Exodus 2:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወዲ ወለደትሉ፡ ንሱ ድማ ገርሾም ሰመዮ፡ ንሱ ድማ፡ ኣብ ዓዲ ጓና እየ ነይረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያችም ሴት ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ ሙሴም፥ “በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ” ሲል ስሙን ጌርሳም ብሎ ጠራው። ዳግመኛም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ ስሙንም ኤልኤዜር አለው፤ የአባቴ ፈጣሪ ረዳቴ ነው ሲል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወንድ ልጅም ወለደች። በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ ሲል ስሙን ጌርሳም ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወንድ ልጅም ወለደች፦ “በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ” ሲል ስሙን “ጌርሾም” ብሎ ጠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽፓራ አቱማ ናኣ የልና፥ ሙሴ አ፥ “ታን አሳ ጋድያን በተ ግዳድ” ያጊደ፥ ገርሾማ ግ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'ipaara attuma na'aa yelina, Muse Aa, «Taani asaa gadiyaan bete gidaad» yaagiide, Gershshooma gi suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xipoora adde naa yeliin Musey naaza, «Tani asa biittan bete asa» gishe Gershoome gi sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺፖራ ኣዴ ና ዬሊን ሙሴይ ናዛ፥ «ታኒ ኣሳ ቢታን ቤቴ ኣሳ» ጊሼ ጌርሾሜ ጊ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ስፖራ አደ ናአ የልን፥ ሙሰይ እያ፥ “ታኒ ሀ ቢታን በተ አስ” ግድ ገርሳማ ግድ ሱንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sipoora adde na7a yelin, Musey iya, “Taani ha biittan bete asi” gidi Gersaama gidi sunthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሲፓራም ወንድ ልጅ ወለደች፤ ሙሴም፣ “በባዕድ አገር መጻተኛ ነኝ” ሲል የልጁን ስም ጌርሳም ብሎ ጠራው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ ሙሴም “እኔ በዚህ ምድር መጻተኛ ነኝ” ሲል ልጁን ጌርሾም ብሎ ጠራው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ድማ ወዲ ወለደት፤ ሙሴ ኸዓ “ኣነ ኣብ ምድሪ ጓና ስደተኛ እየ” እንትብል ጌርሳም ዝብል ስም ኣውፅአሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወዲ ድማ ወለደት እሞ ኣነ ኣብ ምድሪ ጓና ስደተኛ እየ ኢሉ ስሙ ጌርሾም ኣውጽኣሉ። |