Exodus 23:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ምድሪ ግብጺ ጓኖት ስለ ዝነበርኩም፡ ልቢ ጓና ስለ እትፈልጡ፡ ንጓና ኣይትጨፍዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በስ​ደ​ተ​ኛው ግፍ አታ​ድ​ርጉ፤ እና​ንተ በግ​ብፅ ምድር ስደ​ተ​ኞች ስለ ነበ​ራ​ችሁ የስ​ደ​ተኛ ነፍስ እን​ዴት እንደ ሆነች ዐው​ቃ​ች​ኋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በስደተኛው ግፍ አታድርጉ፤ እናንተ በግብፅ ምድር ስደተኞች ስለ ነበራችሁ የስደተኛ ነፍስ እንዴት እንደ ሆነች አውቃችኋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መጻተኛውን አትጨቁን፤ እናንተ ራሳችሁ በግብጽ ምድር መጻተኞች ስለ ነበራችሁ የመጻተኛ ነፍስ እንዴት እንደ ሆነች ታውቃላችሁና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “በትያ ናቆፕተ፤ በተ ግድያዌ አይ ኬሻ ካዮይንቶ ኤሪታ፤ አያዉ ጎፐ፥ ህንተንቱ ህንተንቱ ሁጲያዉ በተ ግዲደ ግብጼ ጋድያን ደኤድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Betiyaa naak'k'oppite; bete gidiyaawe ay keeshshaa kayyoyintto eriita; ayaw gooppe, hinttenttu hinttenttu huup'iyaw bete gidiide Gibs'e gadiyaan de'eedditta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hara dereppe yida bete as qohoppite; bete as gideththi ay mala deexxizaakko intte ereeta; ays giikko intte intte hu7en bete gididi Gibxe biittan de7ideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃራ ዴሬፔ ዪዳ ቤቴ ኣስ ቆሆፒቴ፤ ቤቴ ኣስ ጊዴ ኣይ ማላ ዴጺዛኮ ኢንቴ ኤሬታ፤ ኣይስ ጊኮ ኢንቴ ኢንቴ ሁኤን ቤቴ ጊዲዲ ጊብጼ ቢታን ዴኢዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “በታንቹዋ ናቆፋ። ህንተ ግብፀ ቢታን በተ አስ ግድድ ደእዳ ግሾ፥ አሳ ጋደ አስ ግዶይ አይ መላ ስኤትያኮ ኤሬታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Betanchuwa naaqofa. Hinte Gibxe biittan bete asi gididi de7ida gisho, asa gade asi gidoy ay mela si7etiyako ereeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “መጻተኛውን አትጨቍን፤ በግብፅ መጻተኛ ስለ ነበራችሁ፣ መጻተኛ ምን እንደሚሰማው እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እናንተ በግብጽ ምድር መጻተኞች ስለ ነበራችሁ መጻተኛ ምን ዐይነት ሐዘን እንደሚደርስበት ታውቃላችሁና መጻተኛውን አታጒላሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንስኻትኩም ኣብ ምድሪ ግብፂ ስደተኛታት ኔርኩም ኢኹም፤ ነፍሲ ስደተኛ ኸመይ ከም ዝኾነት ድማ ትፈልጡ ኢኹም እሞ፥ ንስደተኛ ኣይትግፍዕዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስደተኛ ኣይትጽቀጦ፡ ንስኻትኩም ድማ ኣብ ምድሪ ግብጺ ስደተኛታት ኔርኩም ኢኹም እሞ፡ ነፍሲ ስደተኛ ኸምይ ከም ዝኾነት ትፈልጡ ኢኹም።