Exodus 21:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰብኡት ንሓንቲ ነፍሰጾር ሰበይቲ እንተ ተባእሱን እንተ ጐዲኦምን፡ ፍሬኣ ኻብኣ ኺርሕቕ፡ ግናኸ ጕድኣት እንተ ዘይሰዓበ፡ ከምቲ ሰብኣይ እታ ሰበይቲ ዚገብሮ፡ ብርግጽ ኪቕጻዕ እዩ። ከምቲ ደያኑ ዝውስንዎ ድማ ይኸፍል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሁለት ሰዎች እርስ በር​ሳ​ቸው ቢጣሉ፥ ያረ​ገ​ዘ​ች​ንም ሴት ቢያ​ቈ​ስሉ ተሥ​ዕ​ሎተ መል​ክእ ያል​ተ​ፈ​ጸ​መ​ለት ፅን​ስም ቢያ​ስ​ወ​ር​ዳት፥ የሴ​ቲቱ ባል የጣ​ለ​በ​ትን ያህል ካሳ ይክ​ፈል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁለት ሰዎች ቢጣሉ፥ ያረገዘችንም ሴት ልጁን እስክትጨነግፍ ቢገፉአት ባትጐዳ ግን፥ የሴቲቱ ባል የጫነበትን ያህል ካሳ ይስጥ፤ ፈራጆቹም እንደ ፈረዱበት ይክፈል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰዎች ሲጣሉ፥ ያረገዘችን ሴት ቢመቱ ቢያስወርዳት ነገር ግን እርስ ባትጎዳ፥ የሴቲቱ ባል የጣለበትን ያህል ካሳ ይክፈል፤ ይህም በዳኞቹ ይሰጥ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላኡ አሳቱ እቱ እቱዋና ዋቲደ ሻሃራ ምሽራቶ ደቾፐነ እዛ ቦሸቶፐ፥ ሄዋፐ ሀራ ኢታ ደሸይ ዮፐ፥ ሄ ምሽራት አስናይ ኦቼዳዋነ ዳናቱ ፕርዴዳዋ አያነ ጭጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa"u asatuu ittuu ittuwaanna wad'ettiidde shahaara mishiratto dechchooppenne iza boshettooppe, hewaappe hara iita deshetsay d'ayooppe, he mishiratti asinay oochcheeddawaanne daannatuu pirddeeddawaa ayaanne c'iggo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Nam7u asati ba garsan issoy issaara ooyettishe qanththara diza maccassayo boshas gaththiko, hessafe hara iita miish izi bolla gaththontta aggiko, izi bolla qoho gaththidaadey he maccassay azinay oychchidayssa daannati pirdiko ay miishsheka qanxxo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ናምኡ ኣሳቲ ባ ጋርሳን ኢሶይ ኢሳራ ኦዬቲሼ ቃንራ ዲዛ ማጫሳዮ ቦሻስ ጋኮ፥ ሄሳፌ ሃራ ኢታ ሚሽ ኢዚ ቦላ ጋንታ ኣጊኮ፥ ኢዚ ቦላ ቆሆ ጋዳዴይ ሄ ማጫሳይ ኣዚናይ ኦይቺዳይሳ ዳናቲ ፒርዲኮ ኣይ ሚሼካ ቃንጾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ናምኡ አሳት እሶይ እሱዋራ ዋትድ ቃንፃትዳ ማጫስዉ ደችድ፥ እያ ቦሸታና መላ ኦኮ፥ ሀራ ኢታ ቆሆ ጋና እፅኮ፥ ሄ ደችዳ ኡራይ፥ ሄ ማቸ አዝናይ ኦይችያ አጫ ዳይናት ፕርድኮ ጭጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Nam7u asati issoy issuwara wadhetidi qanxatida maccasiw dechidi, iya boshetana mela oothiko, hara iita qoho gathonna ixiko, he dechida uray, he mache azinay oychiya aca daynnati pirdiko ciggo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በጥል ላይ ያሉ ሰዎች ነፍሰ ጡር ሴት ቢመቱና እርሷም ያለጊዜዋ ብትወልድ፣ ጕዳቱም ለክፉ የማይሰጥ ቢሆን፣ ጕዳት ያደረሰባት ሰው የሴትየዋ ባል የጠየቀውንና ፈራጆቹ የፈቀዱትን ካሣ ሁሉ መክፈል አለበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሁለት ሰዎች ሲጣሉ አንዲት ነፍሰ ጡር መተው ቢያስወርዳትና ሌላ ምንም ጒዳት ሳይደርስባት ቢቀር፥ ያ ጒዳት ያደረሰባት ሰው የሴቲቱ ባል የሚጠይቀውን ያኽል ካሣ ይክፈል፤ ይህም የሚከፍለው ካሣ መጠን በዳኞች የጸደቀ ይሁን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሰባት እንተ ተበኣሱ ጥንስቲ ሰበይቲ ኸዓ እንተ ደፍኡ፥ እሞ ጥንሳ እንተ ኸደ፥ ካልእ ጕድኣት ከዓ እንተ ዘይብላ፥ እቲ ዝበደለ፥ ሰብኣይ ነታ ሰበይቲ ዝመደቦሞ ፈረድቲ ኸዓ ዘፅንዕዎ ኻሕሳ ይኽፈል።
Amharic Tigrinya 2011 ሰባት እንተ ተባኣሱ እሞ ጥንስቲ ሰበይቲ እንተ ደፍኡ፡ ጥንሳ ድማ እንተ ኸደ፡ ካልእ ጉድኣት ኣንተ ዘይኮነ፡ ሰብኣይ እታ ሰበይቲ ዝጸዐኖ ኻሕሳ ይኽሕስ፡ ፈራዲ ኸም ዝመደቡሉ ኸኣ ይዕደ።