Exodus 21:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እብራዊ ባርያ እንተ ገዚእካ፡ ንሽዱሽተ ዓመት የገልግል፤ ኣብታ ሻብዐይቲ ድማ ብኸንቱ ሓራ ክወጽእ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዕብራዊ ባሪያ የገዛህ እንደ ሆነ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፤ በሰባተኛውም ዓመት በነጻ አርነት ይውጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዕብራዊ ባሪያ የገዛህ እንደሆነ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፥ በሰባተኛውም በከንቱ አርነት ይውጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዕብራዊ ባርያ የገዛህ እንደሆነ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፥ በሰባተኛው ዓመት ግን እንዲሁ ነፃ ይውጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን እብራዌ አይልያ ሻሞፐ፥ እ ነዉ ኡሱፑን ላይ ኦ፤ ሽን ላፑን ላይን እ አይነ ቃንጸናን፥ አይለተፐ ጮ ከሲደ ቦ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni Ibraawe ayiliyaa shammooppe, I new usuppun laytsaa ootso; shin laappuntsa laytsaan I ayinne k'ans's'ennan, ayiletetsaappe c'oo kesiide bo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni Isra7eele nayta garsafe aylle shammiko izi nees usuppun layth ooththo; gido attiin laappunththa layththan izi aykkoka qanxxontta aylleteththafe coo mela yedetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢስራኤሌ ናይታ ጋርሳፌ ኣይሌ ሻሚኮ ኢዚ ኔስ ኡሱፑን ላይ ኦ፤ ጊዶ ኣቲን ላፑን ላይን ኢዚ ኣይኮካ ቃንጾንታ ኣይሌቴፌ ጮ ሜላ ዬዴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነ እብራወ አይለ ሻምኮ፥ እ ነዉ ኡሱፑን ላይ ኦ፥ ሽን ላፑን ላይን አይኮካ ቃንፆና፥ አይለተፈ ጮ የደቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ne Ibraawe aylle shammiko, I new usupun laythi ootho, shin laapuntha laythan aykoka qanxonna, aylletethaafe coo yedeto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ዕብራዊ አገልጋይ ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፤ በሰባተኛው ዓመት ግን ያለ ምንም ክፍያ በነጻ ይሂድ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዕብራዊ ባሪያ ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፤ በሰባተኛው ዓመት ያለ ምንም ዕዳ ነጻ እንዲወጣ አድርገው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዕብራዊ ኣገልጋሊ እንተ ዓደግካ፥ ሽዱሽተ ዓመት ይገዛእኻ፤ ኣብታ ሻውዐይቲ ዓመት ግና ብዘይ ክፍሊት ሓራ ይውፃእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እብራዊ ባርያ እንተ ተሻየጥካ፡ ሹድሹተ ዓመት ይገዛእካ፡ ኣብታ ሳብዐይቲ ግና ብኸምኡ ሓራ ይውጻእ። |