Exodus 21:19 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ብሓድሽ ተንሲኡ ብበትሩ እንተ ተመላለሰ፡ እቲ ዝሃረሞ ንጹህ ኪኸውን እዩ። ንሱ ጥራይ እዩ ነቲ ዝጠፍአ ግዜኡ ከፊሉ ምሉእ ብምሉእ ክፍውሶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ተነሥቶም በምርኩዝ ወደ ሜዳ ቢወጣ፥ የመታው ንጹሕ ነው፤ ነገር ግን ተግባሩን ስላስፈታው ገንዘብ ይክፈለው፤ ለባለ መድኀኒትም ይክፈልለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተነሥቶም በምርኩዝ ወደ ሜዳ ቢወጣ፥ የመታው ንጹሕ ነው፤ ነገር ግን ተግባሩን ስላስፈታው ገንዘብ ይከፍለው ዘንድ፥ ያስፈውሰውም ዘንድ ግዴታ አለበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተነሥቶም በምርኩዝ ወደ ውጭ ቢወጣ፥ ሥራ ስላስፈታው ገንዘብ ከመክፈልና፥ እስኪፈወስም ድረስ ከማሳከም በቀር የመታው ሰው ከወንጀል ነጻ ነው። |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | hessafe dendidi guufera kare giddon hemettiko, he qohidayssi qaxxayettontta attees; gidikkoka izi iza ooso teqqida gishshas miishshe qanxxanaassinne izi paxana gakkanaas iza xeellanaas koshshees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ዴንዲዲ ጉፌራ ካሬ ጊዶን ሄሜቲኮ፥ ሄ ቆሂዳይሲ ቃጻዬቶንታ ኣቴስ፤ ጊዲኮካ ኢዚ ኢዛ ኦሶ ቴቂዳ ጊሻስ ሚሼ ቃንጻናሲኔ ኢዚ ፓጻና ጋካናስ ኢዛ ጼላናስ ኮሼስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደንድድ ጉፈትድ ካረ ሄራን ሄመትኮ፥ ሄ ደችዳይስ ሀይቆፐ አቴስ። ግድኮካ እ እያ ኦሶፐ አሽዳ ግሾ፥ አጫናዉነ ፓፃና ጋካናዉ ሀርግሳናዉ ኮሼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | dendidi guufetidi kare heeran hemetiko, he dechidaysi hayqope attees. Gidikoka I iya oosope ashshida gisho, accanawunne paxana gakanaw hargisanaw koshshees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በትሩንም ይዞ ደጅ ለደጅ የሚል ቢሆን፣ በዱላ የመታው ሰው አይጠየቅበትም፤ ሆኖም ለተጐጂው ሰው ለባከነበት ጊዜ ገንዘብ ይክፈል፤ ፈጽሞ እስኪድን ክትትል ያድርግለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኋላም ተነሥቶ በትር እየተመረኰዘ መራመድ ቢቀጥል፤ ስለ ባከነበት ጊዜ የመታው ሰው ካሣ ይክፈለው፤ በደንብ እስከሚድንም ድረስ ተገቢውን እንክብካቤ ያድርግለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በትሩ ተመርኲሱ ኸዓ፥ ንደገ ኽወፅእ እንተ ኸኣለ፥ እቲ ዝወቕዖ ሓራ እዩ። ናይቲ ስራሕ ዘብኰሮ ጊዜ ጥራሕ ይኽሓሶ፤ ፈፂሙ ኽሳዕ ዝሓዊ ኸዓ ይከናኸኖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በትሩ ተመርኩሱ ኸኣ ንግዳም ኪወጽእ እንተ ኸአለ፡ እቲ ዝወቕዖ ሓራ ውጹእ እዩ። ናይቲ ዘብኮሮ ጊዜ ጥራይ ይኽሓሶ፡ ፈጺሙ ኽሳዕ ዚሐዊ ኸኣ የፈውሶ። |