Exodus 20:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሙሴ ድማ፡ ንስኻ ተዛረበና፡ ንሕና ድማ ክንሰምዕ ኢና። ግናኸ ኣምላኽ ኣይዛረበና፡ እንተ ዘይኰይኑ ንሞት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴ​ንም፥ “አንተ ከእኛ ጋር ተና​ገር፤ ነገር ግን እን​ዳ​ን​ሞት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእኛ ጋር አይ​ና​ገር” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴንም። አንተ ተናገረን እኛም እንሰማለን፤ እንዳንሞት ግን እግዚአብሔር አይናገረን አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴንም እንዲህ አሉት፦ “አንተ ተናገረን እኛም እንሰማለን፤ ነገር ግን እንዳንሞት እግዚአብሔር አይናገረን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሙሳ፥ “ኔን ኑዉ ሃሳያ፤ ኑን ስሳና፤ ሽን ኑን ሀይቀናዳን፥ ጾሳይ ኑዉ ሃሳዮፖ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Musa, «Neeni nuw haasaya; nuuni sisana; shin nuuni hayk'k'ennaadan, S'oossay nuw haasayoppo» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay Muses, «Nuni hayqqontta mala Xoossi nunara haasayoppo; neni nuus yoota; nuni siyana» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ሙሴስ፥ «ኑኒ ሃይቆንታ ማላ ጾሲ ኑናራ ሃሳዮፖ፤ ኔኒ ኑስ ዮታ፤ ኑኒ ሲያና» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሙሰኮ፥ “ኔኒ ኑስ ኦዳ፤ ኑኒ ስአና። ሽን ኑኒ ሀይቆና መላ ፆሳይ ኑስ ኦዶፖ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Museko, “Neeni nuus oda; nuuni si7ana. Shin nuuni hayqonna mela Xoossay nuus odopo” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴን፣ “አንተ ራስህ ተናገረን፤ እኛም እናደምጥሃለን፤ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) እንዲናገረን አታድርግ፤ አለዚያ መሞታችን ነው” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ሙሴን “አንተ ተናገረን፤ እናዳምጥሃለን፤ እግዚአብሔር ቢናገረን ግን እንሞታለን ብለን እንፈራለን” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሙሴ ድማ “ንስኻ ባዕልኻ ተዛረበና፤ ክንሰምዐካ ኢና፤ ግና፥ ምእንቲ ኸይንመውት እግዚኣብሄር ኣይዛረበና” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሙሴ ድማ፡ ንስኻ ንገረና ንሰምዕ ኢና፡ ኣምላኽ ግና ምእንቲ ኸይንመውት፡ ኣይዛረበና፡ በልዎ።