Exodus 20:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ንደቂ እስራኤል ከምዚ በሎም፡ ካብ ሰማይ ከም ዝዛረበኩም ርኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙሴን አለው፥ “ለያ​ዕ​ቆብ ቤት ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች እን​ዲህ በል፦ እኔ ከሰ​ማይ እንደ ተና​ገ​ር​ኋ​ችሁ እና​ንተ አይ​ታ​ች​ኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ሙሴን አለው። ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በል። እኔ ከሰማይ እንደ ተናገርኋችሁ እናንተ አይታችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በላቸው፥ ‘እኔ ከሰማይ ከእናንተ ጋር እንደተነጋገርሁ እናንተ ራሳችሁ አይታችኋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ሙሳ፥ “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ታን ሳሉዋፐ ህንተንቶ ሃሳዬዳዋ ህንተንቱ ህንተንቱ ሁጲያዉ በኤድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday Musa, «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaadde oda; ‹Taani saluwaappe hinttenttoo haasayeeddawaa hinttenttu hinttenttu huup'iyaw be'eeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye GODAY Muse, «Isra7eele asaas, ‹Tani saloppe inttes haasayshin intte intte ayfera be7ideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ሙሴ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ታኒ ሳሎፔ ኢንቴስ ሃሳይሺን ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌራ ቤኢዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ሙሰኮ “እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ‘ሳሎፐ ታኒ ህንተዉ ኦድሽን ህንተ ታና ህንተ ሁጰን በእደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Goday Museko “Isra7eele asaas haysada yaagada oda; ‘Salope taani hintew odishin hinte tana hinte huuphen be7ideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን አለው፤ “ለእስራኤላውያን ይህን ንገራቸው፤ ‘ከሰማይ ሆኜ እንደ ተናገርኋችሁ እናንተ ራሳችሁ አይታችኋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴን ለእስራኤላውያን እንዲነግር እንዲህ ሲል አዘዘው፥ “እኔ እግዚአብሔር ከሰማይ እንዴት እንደ ተናገርኳችሁ አይታችኋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፦ “ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ኣነ ኻብ ሰማይ ከም ዝተዛረብኩኹም፥ ባዕልኻትኩም ርኢኹም ኣለኹም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ንደቂ እስራኤል ከምዚ በሎም፡ ኣነ ኻብ ሰማይ ከም እተዛረበኩም፡ ባዕላትኩም ርኤኹም።