Exodus 26:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ወሰን ሓደ ጨርቂ ድንኳን ካብቲ ኣብ መተሓላለፊ ዘሎ ወሰን ሰማያዊ ሪባን ግበር። ከምኡ ድማ ኣብ መወዳእታ ካልእ ጨርቂ ድንኳን ኣብ መተሓላለፊ እቲ ካልኣይ ግበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሚ​ጋ​ጠ​ሙት መጋ​ረ​ጆች በአ​ን​ደ​ኛው መጋ​ረጃ ዘርፍ ላይ የሰ​ማ​ያ​ዊ​ውን ግምጃ ቀለ​በ​ቶች አድ​ርግ፤ ደግሞ ከተ​ጋ​ጠ​ሙት ከሌ​ሎች በአ​ን​ደ​ኛው መጋ​ረጃ ዘርፍ ላይ በውጭ በኩል እን​ዲሁ አድ​ርግ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሚጋጠሙት መጋረጆች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ የሰማያዊውን ግምጃ ቀለበቶች አድርግ፤ ደግሞ ከተጋጠሙት ከሌሎች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ እንዲሁ አድርግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሚጋጠሙት መጋረጆች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ የሰማያዊውን ግምጃ ቀለበቶች አድርግ፤ ደግሞም ከተጋጠሙት ከሌሎች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ እንዲሁ አድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እትፐ ጋከቲደ ስከቴዳ ጋርዳቱዋፐ እት ጋርዱዋ ዉርሰ ጋጻን ሳሉዋ ማላትያ ጫርቂያፐ ማጫራ መ፤ ቃይ እትፐ ጋከት ስከቴዳ የንኮ ጋርዱዋንካ ሄዋዳን ኪተታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ittippe gakettiide siketteedda gaarddotuwaappe itti gaariduwaa wurssetsa gas'an saluwaa malatiyaa c'ark'k'iyaappe mac'araa med'd'a; k'ay ittippe gaketi siketteedda yenkko gaardduwaankka hewaadan kiiteta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issife gaaggi sikettida magalashatappe gaxan diza magalashaas balxxanththa bolla salo misatiza carqqafe siidhe ooththa; qasse issife gaaggidi sikettida hankko magalashaankka hessaththo ooththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲፌ ጋጊ ሲኬቲዳ ማጋላሻታፔ ጋጻን ዲዛ ማጋላሻስ ባልጻን ቦላ ሳሎ ሚሳቲዛ ጫርቃፌ ሲ ኦ፤ ቃሴ ኢሲፌ ጋጊዲ ሲኬቲዳ ሃንኮ ማጋላሻንካ ሄሳ ኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስፈ ጋሄትድ ስከትዳ ናምኡ ገሸታስ እሱዋ እሱዋ ጋፃን ካሎሰ አፍላፐ ኦሰትዳ ሳጋዮታ ኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issife gahetidi siketida nam7u geshetas issuwa issuwa gaxan kaalose afilape oosetida sagaayota ootha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዳር በኩል ባለው መጋረጃ ጠርዝ ላይ፣ ከሰማያዊ ጨርቅ የተሠሩ ቀለበቶች አድርግ፤ በሌላውም የመጋረጃ ጠርዝ ላይ እንዲሁ አድርግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ተገጣጥመው በተሠሩት በሁለቱም መጋረጃዎች በየአንዳንዱ ጠርዝ ላይ ከሰማያዊ ጨርቅ የተሠሩ ቀለበቶችን አድርግ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ወሰና ወሰን እቲ ብሓደ ዝተላገበ ዓለባ፥ ብሰማያዊ ፈትሊ ቐለበታት ግበር። ኣብ ወሰና ወሰን እቲ ዝተላገበ ኻልኣይ ዓለባ ኸዓ ኸምኡ ግበር።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብቲ ብሓደ ኣተጋጠመ ኸኣ፡ ኣብ ጥርዚ እቲ ወሰናይ ዓለባ ኸኣኣ ከምኡ ግበር።