Exodus 24:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ ኣብ ከረን ናባይ ደይብ ኣብኡ ድማ ኩን፡ ኣነ ድማ ጽላት እምንን ዝጸሓፍክዎ ሕግን ትእዛዛትን ክህበካ እየ። ክትምህሮም ከም እትኽእል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን፥ “ወደ እኔ ወደ ተራ​ራው ውጣ፤ በዚ​ያም ሁን፤ እኔ የጻ​ፍ​ሁ​ትን ሕግና ትእ​ዛዝ፥ የድ​ን​ጋ​ይም ጽላት እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ፤ ሕግ​ንም ትሠ​ራ​ላ​ቸ​ዋ​ለህ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን። ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ በዚያም ሁን፤ እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የጻፍሁትን ሕግና ትእዛዝ የድንጋይም ጽላት እሰጥሃለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን፦ “ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ በዚያም ሁን፤ እነርሱን እንድታስተምር እኔ የጻፍሁት ሕግና ትእዛዝ ያለበት የድንጋይ ጽላቶች እሰጥሃለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ኔን ደርያ ፑደ ሃ ታኮ ከሳደ፥ ሀዋን ጋምአ፤ ያቶፐ ኔን ኡንቱንታ ታማርሳና ማላ፥ ታን ዎጋነ አዛዙዋ ጻፌዳ ሹቻ ነዉ እማና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa, «Neeni deriyaa pude haa taakko kesaade, hawaan gam"a; yaatooppe neeni unttuntta tamaarissana mala, taani wogaanne azazuwaa s'aafeedda shuchchaa new immana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Neni taakko zumaa bolla pude haa ya; haa taakko kezada haan gam7a; histtiko neni wogaa tamaarsana mala tani wogaanne azazo iza bolla xaafida lochcha shuchchata nees immana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኔኒ ታኮ ዙማ ቦላ ፑዴ ሃያ፤ ሃ ታኮ ኬዛዳ ሃን ጋምኣ፤ ሂስቲኮ ኔኒ ዎጋ ታማርሳና ማላ ታኒ ዎጋኔ ኣዛዞ ኢዛ ቦላ ጻፊዳ ሎቻ ሹቻታ ኔስ ኢማና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ኔኒ ታኮ ዙማ ቦላ ሃ ከያዳ፥ ሀይሳን ጋምአ። ታ አሳይ ታዉ ኪተታና መላ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ቦላ ታ ኩሸን ታ ፃፍዳ ህገታ ነዉ እማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko, “Neeni taako zumaa bolla haa keyada, haysan gam7a. Ta asay taw kiitetana mela nam7u loche shuchata bolla ta kushen ta xaafida higgeta new immana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “በተራራው ላይ ወደ እኔ ና፤ በዚህም ቈይ፤ እኔም መመሪያ እንዲሆናቸው ሕግና ትእዛዞች የጻፍኩባቸውን የድንጋይ ጽላቶች እሰጥሃለሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እኔ ወዳለሁበት ወደ ተራራው ወጥተህ በዚያ ቈይ፤ ሁለት የድንጋይ ጽላቶችንም እሰጥሃለሁ፤ በእነርሱም ላይ ለሕዝቡ መመሪያዎች ይሆኑ ዘንድ እኔ የጻፍኳቸው ትእዛዞችና ኅጎች ይገኛሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ናባይ ናብዝ እምባዙይ ደይብ፤ ኣብኡ ኸዓ ፅናሕ፤ ፅላት እምንን ነቲ ንህዝቢ ኽትምህሮም ኢለ ኣብኡ ዝፀሓፍክዎ ሕግን ትእዛዝን ክህበካ እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ናባይ ኣብዚ ኸረን ደይብ፡ ኣብኡ ኸኣ ጽናሕ ጽላት እምንን እቲ ኽትምህሮም ኢለ ዝጸሐፍክዎ ሕግን ትእዛዝን ክህበካ እየ፡ በሎ።