Exodus 20:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ኣብ ልዕሊ ውሉድ፡ ኣብ ሳልሳይን ራብዓይን ወለዶ ናይቶም ዝጸልኡኒ፡ በደል ኣቦታት ዝበጽሕ ቀናእ ኣምላኽ ስለ ዝዀንኩ፡ ኣይትሰግደሎምን ኣይትገልግሎምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አትስገድላቸው፤ አታምልካቸውም፤ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኝና። በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኀጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም፤ እኔ ጌታ አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኝና በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቶ ሆኮፓ ዎይ ኡንቱንቶ ጎይኖፓ። አያዉ ጎፐ፥ ታን፥ መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ቃናታንቻ ጾሳ፤ ታና እጽያዋንታ አዎቱዋ ናጋራ ድራዉ፥ ናና ሄዘን የለታነ ኦይደን የለታ ጋካናዉ ሙርያዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttoo hokkoppa woy unttunttoo goynnoppa. Ayaw gooppe, taani, Med'inaa Goday ne S'oossay k'anaatanchcha S'oossaa; taana is's'iyaawantta aawotuwaa nagaraa diraw, naanaa heezzentso yeletaanne oyddentso yeletaa gakkanaw muriyaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttas hokkofanne isttas goynnofa. Ays giikko tani GODAA ne Xoossay qanaatiza Xoossako; tana ixxizayta aawata nagara gishshas nayta heedzdzanththo yeletanne oydanththo yeleta gakkanaas qaxxayays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታስ ሆኮፋኔ ኢስታስ ጎይኖፋ። ኣይስ ጊኮ ታኒ ጎዳ ኔ ጾሳይ ቃናቲዛ ጾሳኮ፤ ታና ኢጺዛይታ ኣዋታ ናጋራ ጊሻስ ናይታ ሄን ዬሌታኔ ኦይዳን ዬሌታ ጋካናስ ቃጻያይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታዉ ሆኮፋ ዎይኮ ኤንታ ጎይኖፋ። አይስ ጊኮ፥ ታኒ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ፥ ታ ቦንቹዋ ሀራ ፆሳታራ ኮፆና ፆሰ። ታና እፅያ አዋታ ናጋራ ግሾ ናይታ ሄን ዎይኮ ኦይዳን የለተ ጋካናዉ ሀንቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entaw hokofa woyko enta goyinnofa. Ayis giiko, taani, Goday ne Xoossay, ta bonchuwa hara xoossatara koxonna Xoosse. Tana ixiya aawata nagaraa gisho nayta heedzantho woyko oyddantho yeletethi gakanaw hanqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አትስገድላቸው፤ አታምልካቸውም፤ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ (ያህዌ ኤሎሂም) የሚጠሉኝን ልጆች ከአባቶቻቸው ኀጢአት የተነሣ እስከ ሦስትና አራት ትውልድ ድረስ የምቀጣ ቀናተኛ አምላክ (ኤሎሂም) ነኝ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እግዚአብሔር አምላክህ እጅግ ቀናተኛ ስለ ሆንኩ ተቀርጾ የተሠራውን ማንኛውም ጣዖት አታምልክ፤ አትስገድለትም፤ እኔ የሚጠሉኝን ሁሉ እቀጣለሁ፤ ዘራቸውንም ሁሉ እስከ ሦስትና አራት ትውልድ ድረስ እበቀላለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣይትስገደሎም፤ ኣይተምልኮምውን። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ቐናእ ኣምላኽ እየ እሞ፥ ንዝፀልኡኒ ሓጢኣት ኣቦታት ኣብ ውሉድ ክሳዕ ሳልሳይን ራብዓይን ትውልዲ ዝቐፅዕ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣይትስገደሎምን ኣይተገልግሎምን ድማ። ኣነ ኣግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ቀናእ ኣምላኽ እየ እሞ፡ ንዚጸልኡኒ ሓጢኣት ኣቦታት ኣብ ደቂ ኽሳዕ ሳልሳይ ክሳዕ ራብዓይ ወለዶ ዚቐጽዕ፡ |