Exodus 20:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣብ ሽዱሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ንባሕርን ኣብኡ ዘሎ ዅሉ ገበረ፡ ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ዓረፈ። ስለዚ እግዚኣብሄር ንመዓልቲ ሰንበት ባረኻን ቀደሳን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በስ​ድ​ስት ቀን ሰማ​ይ​ንና ምድ​ርን፥ ባሕ​ር​ንም፥ በው​ስ​ጣ​ቸው ያለ​ው​ንም ሁሉ ፈጥሮ በሰ​ባ​ተ​ኛዋ ቀን ዐር​ፎ​አ​ልና፤ ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሰ​ን​በ​ትን ቀን ባር​ኮ​ታል፤ ቀድ​ሶ​ታ​ልም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና፤ ስለዚህ እግዚአብሔር የሰንበትን ቀን ባርኮታል ቀድሶታልም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በስድስት ቀናት ሰማያትንና ምድርን፥ ባሕርን፥ እና በውስጣቸው ያለውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና፤ ስለዚህ ጌታ የሰንበትን ቀን ባርኮታል ቀድሶታልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ኡሱፑን ጋላሳ ግዶን መና ጎዳይ ሳሉዋነ፥ ሳኣ፥ አባነ ኡንቱንቱ ግዶን ደእያ ኡባ መዳ፤ ሽን ላፑን ጋላሳን ሸምፔዳ። ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሳምባታ ጋላሳ አንጄዳነ ጌሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, usuppun gallassaa giddon Med'inaa Goday saluwaanne, sa'aa, abbaanne unttunttu giddon de'iyaa ubbaa med'd'eedda; shin laappuntsa gallassan shemppeedda. Hewaa diraw, Med'inaa Goday Sambbata gallassaa anjjeedanne geeshsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ays giikko usuppun gallassan GODAY salo, sa7a, abbanne istta giddon diza ubbaa medhdhidi laappunththa gallas shempides. Hessa gishshas GODAY Sambata gallassaa anjjidessinne dummasides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣይስ ጊኮ ኡሱፑን ጋላሳን ጎዳይ ሳሎ፥ ሳኣ፥ ኣባኔ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ኡባ ሜዲ ላፑን ጋላስ ሼምፒዴስ። ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ሳምባታ ጋላሳ ኣንጂዴሲኔ ዱማሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡሱፑን ጋላሳ ግዶን ጎዳይ ሳሎታ፥ ሳኣ፥ አባነ ኤንታ ግዶን ደእያ ኡባ መስ፥ ሽን ላፑን ጋላሳን ሸምፕስ። ሄሳ ግሾ ጎዳይ ሳምባታ ጋላሳ አንጅስነ ዱማይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Usupun gallasa giddon Goday salota, sa7aa, abbanne enta giddon de7iya ubbaa medhis, shin laapuntha gallasan shempis. Hessa gisho, Goday Sambaata gallasaa anjisinne dummayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰማይንና ምድርን፤ ባሕርንና በውስጡም ያሉትን ሁሉ በስድስት ቀን ፈጥሮ፣ በሰባተኛው ቀን ዐርፏልና። ስለዚህ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሰንበትን ቀን ባረከው፤ ቀደሰውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በስድስት ቀን እግዚአብሔር ሰማይን፥ ምድርን፥ ባሕርንና በእነርሱ ውስጥ ያሉትን ነገሮች ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐረፈ፤ ስለዚህም እግዚአብሔር ሰባተኛውን ቀን ባረከው፤ ቀደሰውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ብሽዱሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ባሕርን ኣብኣቶም ዘሎ ዅሉን ፈጢሩ፥ ብሻውዐይቲ መዓልቲ ኣዕሪፉ እዩሞ፥ ስለዙይ እግዚኣብሄር ንመዓልቲ ሰንበት ባረኻ፤ ቀደሳውን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ብሹድሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ባሕርን ኣባታቶም ዘሎ ኹሉን ገይሩ እየ ኣሞ፡ ብሳብዐይቲ መዓልቲ ኸኣ ዐረፈ። ስለዚ እግዚኣብሄር ንመዓልቲ ሰንበት ባረኻብ ቀደሳን።