Exodus 21:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከብቲ ናይ ካልእ እንተ ኣጥፊኣ ድማ ይመውት። ሽዑ ነቲ ህያው ብዕራይ ሸይጦም ነቲ ገንዘቡ ክመቕልዎ ኣለዎም፤ ከምኡ’ውን ነቲ ዝሞተ ብዕራይ ክመቓቕልዎ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው በሬ የሌላውን በሬ ቢወጋ፥ ቢሞትም፥ ደኅናውን በሬ ይሽጡ፤ ዋጋውንም በትክክል ይካፈሉ፤ የሞተውንም ደግሞ በትክክል ይካፈሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው በሬ የሌላውን በሬ እስኪሞት ድረስ ቢወጋ፥ ደኅናውን በሬ ይሽጡ፥ ዋጋውንም በትክክል ይካፈሉ፤ የሞተውንም ደግሞ በትክክል ይካፈሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአንድ ሰው በሬ የሌላውን በሬ ቢወጋ፥ ቢሞትም፥ በሕይወት ያለውን በሬ ይሽጡ፥ ዋጋውንም እኩል ይካፈሉት፤ የሞተውንም ደግሞ እኩል ይካፈሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እት አሳ ቦራይ ሀራ ቦራ ቃይጪደ ዎፐ፥ ፓጻ ቦራ ዛልኢደ፥ አ ጋትያነ ሀይቄዳ ቦራ ልክያን ሻክ አክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Itti asaa booray hara booraa k'ayc'c'iide wod'ooppe, pas'a booraa zal"iide, Aa gatiyaanne hayk'k'eedda booraa likkiyaan shaakki akkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Issi asa booray hara asa boora icci wodhikko, icci wodhida paxa booraa bayzidi iza miishshanne hayqqida booraza ashoza giddon gina shaakki ekketto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢሲ ኣሳ ቦራይ ሃራ ኣሳ ቦራ ኢጪ ዎኮ፥ ኢጪ ዎዳ ፓጻ ቦራ ባይዚዲ ኢዛ ሚሻኔ ሃይቂዳ ቦራዛ ኣሾዛ ጊዶን ጊና ሻኪ ኤኬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስ አሳ ቦር ሀራ አሳ ቦር ጫድድ ዎኮ፥ ፓፃ ቦራ ባይዝድ፥ እያ ሚሽያነ ሀይቅዳ ቦራ አሹዋ ናምአይ ሻክ ኤኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Issi asa boori hara asa boori caddidi wodhiko, paxa boora bayzidi, iya miishiyanne hayqida boora ashuwa nam7ay shaaki eko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የአንድ ሰው በሬ የሌላውን ሰው በሬ ወግቶ ቢገድለው፣ በሕይወት ያለውን በሬ ሽጠው ገንዘቡንና የሞተውን እንስሳ እኩል ይካፈሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአንድ ሰው በሬ የሌላውን ሰው በሬ ወግቶ ቢገድል ሁለቱ ሰዎች በሕይወት ያለውን በሬ ሸጠው ገንዘቡን ለሁለት ይካፈሉት፤ የሞተውንም በሬ ሥጋ ለሁለት ይካፈሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ብዕራይ ሓደ ሰብ፥ ንብዕራይ ካልእ ሰብ እንተ ቐተለ፥ ነቲ ብህይወት ዘሎ ብዕራይ ሸይጦም ሽያጡ ይማቐሉ። ነቲ ዝሞተ ብዕራይ ከዓ ይማቐልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዕራይ ሓደ ሰብ ንብዕራይ ካልእ ሰብ እንተ ቐተለ፡ ነቲ ብህይወት ዘሎ ብዕራይ ሸይጦም ሽያጡ ይማቐሉ። ነቲ ምውት ከኣ ይማቐልዎ። |