Exodus 24:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ነቲ ደም ወሲዱ ኣብ ልዕሊ እቶም ህዝቢ ነጸጎ እሞ፡ እግዚኣብሄር ብዛዕባ እዚ ዅሉ ቓላት እዚ ምሳኻትኩም ዝኣተዎ ደም ኪዳን እዚ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ደሙን ወስዶ በሕዝቡ ላይ ረጨው፤ በዚህ ቃል ሁሉ “እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ያደረገው የቃል ኪዳኑ ደም እነሆ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ደሙን ውስዶ በሕዝቡ ላይ ረጨው። በዚህ ቃል ሁሉ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ያደረገው የቃል ኪዳኑ ደም እነሆ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ደሙን ውስዶ በሕዝቡ ላይ ረጨው፦ “በእነዚህ ቃሎች ሁሉ ጌታ ከእናንተ ጋር ያደረገው የኪዳኑ ደም እነሆ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ ሄ ሱ አኪደ፥ አሳ ቦላ ጫጫፊደ ኡንቱንታ፥ “በእተ፥ መና ጎዳይ ሀ ቃላ ኡባን ህንተናና ዎዳ ቃላ ጫቁዋ ሱይ ሀዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Muse he suutsaa akkiide, asaa bolla c'ac'c'afiide unttuntta, «Be'ite, Med'inaa Goday ha k'aalaa ubbaan hinttenana wotseedda k'aalaa c'aak'uwaa suutsay hawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Museykka keretan attida suuththaa ekkidi asaa bolla wuxxidi asaa, «Be7ite, hayssi GODAY hayta qaalata inttes immishe inttenara woththida caaqo suuththa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይካ ኬሬታን ኣቲዳ ሱ ኤኪዲ ኣሳ ቦላ ዉጺዲ ኣሳ፥ «ቤኢቴ፥ ሃይሲ ጎዳይ ሃይታ ቃላታ ኢንቴስ ኢሚሼ ኢንቴናራ ዎዳ ጫቆ ሱ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ሙሰይ ሄ ሱ ኤክድ፥ አሳ ቦላ ርጭድ፥ ኤንታ፥ “ጎዳይ ህንተዉ ሀ ኪታታ እምያ ዎደ ህንተራ ገልዳ ጫቁዋ ምንያ ሱይ ሀይሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Musey he suuthaa ekidi, asaa bolla dharcidi, enta, “Goday hintew ha kiitata immiya wode hintera gelida caaquwa minthiya suuthay haysa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ ደሙን ወሰደ፤ ሕዝቡም ላይ ረጭቶ፣ “ይህ እነዚህን ቃሎች በሰጠ ጊዜ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) ከእናንተ ጋር የገባው የቃል ኪዳኑ ደም ነው” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሙሴ በገበቴ ያለውን ደም ወስዶ በሕዝቡ ላይ በመርጨት “ይህ እንግዲህ እግዚአብሔር እነዚህን ሁሉ ትእዛዞች በሰጣችሁ ጊዜ ከእናንተ ጋር የገባውን ቃል ኪዳን የሚያጸናበት ደም ነው” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸዓ ነቲ ደም ወሲዱ “እዙይ እቲ እግዚኣብሄር ነዘን ቃላት እዚኣተን ክህበኩም እንተሎ ዝኣተዎ ኺዳን ደም እዩ” እናበለ ናብ ህዝቢ ነፀጎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸኣ ነቲ ደም ኪዳን እግዚኣብሄር ብኹለን እዘን ቓላት እዚኤን ምሳኻትኩም ዝገበሮ እንሆ በለ። |