Exodus 20:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብ ሽዱሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ንባሕርን ኣብኡ ዘሎ ዅሉ ገበረ፡ ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ዓረፈ። ስለዚ እግዚኣብሄር ንመዓልቲ ሰንበት ባረኻን ቀደሳን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ በውስጣቸው ያለውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛዋ ቀን ዐርፎአልና፤ ስለዚህ እግዚአብሔር የሰንበትን ቀን ባርኮታል፤ ቀድሶታልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና፤ ስለዚህ እግዚአብሔር የሰንበትን ቀን ባርኮታል ቀድሶታልም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ በስድስት ቀናት ሰማያትንና ምድርን፥ ባሕርን፥ እና በውስጣቸው ያለውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና፤ ስለዚህ ጌታ የሰንበትን ቀን ባርኮታል ቀድሶታልም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ኡሱፑን ጋላሳ ግዶን መና ጎዳይ ሳሉዋነ፥ ሳኣ፥ አባነ ኡንቱንቱ ግዶን ደእያ ኡባ መዳ፤ ሽን ላፑን ጋላሳን ሸምፔዳ። ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሳምባታ ጋላሳ አንጄዳነ ጌሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, usuppun gallassaa giddon Med'inaa Goday saluwaanne, sa'aa, abbaanne unttunttu giddon de'iyaa ubbaa med'd'eedda; shin laappuntsa gallassan shemppeedda. Hewaa diraw, Med'inaa Goday Sambbata gallassaa anjjeedanne geeshsheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ays giikko usuppun gallassan GODAY salo, sa7a, abbanne istta giddon diza ubbaa medhdhidi laappunththa gallas shempides. Hessa gishshas GODAY Sambata gallassaa anjjidessinne dummasides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይስ ጊኮ ኡሱፑን ጋላሳን ጎዳይ ሳሎ፥ ሳኣ፥ ኣባኔ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ኡባ ሜዲ ላፑን ጋላስ ሼምፒዴስ። ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ሳምባታ ጋላሳ ኣንጂዴሲኔ ዱማሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡሱፑን ጋላሳ ግዶን ጎዳይ ሳሎታ፥ ሳኣ፥ አባነ ኤንታ ግዶን ደእያ ኡባ መስ፥ ሽን ላፑን ጋላሳን ሸምፕስ። ሄሳ ግሾ ጎዳይ ሳምባታ ጋላሳ አንጅስነ ዱማይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Usupun gallasa giddon Goday salota, sa7aa, abbanne enta giddon de7iya ubbaa medhis, shin laapuntha gallasan shempis. Hessa gisho, Goday Sambaata gallasaa anjisinne dummayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰማይንና ምድርን፤ ባሕርንና በውስጡም ያሉትን ሁሉ በስድስት ቀን ፈጥሮ፣ በሰባተኛው ቀን ዐርፏልና። ስለዚህ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሰንበትን ቀን ባረከው፤ ቀደሰውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በስድስት ቀን እግዚአብሔር ሰማይን፥ ምድርን፥ ባሕርንና በእነርሱ ውስጥ ያሉትን ነገሮች ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐረፈ፤ ስለዚህም እግዚአብሔር ሰባተኛውን ቀን ባረከው፤ ቀደሰውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብሽዱሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ባሕርን ኣብኣቶም ዘሎ ዅሉን ፈጢሩ፥ ብሻውዐይቲ መዓልቲ ኣዕሪፉ እዩሞ፥ ስለዙይ እግዚኣብሄር ንመዓልቲ ሰንበት ባረኻ፤ ቀደሳውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብሹድሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ባሕርን ኣባታቶም ዘሎ ኹሉን ገይሩ እየ ኣሞ፡ ብሳብዐይቲ መዓልቲ ኸኣ ዐረፈ። ስለዚ እግዚኣብሄር ንመዓልቲ ሰንበት ባረኻብ ቀደሳን። |