Exodus 24:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ደቂ እስራኤል ከኣ ዚሓርር መስዋእቲ ዜቕርቡን ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና ከብቲ ዘቕርቡን መንእሰያት ሰደደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልንም ልጆች ጐልማሶች ላከ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትንም አቀረቡ፤ ለእግዚአብሔርም ስለ ደኅንነት መሥዋዕት በሬዎችን ሠዉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲያቀርቡ፥ ለእግዚአብሔርም ስለ ደኅንነት መሥዋዕት በሬዎችን እንዲሠዉ የእስራኤልን ልጆች ጐበዛዝት ሰደደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲያቀርቡ፥ ለጌታም የሰላም መሥዋዕት በሬዎችን እንዲሠዉ የእስራኤል ልጆች ወጣቶችን ላከ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ እስራኤላቱዋፐ ያላጋ አቱማ አሳ ኪትና፥ ኡንቱንቱ ቢደ ጹግያ ያርሹዋ ሺሼድኖ፤ ቃይ እትፐተ ያርሾ ኮሩማቱዋ መና ጎዳዉ ያርሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I Israa'eelatuwaappe yalaga attuma asaa kiittina, unttunttu biide s'uuggiyaa yarshshuwaa shiishsheeddino; k'ay ittippetetsaa yarshshoo korumatuwaa Med'inaa Godaw yarshsheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi Isra7eele asaappe naateththa attuma nayta kiittiin, istti biidi GODAAS mirgota xuugettiza yarshonne issifeteththa yarsho histti yarshida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ናቴ ኣቱማ ናይታ ኪቲን፥ ኢስቲ ቢዲ ጎዳስ ሚርጎታ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ኢሲፌቴ ያርሾ ሂስቲ ያርሺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ፓንታ እ ኪትን፥ ኤንቲ ብድ ፁሳ ያርሹዋነ እስፈተ ያርሹዋስ ኮርማታ ሹክድ፥ ጎዳስ ያርሽዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele panthata I kiittin, enti bidi xuussa yarshuwanne issifetetha yarshuwas kormata shukidi, Godaas yarshidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ወጣት ወንድ እስራኤላውያንን ላከ፤ እነርሱም የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረቡ፤ ወይፈኖችን የኅብረት መሥዋዕት አድርገው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ሠዉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚቃጠል መሥዋዕት ወስደው ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡ ወጣቶች ወንዶችን ላከ፤ እነርሱም ወይፈኖችን የአንድነት መሥዋዕት አድርገው አቀረቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሙሴ ኣጕባዝ ደቂ እስራኤል ሰደደ፤ ንሳቶም ከዓ ዝቃፀል መስዋእቲ ሰውኡ፤ ካብ ዝራብዓት ድማ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና ኣቕረቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ደቂ እስራኤል ከኣ ኣጉባዝ፡ ዚሐርር መስዋእቲ ኺስውኡ፡ ካብ ዝራብዐት ድማ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና ኬቅርቡ፡ ሰደደ። |