Exodus 25:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ታቦት ድማ ብዕንጨይቲ ሻምብቆ ይሰርሑ፣ ንውሓቱ ክልተ እመትን ፈረቓን፣ ስፍሓቱ እመትን ፈረቓን፣ ቁመቱ ድማ እመትን ፈረቓን ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከማይነቅዝ ዕንጨትም የምስክሩን ታቦት ሥራ፤ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከግራር እንጨትም ታቦትን ይሥሩ፤ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከግራር እንጨት ታቦትን ይሥሩ፤ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱ አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡንቱንቱ ኦዶሩዋ ምፐ አዱሳተይ ላኡ ዋነ ባጋ፥ ጎምፓይ እት ዋነ ባጋ፥ ጌሳይ ቃይ እት ዋነ ባጋ ግዴዳ ታቦታ መኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Unttunttu odooruwaa mitsaappe adussatetsay laa"u wad'anne bagga, gomppay itti wad'anne bagga, geesay k'ay itti wad'anne bagga gideedda Taabootaa med'd'ino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Istti odoro miththafe adussateththay nam7u wadhanne bagga, gomppay issi wadhanne bagga, dhoqqateththay qasse issi wadhanne bagga gidiza Taabota ooththetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስቲ ኦዶሮ ሚፌ ኣዱሳቴይ ናምኡ ዋኔ ባጋ፥ ጎምፓይ ኢሲ ዋኔ ባጋ፥ ቃቴይ ቃሴ ኢሲ ዋኔ ባጋ ጊዲዛ ታቦታ ኦቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሶቃላ ምፈ፥ አዱሳተይ ናምኡ ዋነ ታካ፥ ጎምፓይ እስ ዋነ ታካ፥ ጌሳይ እስ ዋነ ታካ ግድያ ሳፅነ ኦተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Soqala mithafe, adussatethay nam7u wadhanne takadho, gompay issi wadhanne takadho, geesay issi wadhanne takadho gidiya saaxine oothite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፣ ወርዱ አንድ ክንድ ተኩል፣ ከፍታው አንድ ክንድ ተኩል የሆነ ታቦት ከግራር ዕንጨት እንዲሠሩ አድርግ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከግራር እንጨት የተሠራ አንድ ሣጥን፥ ታቦት አድርገው ይሥሩ፤ ርዝመቱ መቶ ዐሥር የጐኑ ስፋት ሥልሳ ስድስት ሳንቲ ሜትር፥ ቁመቱም ስድሳ ስድስት ሳንቲ ሜትር ይሁን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሰራው ካብ ዝበሃል ኦም፥ ታቦት ስራሕ፤ ምንዋሑ ኽልተ እመትን ፈረቓን፥ ምግፋሑ እመትን ፈረቓን፥ ምብራኹ ድማ እመትን ፈረቓን ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ታቦት ድማ ካብ ዕጨይቲ ሽጢም ይግበሩ፡ ምንዋሑ ኽልተ እመትን ፈረቓን፡ ምግፋሑ ኸኣ እመትን ፈረቓን፡ ምብራኽውን እመትን ፈረቓን ይኹን። |