Exodus 23:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓደ ዓመት ካብ ቅድሜኻ ኣይሰጎግን እየ። እታ ምድሪ ምድረበዳ፡ ኣራዊት መሮር እውን ከይበዝሑኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድር ባድማ እንዳትሆን፥ የምድር አራዊትም እንዳይበዙብህ፥ በአንድ ዓመት አላባርራቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድር ባድማ እንዳትሆን፥ የምድር አራዊትም እንዳይበዙብህ፥ በአንድ ዓመት ከፊታችሁ አላባርራቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድሪቱ ባድማ እንዳትሆን፥ የምድር አራዊትም እንዳይበዙብህ፥ በአንድ ዓመት ውስጥ ከፊትህ አላባርራቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ቢታይ መላ አተናዳንነ ባዙዋ ዶአይ ህንተንታ ዋይሰናዳን፥ እት ላይን ኡንቱንታ የደርስከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin biittay mela attenaadaaninne bazuwaa do'ay hinttentta waayissenaadan, itti laytsaan unttuntta yederssikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin biittay kallo attontta malanne do7ay darontta mala, ta istta issi layththa garsan gooddike. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ቢታይ ካሎ ኣቶንታ ማላኔ ዶኣይ ዳሮንታ ማላ፥ ታ ኢስታ ኢሲ ላይ ጋርሳን ጎዲኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ቢታይ መላ አቶናዳነ ባዞ ዶእ ህንተና ዋይሶናዳ እስ ላይን ኤንታ ጎድከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin biittay mela attonaadanne bazzo do7i hintena waaysonaada issi laythan enta goodike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ አላወጣቸውም፤ ምክንያቱም ምድሪቱ ባድማ ሆና የዱር አራዊት ይበዙባችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሆኖም በአንድ ዓመት ውስጥ እንዲጠፉ አላደርግም፤ ይህን ካደረግሁ ምድሪቱ ሰው አልባ ትሆናለች፤ አራዊትም ይበዙብሃል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ምድሪ ምእንቲ ኸይትባድም፥ ኣራዊት በረኻ ኸዓ ኸይበዝሑኻ፥ ካብ ቅድሜኻ ብሓንቲ ዓመት ኣየወግዶምን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ምድሪ ምእንቲ ኸይትባድም፡ ኣራዊት መሮር ከኣ ከይበዝሑኻ፡ ብሓንቲ ዓመት ካብ ቅድሜኻ ኣይሰጎምን እየ። |