Exodus 25:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣርባዕተ ቀለቤት ወርቂ ደርብዩሉ፡ ኣብ ኣርባዕተ መኣዝኑ ድማ ኣንብሮ። ኣብ ሓደ ሸነኹ ድማ ክልተ ቀለቤት፡ በቲ ኻልእ ሸነኹ ድማ ክልተ ቀለቤት ይኹኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አራት የወርቅ ቀለበቶችም አድርግለት፤ እነርሱንም በአራቱ እግሮቹ ላይ አኑር፤ በአንድ ወገን ሁለት ቀለበቶች፥ በሌላ ወገን ሁለት ቀለበቶች ይሁኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አራት የወርቅ ቀለበቶችም አድርግለት፥ እነርሱንም በአራቱ እግሮቹ ላይ አኑር፤ በአንድ ወገን ሁለት ቀለበቶች፥ በሌላው ወገን ሁለት ቀለበቶች ይሁኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አራት የወርቅ ቀለበቶችም አድርግለት፥ እነርሱንም በአራቱ እግሮቹ ላይ አኑር፤ በአንድ ወገን ሁለት ቀለበቶች፥ በሌላው ወገን ሁለት ቀለበቶች ይሁኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ታቦታዉ ኦይዱ ዎርቃ ሳጋየቱዋ ትጋደ ኦይዱ ገደቱዋን እት ባጋና ላኡ ሳጋየቱዋ፥ ቃይ የንኮ ባጋና ላኡ ሳጋየቱዋ አ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He Taabootaw oyddu work'k'aa sagaayetuwaa tigaade oyddu gedetuwaan itti baggana laa"u sagaayetuwaa, k'ay yenkko baggana laa"u sagaayetuwaa aatsa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taabotaas oyddu worqqa sagayota ooththada oyddu tohotan issi baggara nam7u sagayota, qasse hankko baggara nam7u sagayota aaththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታቦታስ ኦይዱ ዎርቃ ሳጋዮታ ኦዳ ኦይዱ ቶሆታን ኢሲ ባጋራ ናምኡ ሳጋዮታ፥ ቃሴ ሃንኮ ባጋራ ናምኡ ሳጋዮታ ኣ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ታቦትያስ ኦይዱ ዎርቃ ሳጋዮታ ኦዳ፤ ኦይዱ ገዳታ ቦላ እስ ባጋራ ናምኡ ሳጋዮታ፥ ቃስ ሀንኮ ባጋራ ናምኡ ሳጋዮታ አዳ ጋሰ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He Taabotiyas oyddu worqa sagaayota oothada; oyddu gedata bolla issi baggara nam7u sagaayota, qassi hanko baggara nam7u sagaayota aathada gasetha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አራት የወርቅ ቀለበቶች ሠርተህ ሁለቱን በአንድ በኩል ሁለቱን በሌላ በኩል ከአራቱ እግሮች ጋር አያይዝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አራት የወርቅ ዋልታዎችንም ሠርተህ ሁለቱን በአንድ በኩል፥ ሁለቱንም በሌላ በኩል በማድረግ ከአራቱም እግሮቹ ጋር እንዲያጣብቁ አድርግ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣርባዕተ ቐለበት ወርቂ ኣፍሲስካ ድማ ኽልተ ቐለበት ብሓደ ገፁ፥ ክልተ ቐለበት ከዓ ብኻልኣይ ገፁ፥ ኣብ ኣርባዕተ እግሩ ግበረሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣርባዕተ ቐለቤት ወርቂ ኣፍሲስካ ድማ ኣብ ኣርባዕቲኡ እግሩ ገብር፡ ክልተ ቐለቤት ብሓደ ሸነኹ፡ ክልተ ቐለቤት ከኣ ብኻልኣይ ሸነኹ። |