Exodus 24:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ሽማግለታት ድማ፡ ናባኻትኩም ክሳዕ እንምለስ፡ ኣብዚ ጽንሑልና። እንሆ ድማ ኣሮንን ሁርን ምሳኻ ኣለዉ፤ ዝገብሮ እንተሎ ናባታቶም ይምጻእ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ች​ንም፥ “ወደ እና​ንተ እስ​ክ​ን​መ​ለስ ድረስ በዚህ ቈዩን፤ ግር​ግር አት​በሉ፤ አሮ​ንና ሆርም እነሆ፥ ከእ​ና​ንተ ጋር ናቸው፤ ነገ​ረ​ተ​ኛም ቢኖር ወደ እነ​ርሱ ይሂድ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሽማግሌዎችንም። ወደ እናንተ እስክንመለስ ድረስ በዚህ ቆዩን፤ አሮንና ሖርም እነሆ ከእናንተ ጋር ናቸው፥ ነገረተኛም ቢኖር ወደ እነርሱ ይምጣ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሽማግሌዎቹንም፦ “ወደ እናንተ እስክንመለስ ድረስ በዚህ ቆዩን፤ አሮንና ሑርም እነሆ ከእናንተ ጋር ናቸው፥ ባለ ጉዳይም ቢኖር ወደ እነርሱ ይምጣ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳ ጭማቱዋ እ፥ “ኑን ህንተንቱኮ ስማናዉ ሀዋን ደእሽተ፤ አሮነነ ሁር ሀዋን ህንተናና ደኢኖ፤ የዉ ደእያ ኦንነ ኡንቱንቱኮ ቦ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaa c'imatuwaa I, «Nuuni hinttenttukko simmanaw hawaan de'ishshite; Aaroonenne Huuri hawaan hinttenana de'iino; yewuu de'iyaa ooninne unttunttukko bo» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaa halaqata izi, «Nuni intteko simmanaashe gakkanaas hayssan diishshite; Aarooneynne Huurey haan inttenara deettes; yo7oy diza asi oonikka isttako bo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳ ሃላቃታ ኢዚ፥ «ኑኒ ኢንቴኮ ሲማናሼ ጋካናስ ሃይሳን ዲሺቴ፤ ኣሮኔይኔ ሁሬይ ሃን ኢንቴናራ ዴቴስ፤ ዮኦይ ዲዛ ኣሲ ኦኒካ ኢስታኮ ቦ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ እስራኤለ ጭማታኮ፥ “ኑኒ ህንተኮ ስማና ጋካናዉ ሀይሳን ጋምእተ። አሮንነ ሁር ሀይሳን ህንተራ ደኦሶና፤ ኦድ ደእያ ኦንካ ኤንታኮ ቦ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Isra7eele cimatako, “Nuuni hinteko simmana gakanaw haysan gam7ite. Aaroninne Huuri haysan hintera de7oosona; odi de7iya oonika entako boo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም ሽማግሌዎችን “ወደ እናንተ እስክንመለስ ድረስ በዚህ ቈዩ፤ አሮንና ሖር ከእናንተ ጋር ናቸው፤ ክርክር ያለው ሰው ቢኖር ወደ እነርሱ ይሂድ።” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ለመሪዎቹ “እንደገና ወደ እናንተ ተመልሰን እስክንመጣ በዚህ ቈዩን፤ አሮንና ሑርም እነሆ፥ ከእናንተ ጋር ናቸው፤ ስለዚህም በመካከላችሁ ጥልና ክርክር ያለበት ሰው ቢኖር ወደ እነርሱ ይሂድ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ዓበይቲ ድማ “ናባኻትኩም ክሳዕ እንምለስ፥ ኣብዙይ ፅንሑና። እንሆ ኸዓ፥ ኣሮንን ሆርን ምሳኻትኩም ኣለዉ፤ ዝኾነ ነገር ዘለዎ ሰብ፥ ናብኣቶም ይኺድ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ዓበይቲ ድማ፡ ናባኻትኩም ክሳዕ እንምለስ፡ ኣብዚ ጽንሑና። እንሆ ኸኣ፡ ኣሮንን ሁርን ምሳኻትኩም ኣለው፡ ገነ ነገር ዘለዎ፡ ናባታቶም ይምጻእ፡ በሎም።