Exodus 24:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ደቂ እስራኤል ከኣ ዚሓርር መስዋእቲ ዜቕርቡን ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና ከብቲ ዘቕርቡን መንእሰያት ሰደደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ልጆች ጐል​ማ​ሶች ላከ፤ የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕ​ት​ንም አቀ​ረቡ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ስለ ደኅ​ን​ነት መሥ​ዋ​ዕት በሬ​ዎ​ችን ሠዉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲያቀርቡ፥ ለእግዚአብሔርም ስለ ደኅንነት መሥዋዕት በሬዎችን እንዲሠዉ የእስራኤልን ልጆች ጐበዛዝት ሰደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲያቀርቡ፥ ለጌታም የሰላም መሥዋዕት በሬዎችን እንዲሠዉ የእስራኤል ልጆች ወጣቶችን ላከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ እስራኤላቱዋፐ ያላጋ አቱማ አሳ ኪትና፥ ኡንቱንቱ ቢደ ጹግያ ያርሹዋ ሺሼድኖ፤ ቃይ እትፐተ ያርሾ ኮሩማቱዋ መና ጎዳዉ ያርሼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I Israa'eelatuwaappe yalaga attuma asaa kiittina, unttunttu biide s'uuggiyaa yarshshuwaa shiishsheeddino; k'ay ittippetetsaa yarshshoo korumatuwaa Med'inaa Godaw yarshsheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi Isra7eele asaappe naateththa attuma nayta kiittiin, istti biidi GODAAS mirgota xuugettiza yarshonne issifeteththa yarsho histti yarshida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ናቴ ኣቱማ ናይታ ኪቲን፥ ኢስቲ ቢዲ ጎዳስ ሚርጎታ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ኢሲፌቴ ያርሾ ሂስቲ ያርሺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ፓንታ እ ኪትን፥ ኤንቲ ብድ ፁሳ ያርሹዋነ እስፈተ ያርሹዋስ ኮርማታ ሹክድ፥ ጎዳስ ያርሽዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele panthata I kiittin, enti bidi xuussa yarshuwanne issifetetha yarshuwas kormata shukidi, Godaas yarshidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ወጣት ወንድ እስራኤላውያንን ላከ፤ እነርሱም የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረቡ፤ ወይፈኖችን የኅብረት መሥዋዕት አድርገው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ሠዉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሚቃጠል መሥዋዕት ወስደው ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡ ወጣቶች ወንዶችን ላከ፤ እነርሱም ወይፈኖችን የአንድነት መሥዋዕት አድርገው አቀረቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሙሴ ኣጕባዝ ደቂ እስራኤል ሰደደ፤ ንሳቶም ከዓ ዝቃፀል መስዋእቲ ሰውኡ፤ ካብ ዝራብዓት ድማ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና ኣቕረቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ደቂ እስራኤል ከኣ ኣጉባዝ፡ ዚሐርር መስዋእቲ ኺስውኡ፡ ካብ ዝራብዐት ድማ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና ኬቅርቡ፡ ሰደደ።