገበ ዓለባ፥ ብሰማያዊ ፈትሊ ቐለበታት ግበር። ኣብ ወሰና ወሰን እቲ ዝተላገበ ኻልኣይ ዓለባ ኸዓ ኸምኡ ግበር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ብሓደ ኣተጋጠመ ኸኣ፡ ኣብ ጥርዚ እቲ ወሰናይ ዓለባ ኸኣኣ ከምኡ ግበር። |