Exodus 23:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍርሐይ ኣብ ቅድሜኻ ክሰድድ፡ ንዅሎም እቶም እትመጾም ህዝብታት ከኣ ክቐትሎም፡ ንዅሎም ጸላእትኻ ድማ ሕቖኦም ክመልሱኻ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በፊትህ መፈራትን እሰድዳለሁ፤ የምትሄድበትን ሕዝብ ሁሉ አስደነግጣቸዋለሁ፤ ጠላቶችህንም ሁሉ እንዲሸሹልህ አደርጋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መፈራቴንም በፊትህ እሰድዳለሁ፥ የምትሄድበትንም ሕዝብ ሁሉ አስደነግጣቸዋለሁ፥ ጠላቶችህንም ሁሉ በፊትህ ጀርባቸውን እንዲያዞሩ አደርጋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መፈራቴን በፊትህ እልካለሁ፥ የምትሄድበትን ሕዝብ ሁሉ አስደንግጣቸዋለሁ፥ ጠላቶችህንም ሁሉ በፊትህ ጀርባቸውን እንዲያዞሩ አደርጋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን ታ ያሻ ህንተንቱ ስንን የዳና፤ ህንተናና ጋከትያ ካዉተ ኡባ ዳጋንና፤ ህንተንቱ ሞርከቱ ኡባይ ህንተንቶ ዞኪያ ዛሪደ፥ ባቃታናዳን ታን ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani ta yashshaa hinttenttu sintsan yeddana; hinttenana gakettiyaa kawutetsaa ubbaa dagantsana; hinttenttu morkketuu ubbay hinttenttoo zokkiiyaa zaariide, bak'atanaadan taani ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Inttenara gaaggiza dereta ubbaa daganththana mala tani ta yashshateth intte sinththara yeddana; intte morkketi wuri inttes zokko zaaridi, baqatana mala ta ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴናራ ጋጊዛ ዴሬታ ኡባ ዳጋንና ማላ ታኒ ታ ያሻቴ ኢንቴ ሲንራ ዬዳና፤ ኢንቴ ሞርኬቲ ዉሪ ኢንቴስ ዞኮ ዛሪዲ፥ ባቃታና ማላ ታ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ነ ሞርከታ ቦላ ታ ያሻ የዳና። ህንተራ ኤቀትያ ካዎተታ ኡባ ዳጋንና። ህንተ ሞርከት ኡባይ ህንተዉ ዞኮ ዛሪድ ባቃታና መላ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani ne morketa bolla ta yashsha yeddana. Hintera eqetiya kawotethata ubbaa daganthana. Hinte morketi ubbay hintew zoko zaaridi baqatana mela oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በሚያጋጥሙህ አሕዛብ ሁሉ ላይ ማስፈራቴን በፊትህ እልካለሁ፤ ግራም አጋባቸዋለሁ፤ ጠላቶችህ ሁሉ ወደ ኋላ ተመልሰው እንዲሸሹ አደርጋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንተን የሚቃወሙህ ሁሉ እኔን እንዲፈሩ አደርጋለሁ፤ በአንተ ላይ ጦርነት በሚያስነሡ ሕዝቦች ላይ ሁከት አመጣለሁ፤ ጠላቶችህ ወደ ኋላ ተመልሰው እንዲሸሹ አደርጋለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ናብቶም እትጋጠሞም ኵሎም ህዝብታት ራዕዲ ቐቅድሜኻ ኽሰድድ፥ ከሸብሮምውን እየ። ንዅላቶም ፀላእትኻ ኸዓ፥ ካባኻ ኸም ዝሃድሙ ኽገብሮም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቶም እትመጾም ኹሎም ህዝብታት መፍርሄይ ቀቅድሜኻ ኽሰድድ፡ ከሸብሮም ድማ እየ። ንኹገብሮም እየ። |