Exodus 20:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስም የሆዋ ኣምላኽካ ብኸንቱ ኣይትጠቐም። እግዚኣብሄር ነቲ ስሙ ንኸንቱ ዝጥቀም ከይተቐጽዐ ኣይሓድጎን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ አምላክህ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የጌታ የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ ጌታ ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ሳይቀጣው አያልፍም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳ ነ ጾሳ ሱን ጮ ደንፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ባረ ሱን ጮ ደንያዋ ሙራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Godaa ne S'oossaa suntsaa c'oo dentsoppa; ayaw gooppe, S'oossay bare suntsaa c'oo dentsiyaawaa murana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAA ne Xoossaa sunth hadan denththofa; ays giikko GODAA ne Xoossay ba sunth hadan denththizayta qaxxayana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳ ኔ ጾሳ ሱን ሃዳን ዴንፋ፤ ኣይስ ጊኮ ጎዳ ኔ ጾሳይ ባ ሱን ሃዳን ዴንዛይታ ቃጻያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ፆሳ ነ ጎዳ ሱን ሀዳን ደንፋ። ጎዳይ ባ ሱን ሀዳን ደንይሳታ ሴሮና አገና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Xoossaa ne Godaa sunthaa hadan denthofa. Goday ba sunthaa hadan dentheyisata seeronna aggenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር (ያህዌ) የአምላክህን ስም ያለ አግባብ አታንሣ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ስሙን ያለ አግባብ የሚያነሣውን በደል አልባ አያደርገውምና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የአምላክህን የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ አታንሣ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚያነሣውን ሁሉ ሳይቀጣው አያልፍም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ስመይ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኸንቱ ኣይተልዕል፤ እግዚኣብሄር ንስሙ ብኸንቱ ዘልዓለ ካብ በደል ኣየንፅሆን እዩ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ስሙ ብኸንቱ ንዘልዐለ ኸይቀጽዔ ኣይሓድጎን እዩ እሞ፡ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ ብኸንቱ ኣይተልዕል። |