Exodus 24:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ነቲ ደም ወሲዱ ኣብ ልዕሊ እቶም ህዝቢ ነጸጎ እሞ፡ እግዚኣብሄር ብዛዕባ እዚ ዅሉ ቓላት እዚ ምሳኻትኩም ዝኣተዎ ደም ኪዳን እዚ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም ደሙን ወስዶ በሕ​ዝቡ ላይ ረጨው፤ በዚህ ቃል ሁሉ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ና​ንተ ጋር ያደ​ረ​ገው የቃል ኪዳኑ ደም እነሆ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም ደሙን ውስዶ በሕዝቡ ላይ ረጨው። በዚህ ቃል ሁሉ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ያደረገው የቃል ኪዳኑ ደም እነሆ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ደሙን ውስዶ በሕዝቡ ላይ ረጨው፦ “በእነዚህ ቃሎች ሁሉ ጌታ ከእናንተ ጋር ያደረገው የኪዳኑ ደም እነሆ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ ሄ ሱ አኪደ፥ አሳ ቦላ ጫጫፊደ ኡንቱንታ፥ “በእተ፥ መና ጎዳይ ሀ ቃላ ኡባን ህንተናና ዎዳ ቃላ ጫቁዋ ሱይ ሀዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Muse he suutsaa akkiide, asaa bolla c'ac'c'afiide unttuntta, «Be'ite, Med'inaa Goday ha k'aalaa ubbaan hinttenana wotseedda k'aalaa c'aak'uwaa suutsay hawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Museykka keretan attida suuththaa ekkidi asaa bolla wuxxidi asaa, «Be7ite, hayssi GODAY hayta qaalata inttes immishe inttenara woththida caaqo suuththa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይካ ኬሬታን ኣቲዳ ሱ ኤኪዲ ኣሳ ቦላ ዉጺዲ ኣሳ፥ «ቤኢቴ፥ ሃይሲ ጎዳይ ሃይታ ቃላታ ኢንቴስ ኢሚሼ ኢንቴናራ ዎዳ ጫቆ ሱ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ሙሰይ ሄ ሱ ኤክድ፥ አሳ ቦላ ርጭድ፥ ኤንታ፥ “ጎዳይ ህንተዉ ሀ ኪታታ እምያ ዎደ ህንተራ ገልዳ ጫቁዋ ምንያ ሱይ ሀይሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Musey he suuthaa ekidi, asaa bolla dharcidi, enta, “Goday hintew ha kiitata immiya wode hintera gelida caaquwa minthiya suuthay haysa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሙሴ ደሙን ወሰደ፤ ሕዝቡም ላይ ረጭቶ፣ “ይህ እነዚህን ቃሎች በሰጠ ጊዜ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) ከእናንተ ጋር የገባው የቃል ኪዳኑ ደም ነው” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሙሴ በገበቴ ያለውን ደም ወስዶ በሕዝቡ ላይ በመርጨት “ይህ እንግዲህ እግዚአብሔር እነዚህን ሁሉ ትእዛዞች በሰጣችሁ ጊዜ ከእናንተ ጋር የገባውን ቃል ኪዳን የሚያጸናበት ደም ነው” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ኸዓ ነቲ ደም ወሲዱ “እዙይ እቲ እግዚኣብሄር ነዘን ቃላት እዚኣተን ክህበኩም እንተሎ ዝኣተዎ ኺዳን ደም እዩ” እናበለ ናብ ህዝቢ ነፀጎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ኸኣ ነቲ ደም ኪዳን እግዚኣብሄር ብኹለን እዘን ቓላት እዚኤን ምሳኻትኩም ዝገበሮ እንሆ በለ።