Exodus 24:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ መጺኡ ንህዝቢ ንዅሉ ቃላት እግዚኣብሄርን ኵሉ ስርዓታትን ነገሮም፣ ኵሉ እቲ ህዝቢ ድማ ብሓደ ድምጺ መለሰ፦ ኵሉ እቲ እግዚኣብሄር ዝተዛረቦ ቃላት ክንገብሮ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ገባ፤ ለሕዝቡም የእግዚአብሔርን ቃሎች ሁሉ፥ ሥርዐቱንም ሁሉ ነገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ በአንድ ድምፅ፥ “እግዚአብሔር የተናገራቸውን ቃሎች ሁሉ እንሰማለን፤ እናደርጋለንም” ብለው መለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም መጣ ለሕዝቡም የእግዚአብሔርን ቃሎች ሁሉ ሥርዓቱንም ሁሉ ነገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ በአንድ ድምፅ። እግዚአብሔር የተናገራቸውን ቃሎች ሁሉ እናደርጋለን ብለው መለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም መጣ ለሕዝቡም የጌታ ቃሎች ሁሉ ሥርዓቱንም ሁሉ ነገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ በአንድ ድምፅ፦ “ጌታ የተናገራቸውን ቃሎች ሁሉ እናደርጋለን” ብለው መለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ዪደ፥ መና ጎዳ ቃላ ኡባነ አ ዎጋ ኡባ አሳዉ ኦድና አሳይ ኡባይ እት ቃላን፥ “መና ጎዳይ ኦዴዳዋ ኡባ ኑን ኦና” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse yiide, Med'inaa Godaa k'aalaa ubbaanne Aa wogaa ubbaa asaw odina Asay ubbay itti k'aalaan, «Med'inaa Goday odeeddawaa ubbaa nuuni ootsana» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey yiidi GODAA qaalanne iza woga ubbaa asaas yootiin asay wuri issi qaalan, «GODAY yootidayssa ubbaa nuni ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ዪዲ ጎዳ ቃላኔ ኢዛ ዎጋ ኡባ ኣሳስ ዮቲን ኣሳይ ዉሪ ኢሲ ቃላን፥ «ጎዳይ ዮቲዳይሳ ኡባ ኑኒ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ብድ፥ ጎዳ ቃላነ ዎጋ ኡባ አሳስ ኦድን፥ አሳ ኡባይ እስ ቃላን፥ “ጎዳይ ግዳባ ኡባ ኑኒ ኦና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey bidi, Godaa qaalanne woga ubbaa asaas odin, asa ubbay issi qaalan, “Goday gidaba ubbaa nuuni oothana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ ወደ ሕዝቡ ሄዶ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ቃሎችና ሕጎች ሁሉ በነገራቸው ጊዜ በአንድ ድምፅ ሆነው፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያለውን ሁሉ እናደርጋለን” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ሄዶ የእግዚአብሔርን ትእዛዝና ሥርዓት ሁሉ ለሕዝቡ ነገረ፤ ሕዝቡም በአንድነት “እግዚአብሔር የተናገረውን ሁሉ እናደርጋለን” ሲል መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ መፂኡ ነቶም ህዝቢ፥ ኵሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄርን ኵሉ ሕግጋትን ነገሮም። ኵሉ እቲ ህዝቢ ኸዓ ብሓደ ድምፂ “እግዚኣብሄር ዝተዛረቦ ዅሉ ትእዛዛት ንገብር” ኢሎም መለሱሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ መጺኡ ነቶም ህዝቢ ኹሉ ዘረባ እግዚኣብሄር ኩሉ ሕጋጋትን ነገሮም። ኩሉ እቲ ህዝቢ ኸኣ ብሓደ ደሃይ፡ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ኹሉ ቓላት ንገብር ኢሎም መለሱ። |