Exodus 22:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቦኣ ንእኡ ኺህቦ ፈጺሙ እንተ ኣቢዩ፡ ከም መውስቦ ደናግል ገንዘብ ይኸፍል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቷም እርስዋን እንዳይሰጠው ፈጽሞ እንቢ ቢል እንደ ደናግል ማጫ ያህል ማጫዋን ይስጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባትዋም እርስዋን እንዳይሰጠው ፈጽሞ እንቢ ቢል እንደ ደናግል ማጫ ያህል ብር ይክፈላት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መተተኛይቱን በሕይወት እንድትኖር አትፍቀድላት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዝ አቡ እዞ አዉ እማናዉ እጾፐ፥ ዎዶራቶ አክያ ኡራይ ጭሎሽያዋ ኬሻ ብራ እ አቦ እሞ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Izi aabbu izo aw immanaw is's'ooppe, wodoratto akkiyaa uray c'ilooshiyaawaa keeshshaa biraa I aabboo immo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi aaway izo izas immontta ixxiko, geela7oyo ekkiza asi cilooshas imettiza miishshaa keena bira izi aawaas immo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኣዋይ ኢዞ ኢዛስ ኢሞንታ ኢጺኮ፥ ጌላኦዮ ኤኪዛ ኣሲ ጪሎሻስ ኢሜቲዛ ሚሻ ኬና ቢራ ኢዚ ኣዋስ ኢሞ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ አዋይ እዮ እያዉ እማናዉ ኮዮና እፅኮ፥ ጌላኦ ኤክያ ኡራይ አጫ እምያ ሚሸ መላ እ አዋስ እምድ አጮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I aaway iyo iyaw immanaw koyona ixiko, geela7o ekiya uray aca immiya miishe mela I aawas immidi acco. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሷን ለእርሱ የልጅቷ አባት በሚስትነት ለመስጠት ከቶ የማይፈቅድ ቢሆን፣ ለድንግሎች መከፈል የሚገባውን ማጫ አሁንም ቢሆን መክፈል ይገባዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የልጅትዋ አባት ሊድርለት ባይፈቅድ ግን ከአንድ ልጃገረድ ማጫ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ የገንዘብ ካሣ ለልጅትዋ አባት ይክፈል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦኣ ‘ኣይህበካን እየ’ ኢሉ እንተ ኸልኦ ግና፥ ከም ገዝሚ ኣጓላት ገንዘብ ይኽፈል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቦኣ ኣይህበካን፡ ኢሉ እንተ ኸልኦ፡ ከም ገዝሚ ኣዋልድ ገንዘብ ይኽፈል። |