Exodus 23:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ምድሪ ግብጺ ጓኖት ስለ ዝነበርኩም፡ ልቢ ጓና ስለ እትፈልጡ፡ ንጓና ኣይትጨፍዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስደተኛው ግፍ አታድርጉ፤ እናንተ በግብፅ ምድር ስደተኞች ስለ ነበራችሁ የስደተኛ ነፍስ እንዴት እንደ ሆነች ዐውቃችኋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስደተኛው ግፍ አታድርጉ፤ እናንተ በግብፅ ምድር ስደተኞች ስለ ነበራችሁ የስደተኛ ነፍስ እንዴት እንደ ሆነች አውቃችኋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መጻተኛውን አትጨቁን፤ እናንተ ራሳችሁ በግብጽ ምድር መጻተኞች ስለ ነበራችሁ የመጻተኛ ነፍስ እንዴት እንደ ሆነች ታውቃላችሁና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “በትያ ናቆፕተ፤ በተ ግድያዌ አይ ኬሻ ካዮይንቶ ኤሪታ፤ አያዉ ጎፐ፥ ህንተንቱ ህንተንቱ ሁጲያዉ በተ ግዲደ ግብጼ ጋድያን ደኤድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Betiyaa naak'k'oppite; bete gidiyaawe ay keeshshaa kayyoyintto eriita; ayaw gooppe, hinttenttu hinttenttu huup'iyaw bete gidiide Gibs'e gadiyaan de'eedditta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hara dereppe yida bete as qohoppite; bete as gideththi ay mala deexxizaakko intte ereeta; ays giikko intte intte hu7en bete gididi Gibxe biittan de7ideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃራ ዴሬፔ ዪዳ ቤቴ ኣስ ቆሆፒቴ፤ ቤቴ ኣስ ጊዴ ኣይ ማላ ዴጺዛኮ ኢንቴ ኤሬታ፤ ኣይስ ጊኮ ኢንቴ ኢንቴ ሁኤን ቤቴ ጊዲዲ ጊብጼ ቢታን ዴኢዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “በታንቹዋ ናቆፋ። ህንተ ግብፀ ቢታን በተ አስ ግድድ ደእዳ ግሾ፥ አሳ ጋደ አስ ግዶይ አይ መላ ስኤትያኮ ኤሬታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Betanchuwa naaqofa. Hinte Gibxe biittan bete asi gididi de7ida gisho, asa gade asi gidoy ay mela si7etiyako ereeta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “መጻተኛውን አትጨቍን፤ በግብፅ መጻተኛ ስለ ነበራችሁ፣ መጻተኛ ምን እንደሚሰማው እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እናንተ በግብጽ ምድር መጻተኞች ስለ ነበራችሁ መጻተኛ ምን ዐይነት ሐዘን እንደሚደርስበት ታውቃላችሁና መጻተኛውን አታጒላሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንስኻትኩም ኣብ ምድሪ ግብፂ ስደተኛታት ኔርኩም ኢኹም፤ ነፍሲ ስደተኛ ኸመይ ከም ዝኾነት ድማ ትፈልጡ ኢኹም እሞ፥ ንስደተኛ ኣይትግፍዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስደተኛ ኣይትጽቀጦ፡ ንስኻትኩም ድማ ኣብ ምድሪ ግብጺ ስደተኛታት ኔርኩም ኢኹም እሞ፡ ነፍሲ ስደተኛ ኸምይ ከም ዝኾነት ትፈልጡ ኢኹም። |