Exodus 21:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብኣይ ንጓሉ ባርያ ኪኸውን እንተ ሸይጥዋ፡ ከምቶም ባሮት ኣይትወጽእን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሴት ልጁን ለባርነት አሳልፎ የሰጠ ቢኖር ሴቶች ባሪያዎች አርነት እንደሚወጡ እርስዋ ትውጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውም ሴት ልጁን ለባርነት ቢሸጥ ባሪያዎች እንደሚወጡ እርስዋ አትውጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አንድ ሰው ሴት ልጁን ለባርነት ቢሸጥ ወንድ ባርያዎች እንደሚወጡ አትውጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አሳይ ባረ ማጫ ናቶ አይለተዉ ዛልኦፐ፥ አቱማ አይለቱ አይለተፐ ከስያዋዳን እዛ ከሱፑ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Asay bare mac'c'a naatto ayiletetsaw zal"ooppe, attuma ayiletuu ayiletetsaappe kesiyaawaadan iza kesuppu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Asi ba macca nayo aylleteththas bayzikko adde aylleti aylleteththafe keziza mala iza kezuppu. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሲ ባ ማጫ ናዮ ኣይሌቴስ ባይዚኮ ኣዴ ኣይሌቲ ኣይሌቴፌ ኬዚዛ ማላ ኢዛ ኬዙፑ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስ አስ ባ ማጫ ናእዉ አይለተስ ባይዝኮ፥ አደ አይለታ አይለተፈ ከዮፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Issi asi ba macca na7iw aylletethas bayziko, adde aylletatho aylletethaafe keyopo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አንድ ሰው ሴት ልጁን አገልጋይ እንድትሆን ቢሸጣት፣ እንደ ወንዶቹ አገልጋዮች በነጻ መሸኘት የለባትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው ሴት ልጁን ለባርነት ቢሸጥ እንደ ወንዶቹ አገልጋዮች ነጻ አትውጣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሰብ፥ ጓሉ ንባርነት እንተ ሸጠ፥ ንሳ ኸምቶም ሓራ ዝወፁ ኣገልገልቲ፥ ሓራ ኣይትውፃእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ፡ ጓሉ ንባርነት እንተ ሸጠ፡ ንሳ ኸምቶም ሓራ ዚወጹ ባሮት ኣይትውጻእ። |