Exodus 24:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ ኣብ ከረን ናባይ ደይብ ኣብኡ ድማ ኩን፡ ኣነ ድማ ጽላት እምንን ዝጸሓፍክዎ ሕግን ትእዛዛትን ክህበካ እየ። ክትምህሮም ከም እትኽእል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፤ በዚያም ሁን፤ እኔ የጻፍሁትን ሕግና ትእዛዝ፥ የድንጋይም ጽላት እሰጥሃለሁ፤ ሕግንም ትሠራላቸዋለህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ በዚያም ሁን፤ እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የጻፍሁትን ሕግና ትእዛዝ የድንጋይም ጽላት እሰጥሃለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን፦ “ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ በዚያም ሁን፤ እነርሱን እንድታስተምር እኔ የጻፍሁት ሕግና ትእዛዝ ያለበት የድንጋይ ጽላቶች እሰጥሃለሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ኔን ደርያ ፑደ ሃ ታኮ ከሳደ፥ ሀዋን ጋምአ፤ ያቶፐ ኔን ኡንቱንታ ታማርሳና ማላ፥ ታን ዎጋነ አዛዙዋ ጻፌዳ ሹቻ ነዉ እማና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa, «Neeni deriyaa pude haa taakko kesaade, hawaan gam"a; yaatooppe neeni unttuntta tamaarissana mala, taani wogaanne azazuwaa s'aafeedda shuchchaa new immana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Neni taakko zumaa bolla pude haa ya; haa taakko kezada haan gam7a; histtiko neni wogaa tamaarsana mala tani wogaanne azazo iza bolla xaafida lochcha shuchchata nees immana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኔኒ ታኮ ዙማ ቦላ ፑዴ ሃያ፤ ሃ ታኮ ኬዛዳ ሃን ጋምኣ፤ ሂስቲኮ ኔኒ ዎጋ ታማርሳና ማላ ታኒ ዎጋኔ ኣዛዞ ኢዛ ቦላ ጻፊዳ ሎቻ ሹቻታ ኔስ ኢማና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ኔኒ ታኮ ዙማ ቦላ ሃ ከያዳ፥ ሀይሳን ጋምአ። ታ አሳይ ታዉ ኪተታና መላ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ቦላ ታ ኩሸን ታ ፃፍዳ ህገታ ነዉ እማና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Neeni taako zumaa bolla haa keyada, haysan gam7a. Ta asay taw kiitetana mela nam7u loche shuchata bolla ta kushen ta xaafida higgeta new immana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “በተራራው ላይ ወደ እኔ ና፤ በዚህም ቈይ፤ እኔም መመሪያ እንዲሆናቸው ሕግና ትእዛዞች የጻፍኩባቸውን የድንጋይ ጽላቶች እሰጥሃለሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እኔ ወዳለሁበት ወደ ተራራው ወጥተህ በዚያ ቈይ፤ ሁለት የድንጋይ ጽላቶችንም እሰጥሃለሁ፤ በእነርሱም ላይ ለሕዝቡ መመሪያዎች ይሆኑ ዘንድ እኔ የጻፍኳቸው ትእዛዞችና ኅጎች ይገኛሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ናባይ ናብዝ እምባዙይ ደይብ፤ ኣብኡ ኸዓ ፅናሕ፤ ፅላት እምንን ነቲ ንህዝቢ ኽትምህሮም ኢለ ኣብኡ ዝፀሓፍክዎ ሕግን ትእዛዝን ክህበካ እየ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ናባይ ኣብዚ ኸረን ደይብ፡ ኣብኡ ኸኣ ጽናሕ ጽላት እምንን እቲ ኽትምህሮም ኢለ ዝጸሐፍክዎ ሕግን ትእዛዝን ክህበካ እየ፡ በሎ። |