Exodus 21:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከብቲ ናይ ካልእ እንተ ኣጥፊኣ ድማ ይመውት። ሽዑ ነቲ ህያው ብዕራይ ሸይጦም ነቲ ገንዘቡ ክመቕልዎ ኣለዎም፤ ከምኡ’ውን ነቲ ዝሞተ ብዕራይ ክመቓቕልዎ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው በሬ የሌ​ላ​ውን በሬ ቢወጋ፥ ቢሞ​ትም፥ ደኅ​ና​ውን በሬ ይሽጡ፤ ዋጋ​ው​ንም በት​ክ​ክል ይካ​ፈሉ፤ የሞ​ተ​ው​ንም ደግሞ በት​ክ​ክል ይካ​ፈሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው በሬ የሌላውን በሬ እስኪሞት ድረስ ቢወጋ፥ ደኅናውን በሬ ይሽጡ፥ ዋጋውንም በትክክል ይካፈሉ፤ የሞተውንም ደግሞ በትክክል ይካፈሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአንድ ሰው በሬ የሌላውን በሬ ቢወጋ፥ ቢሞትም፥ በሕይወት ያለውን በሬ ይሽጡ፥ ዋጋውንም እኩል ይካፈሉት፤ የሞተውንም ደግሞ እኩል ይካፈሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እት አሳ ቦራይ ሀራ ቦራ ቃይጪደ ዎፐ፥ ፓጻ ቦራ ዛልኢደ፥ አ ጋትያነ ሀይቄዳ ቦራ ልክያን ሻክ አክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Itti asaa booray hara booraa k'ayc'c'iide wod'ooppe, pas'a booraa zal"iide, Aa gatiyaanne hayk'k'eedda booraa likkiyaan shaakki akkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Issi asa booray hara asa boora icci wodhikko, icci wodhida paxa booraa bayzidi iza miishshanne hayqqida booraza ashoza giddon gina shaakki ekketto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢሲ ኣሳ ቦራይ ሃራ ኣሳ ቦራ ኢጪ ዎኮ፥ ኢጪ ዎዳ ፓጻ ቦራ ባይዚዲ ኢዛ ሚሻኔ ሃይቂዳ ቦራዛ ኣሾዛ ጊዶን ጊና ሻኪ ኤኬቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስ አሳ ቦር ሀራ አሳ ቦር ጫድድ ዎኮ፥ ፓፃ ቦራ ባይዝድ፥ እያ ሚሽያነ ሀይቅዳ ቦራ አሹዋ ናምአይ ሻክ ኤኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Issi asa boori hara asa boori caddidi wodhiko, paxa boora bayzidi, iya miishiyanne hayqida boora ashuwa nam7ay shaaki eko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የአንድ ሰው በሬ የሌላውን ሰው በሬ ወግቶ ቢገድለው፣ በሕይወት ያለውን በሬ ሽጠው ገንዘቡንና የሞተውን እንስሳ እኩል ይካፈሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአንድ ሰው በሬ የሌላውን ሰው በሬ ወግቶ ቢገድል ሁለቱ ሰዎች በሕይወት ያለውን በሬ ሸጠው ገንዘቡን ለሁለት ይካፈሉት፤ የሞተውንም በሬ ሥጋ ለሁለት ይካፈሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብዕራይ ሓደ ሰብ፥ ንብዕራይ ካልእ ሰብ እንተ ቐተለ፥ ነቲ ብህይወት ዘሎ ብዕራይ ሸይጦም ሽያጡ ይማቐሉ። ነቲ ዝሞተ ብዕራይ ከዓ ይማቐልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዕራይ ሓደ ሰብ ንብዕራይ ካልእ ሰብ እንተ ቐተለ፡ ነቲ ብህይወት ዘሎ ብዕራይ ሸይጦም ሽያጡ ይማቐሉ። ነቲ ምውት ከኣ ይማቐልዎ።