Exodus 24:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ሽማግለታት ድማ፡ ናባኻትኩም ክሳዕ እንምለስ፡ ኣብዚ ጽንሑልና። እንሆ ድማ ኣሮንን ሁርን ምሳኻ ኣለዉ፤ ዝገብሮ እንተሎ ናባታቶም ይምጻእ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሽማግሌዎችንም፥ “ወደ እናንተ እስክንመለስ ድረስ በዚህ ቈዩን፤ ግርግር አትበሉ፤ አሮንና ሆርም እነሆ፥ ከእናንተ ጋር ናቸው፤ ነገረተኛም ቢኖር ወደ እነርሱ ይሂድ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሽማግሌዎችንም። ወደ እናንተ እስክንመለስ ድረስ በዚህ ቆዩን፤ አሮንና ሖርም እነሆ ከእናንተ ጋር ናቸው፥ ነገረተኛም ቢኖር ወደ እነርሱ ይምጣ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሽማግሌዎቹንም፦ “ወደ እናንተ እስክንመለስ ድረስ በዚህ ቆዩን፤ አሮንና ሑርም እነሆ ከእናንተ ጋር ናቸው፥ ባለ ጉዳይም ቢኖር ወደ እነርሱ ይምጣ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳ ጭማቱዋ እ፥ “ኑን ህንተንቱኮ ስማናዉ ሀዋን ደእሽተ፤ አሮነነ ሁር ሀዋን ህንተናና ደኢኖ፤ የዉ ደእያ ኦንነ ኡንቱንቱኮ ቦ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asaa c'imatuwaa I, «Nuuni hinttenttukko simmanaw hawaan de'ishshite; Aaroonenne Huuri hawaan hinttenana de'iino; yewuu de'iyaa ooninne unttunttukko bo» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa halaqata izi, «Nuni intteko simmanaashe gakkanaas hayssan diishshite; Aarooneynne Huurey haan inttenara deettes; yo7oy diza asi oonikka isttako bo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳ ሃላቃታ ኢዚ፥ «ኑኒ ኢንቴኮ ሲማናሼ ጋካናስ ሃይሳን ዲሺቴ፤ ኣሮኔይኔ ሁሬይ ሃን ኢንቴናራ ዴቴስ፤ ዮኦይ ዲዛ ኣሲ ኦኒካ ኢስታኮ ቦ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ እስራኤለ ጭማታኮ፥ “ኑኒ ህንተኮ ስማና ጋካናዉ ሀይሳን ጋምእተ። አሮንነ ሁር ሀይሳን ህንተራ ደኦሶና፤ ኦድ ደእያ ኦንካ ኤንታኮ ቦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Isra7eele cimatako, “Nuuni hinteko simmana gakanaw haysan gam7ite. Aaroninne Huuri haysan hintera de7oosona; odi de7iya oonika entako boo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም ሽማግሌዎችን “ወደ እናንተ እስክንመለስ ድረስ በዚህ ቈዩ፤ አሮንና ሖር ከእናንተ ጋር ናቸው፤ ክርክር ያለው ሰው ቢኖር ወደ እነርሱ ይሂድ።” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ለመሪዎቹ “እንደገና ወደ እናንተ ተመልሰን እስክንመጣ በዚህ ቈዩን፤ አሮንና ሑርም እነሆ፥ ከእናንተ ጋር ናቸው፤ ስለዚህም በመካከላችሁ ጥልና ክርክር ያለበት ሰው ቢኖር ወደ እነርሱ ይሂድ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዓበይቲ ድማ “ናባኻትኩም ክሳዕ እንምለስ፥ ኣብዙይ ፅንሑና። እንሆ ኸዓ፥ ኣሮንን ሆርን ምሳኻትኩም ኣለዉ፤ ዝኾነ ነገር ዘለዎ ሰብ፥ ናብኣቶም ይኺድ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ዓበይቲ ድማ፡ ናባኻትኩም ክሳዕ እንምለስ፡ ኣብዚ ጽንሑና። እንሆ ኸኣ፡ ኣሮንን ሁርን ምሳኻትኩም ኣለው፡ ገነ ነገር ዘለዎ፡ ናባታቶም ይምጻእ፡ በሎም። |