Exodus 21:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እብራዊ ባርያ እንተ ገዚእካ፡ ንሽዱሽተ ዓመት የገልግል፤ ኣብታ ሻብዐይቲ ድማ ብኸንቱ ሓራ ክወጽእ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዕብ​ራዊ ባሪያ የገ​ዛህ እንደ ሆነ ስድ​ስት ዓመት ያገ​ል​ግ​ልህ፤ በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ዓመት በነጻ አር​ነት ይውጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዕብራዊ ባሪያ የገዛህ እንደሆነ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፥ በሰባተኛውም በከንቱ አርነት ይውጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዕብራዊ ባርያ የገዛህ እንደሆነ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፥ በሰባተኛው ዓመት ግን እንዲሁ ነፃ ይውጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን እብራዌ አይልያ ሻሞፐ፥ እ ነዉ ኡሱፑን ላይ ኦ፤ ሽን ላፑን ላይን እ አይነ ቃንጸናን፥ አይለተፐ ጮ ከሲደ ቦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni Ibraawe ayiliyaa shammooppe, I new usuppun laytsaa ootso; shin laappuntsa laytsaan I ayinne k'ans's'ennan, ayiletetsaappe c'oo kesiide bo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni Isra7eele nayta garsafe aylle shammiko izi nees usuppun layth ooththo; gido attiin laappunththa layththan izi aykkoka qanxxontta aylleteththafe coo mela yedetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኢስራኤሌ ናይታ ጋርሳፌ ኣይሌ ሻሚኮ ኢዚ ኔስ ኡሱፑን ላይ ኦ፤ ጊዶ ኣቲን ላፑን ላይን ኢዚ ኣይኮካ ቃንጾንታ ኣይሌቴፌ ጮ ሜላ ዬዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነ እብራወ አይለ ሻምኮ፥ እ ነዉ ኡሱፑን ላይ ኦ፥ ሽን ላፑን ላይን አይኮካ ቃንፆና፥ አይለተፈ ጮ የደቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ne Ibraawe aylle shammiko, I new usupun laythi ootho, shin laapuntha laythan aykoka qanxonna, aylletethaafe coo yedeto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ዕብራዊ አገልጋይ ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፤ በሰባተኛው ዓመት ግን ያለ ምንም ክፍያ በነጻ ይሂድ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዕብራዊ ባሪያ ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፤ በሰባተኛው ዓመት ያለ ምንም ዕዳ ነጻ እንዲወጣ አድርገው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዕብራዊ ኣገልጋሊ እንተ ዓደግካ፥ ሽዱሽተ ዓመት ይገዛእኻ፤ ኣብታ ሻውዐይቲ ዓመት ግና ብዘይ ክፍሊት ሓራ ይውፃእ።
Amharic Tigrinya 2011 እብራዊ ባርያ እንተ ተሻየጥካ፡ ሹድሹተ ዓመት ይገዛእካ፡ ኣብታ ሳብዐይቲ ግና ብኸምኡ ሓራ ይውጻእ።