Exodus 24:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መጽሓፍ ኪዳን ወሲዱ ድማ ኣብ ቅድሚ እዝኒ እቶም ህዝቢ ኣንበባ እሞ፡ ንሳቶም ድማ፡ እግዚኣብሄር ዝተዛረቦ ዅሉ ክንገብሮን ክንእዘዞን ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቃል ኪዳኑንም መጽሐፍ ወስዶ ለሕዝቡ አነበበላቸው፤ እነርሱም፥ “እግዚአብሔር ያለውን ሁሉ እንሰማለን፤ እናደርጋለንም” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቃል ኪዳኑንም መጽሐፍ ወስዶ ለሕዝቡ አነበበላቸው፤ እነርሱም። እግዚአብሔር ያለውን ሁሉ እናደርጋለን እንታዘዛለንም አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቃል ኪዳኑንም መጽሐፍ ወስዶ በሕዝቡ ጆሮ ላይ አወጀ፤ እነርሱም፦ “ጌታ ያለውን ሁሉ እናደርጋለን እንታዘዛለንም” አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ቃላ ጫቁዋ ማጻፋ አኪደ፥ አሳዉ ናባቤዳ፤ ኡንቱንቱ፥ “መና ጎዳይ ኦዴዳዋ ኡባ ኑን ኦና፤ ኑን አዛዘታና” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan K'aalaa c'aak'uwaa Mas'aafaa akkiide, asaw nabbabeedda; unttunttu, «Med'inaa Goday odeeddawaa ubbaa nuuni ootsana; nuuni azazettana» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Caaqo Qaala Maxaafaa ekkidi asaas dhoqqu histtidi nababiin asay, «GODAY yootidayssa ubbaa nuni ooththananne azazettana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጫቆ ቃላ ማጻፋ ኤኪዲ ኣሳስ ቁ ሂስቲዲ ናባቢን ኣሳይ፥ «ጎዳይ ዮቲዳይሳ ኡባ ኑኒ ኦናኔ ኣዛዜታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ ጫቆ ማፃፋ ኤክድ፥ አሳስ ናባብን፥ ኤንቲ፥ “ጎዳይ ግዳባ ኡባ ኑኒ ኦና፤ ኑኒ እያ ኪታ ፖላና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Caaqo Maxaafa ekidi, asaas nabbabin, enti, “Goday gidaba ubbaa nuuni oothana; nuuni iya kiita polana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የኪዳኑን መጽሐፍ ወስዶ ለሕዝቡ አነበበላቸው፤ እነርሱም፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያለውን ሁሉ እናደርጋለን፤ እንታዘዛለን” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የቃል ኪዳኑን መጽሐፍ ወስዶ ድምፁን ከፍ በማድረግ ለሕዝቡ አነበበ፤ ሕዝቡም “ለእግዚአብሔር እንታዘዛለን እርሱ ያዘዘውንም ሁሉ እንፈጽማለን” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ መፅሓፍ ኪዳን ወሲዱ ድማ፥ ዓው ኢሉ ነቶም ህዝቢ ኣንበበሎም። ንሳቶም ከዓ “ኵሉ እግዚኣብሄር ዝበሎ ንገብርን ንእዘዝን” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ መጽሓፍ መጽሓፍ ኪዳን ወሲዱ ድማ ኣብ እዝኒ እቶም ህዝቢ ኣነበቦ። ንእዘዝ ድማ በሉ። |