Exodus 24:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክብሪ የሆዋ ኸኣ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ኣብ ርእሲ እቲ ኸረን ከም ዚበልዕ ሓዊ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በተ​ራ​ራ​ውም ራስ ላይ በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ፊት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክብር መታ​የት እን​ደ​ሚ​ያ​ቃ​ጥል እሳት ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በተራራው ራስ ላይ በእስራኤል ልጆች ፊት የእግዚአብሔር ክብር መታየት እንደሚያቃጥል እሳት ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በተራራው ራስ ላይ የጌታ ክብር ለእስራኤል ልጆች እንደሚባላ እሳት ሆኖ ታያቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤላቶ መና ጎዳ ቦንቹ ደርያ ሁጲያን ጹግያ ታማ ማላቲደ ቤቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelatoo Med'inaa Godaa bonchchuu deriyaa huup'iyaan s'uuggiyaa tamaa malatiide beetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele naytas GODAA bonchchoy zumaa xeeran eexxiza tama misatidi beettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ናይታስ ጎዳ ቦንቾይ ዙማ ጼራን ኤጺዛ ታማ ሚሳቲዲ ቤቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዙማ ቦላ ቆንጭዳ ጎዳ ቦንቾይ እስራኤለታስ ታማ ላጮ ዳንድ በንትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Zumaa bolla qoncida Godaa bonchoy Isra7eeletas tama laco daanidi bentis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለእስራኤላውያን የእግዚአብሔር (ያህዌ) ክብር በተራራው ጫፍ ላይ እንደሚባላ እሳት ሆኖ ይታይ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በተራራው ጫፍ ላይ የተገለጠው የእግዚአብሔር ክብር በእስራኤል ሕዝብ ዘንድ እንደሚባላ እሳት ይታይ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ትርኢት ክብሪ እግዚኣብሄር ድማ፥ ንደቂ እስራኤል ከም ዝባላዕ ሓዊ ኾይኑ፥ ኣብ ርእሲ እቲ እምባ ተርኣየ።
Amharic Tigrinya 2011 ትርኢት ክብሪ እግዚኣብሄር ድማ ነዒንቲ ደቂ እስራኤል ከም ዚባላዕ ሓዊ ኾይኑ፡ ኣብ ርእሲ እቲ ኸረን ተራእየ።