Exodus 23:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ውህበት ንለባማት የዕውር፡ ንቓላት ጻድቃን ድማ ይጥምዝዝ እሞ፡ ዝዀነ ይኹን ህያብ ኣይትውሰድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መማ​ለ​ጃን አት​ቀ​በል፤ መማ​ለጃ የዐ​ይ​ና​ማ​ዎ​ችን ዐይን ያሳ​ው​ራ​ልና፥ እው​ነ​ተኛ ቃል​ንም ያጣ​ም​ማ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማማለጃን አትቀበል፤ ማማለጃ የዓይናማዎችን ሰዎች ዓይን ያሳውራልና፥ የጻድቃንንም ቃል ያጣምማልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጉቦን አትቀበል፤ ጉቦ የሚያዩ ሰዎችን ያሳውራልና፥ የጻድቃንንም ቃል ያጣምማልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማታይያ (ማጋንጻ) አኮፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ማታዪ ጼልያዋንቱ አይፍያ ቆቅሴነ ጽላቱዋ ቃላ ምርቄ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mattaayiyaa (magans's'aa) akkoppa; ayaw gooppe, mattaayii s'eelliyaawanttu ayfiyaa k'ook'iseenne s'illatuwaa k'aalaa mirk'k'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Matta7e ekkofa; aazas giikko matta7ey xeellizayta ayfe qooqiseessinne xillota qaala mirqqees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ማታኤ ኤኮፋ፤ ኣዛስ ጊኮ ማታኤይ ጼሊዛይታ ኣይፌ ቆቂሴሲኔ ጺሎታ ቃላ ሚርቄስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎፈ ኤኮፋ፤ ዎፈይ ሱረ ፄልያ አሳ አይፈ ቆቅሴስ፥ ፅሎታ ፕርዳ ምርቄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wodhaafe ekofa; wodhaafey suure xeelliya asa ayfe qooqisees, xillota pirdaa mirqees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ጕቦ አትቀበል፤ ጕቦ አጥርተው የሚያዩትን ሰዎች ዐይን ያሳውራል፤ የጻድቃንንም ቃል ያጣምማልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎች ትክክለኛ የሆነውን ነገር እንዳያዩ ዐይናቸውን ስለሚያሳውርና የንጹሕ ሰዎችንም ፍርድ ስለሚያጣምም ጉቦ አትቀበል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ጉቦ ነቶም ዝሪኡ ዘዕውር፥ ዘረባ ፃድቃን ከዓ ዘቐይንን እዩ እሞ፥ ጉቦ ኣይትቀበል።
Amharic Tigrinya 2011 መማለዲ ነቶም ዘርእዩ የዕውር፡ ዘረባ ጻድቃን ከኣ የቕንን እዩ ኣሞ፡ መማለዲ ኣይትውሰድ።