Exodus 26:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ተንጠልጢሉ ድማ ሓሙሽተ ኣዕኑድ ብዕንጨይቲ ሻምብቆ ስርሓሉ እሞ ብወርቂ ትሽፍኖ፣ መሳርሕታቶም ድማ ካብ ወርቂ ይኹን። ሓሙሽተ መትሓዚ ኣስራዚ ድማ ክትድርብየሉ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለመጋረጃውም አምስት ምሰሶዎች ከማይነቅዝ ዕንጨት አድርግ፤ በወርቅም ለብጣቸው፤ ኩላቦቻቸውም ከወርቅ የተሠሩ ይሁኑ፤ አምስትም የናስ እግሮች አድርግላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለመጋረጃውም አምስት ምሰሶች ከግራር እንጨት አድርግ፥ በወርቅም ለብጣቸው፤ ኩላቦቻቸውም ከወርቅ የተሠሩ ይሁኑ፤ አምስትም እግሮች አድርግላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለመጋረጃውም አምስት ምሰሶች ከግራር እንጨት አድርግ፤ በወርቅም ለብጣቸው፤ ኩላቦቻቸውም ከወርቅ የተሠሩ ይሁኑ፤ አምስትም እግሮች አድርግላቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋርዱዋ እቼሹ ቱሳቱዋ ኦዶሮቱዋፐ ከሳደ፥ ዎርቃን ሼሻ፤ ካቂያዋንቱካ ዎርቃፐ ኦሰቴዳዋንታ ግድኖ፤ ቱሳቶ ናሃስያ ብራታፐ ትጋደ እቼሹ ፖቱ ገልያዋ መ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gaarddoo ichcheshu tuussatuwaa odoorotuwaappe kessaade, work'k'aan sheeshsha; kak'k'iyaawanttukka work'k'aappe oosetteeddawantta gidino; tuussatoo nahaasiyaa birataappe tigaade ichcheshu pootsatuu geliyaawaa med'd'a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Magalashazas ichchashu eqo miththata odoro miththafe kessada, worqqan tiya; istta kaqotikka worqqafe oosettidaa gidetto; eqo miththatas xarqimalappe oosettida ichchashu eqoso giigsa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማጋላሻዛስ ኢቻሹ ኤቆ ሚታ ኦዶሮ ሚፌ ኬሳዳ፥ ዎርቃን ቲያ፤ ኢስታ ካቆቲካ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ጊዴቶ፤ ኤቆ ሚታስ ጻርቂማላፔ ኦሴቲዳ ኢቻሹ ኤቆሶ ጊጊሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማጋራጁዋስ እቻሹ ቱሳታ ሶቃላ ምፈ ኦዳ ዎርቃን ላንፃ፤ ኮጫትካ ዎርቃፈ ኦሰትዳይሳታ ግዶ። ቱሳታስ ናሰ ብራታፐ እቻሹ ቶሆታ ጊግሳ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Magarajuwas ichashu tuussata soqala mithafe oothada worqan lanxa; kocatika worqafe oosetidaysata gido. Tuussatas naase biratape ichashu tohota giigisa.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለዚህም መጋረጃ የወርቅ ኵላቦችንና ከግራር ዕንጨት የተሠሩ፣ በወርቅ የተለበጡ አምስት ምሰሶዎችን አብጅ፤ አምስት የናስ መቆሚያዎችንም አብጅላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለመጋረጃውም አምስት ምሰሶዎችን ከግራር እንጨት ሠርተህ በወርቅ ለብጣቸው፤ ኩላቦቻቸውም ከወርቅ የተሠሩ ይሁኑ፤ ለእነዚህ ምሰሶዎች ከነሐስ የተሠሩ አምስት እግሮች አብጅላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዕንፀይቲ ሰራው ጌርካ፥ ነቲ መጋረጃ ሓሙሽተ ዓምዲ ግበረሉ። ብወርቂ ለብጦ፤ መሰቓቐሊኡ ኸዓ ኻብ ወርቂ ይኹን። ነሃስ ኣፍሲስካ ድማ ሓሙሽተ እግሪ ግበረሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ መጋረጃ ኸኣ ሓሙሽተ ዓንዲ ሸጢም ግበረሉ ብወርቂ ድማ ለብጦ፡ መስቓቐሊኡ ኸኣ ኣብ ወርቂ ይኹን። ካብ ኣስራዚ ድማ ሓሙሽተ እግሪ ብፍሲ ግበረሉ። |