Exodus 2:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወዲ ወለደትሉ፡ ንሱ ድማ ገርሾም ሰመዮ፡ ንሱ ድማ፡ ኣብ ዓዲ ጓና እየ ነይረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያችም ሴት ፀነ​ሰች፤ ወንድ ልጅም ወለ​ደች፤ ሙሴም፥ “በሌላ ምድር መጻ​ተኛ ነኝ” ሲል ስሙን ጌር​ሳም ብሎ ጠራው። ዳግ​መ​ኛም ፀነ​ሰች፤ ወንድ ልጅም ወለ​ደች፤ ስሙ​ንም ኤል​ኤ​ዜር አለው፤ የአ​ባቴ ፈጣሪ ረዳቴ ነው ሲል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወንድ ልጅም ወለደች። በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ ሲል ስሙን ጌርሳም ብሎ ጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወንድ ልጅም ወለደች፦ “በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ” ሲል ስሙን “ጌርሾም” ብሎ ጠራው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጽፓራ አቱማ ናኣ የልና፥ ሙሴ አ፥ “ታን አሳ ጋድያን በተ ግዳድ” ያጊደ፥ ገርሾማ ግ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'ipaara attuma na'aa yelina, Muse Aa, «Taani asaa gadiyaan bete gidaad» yaagiide, Gershshooma gi suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xipoora adde naa yeliin Musey naaza, «Tani asa biittan bete asa» gishe Gershoome gi sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺፖራ ኣዴ ና ዬሊን ሙሴይ ናዛ፥ «ታኒ ኣሳ ቢታን ቤቴ ኣሳ» ጊሼ ጌርሾሜ ጊ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ስፖራ አደ ናአ የልን፥ ሙሰይ እያ፥ “ታኒ ሀ ቢታን በተ አስ” ግድ ገርሳማ ግድ ሱንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sipoora adde na7a yelin, Musey iya, “Taani ha biittan bete asi” gidi Gersaama gidi sunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሲፓራም ወንድ ልጅ ወለደች፤ ሙሴም፣ “በባዕድ አገር መጻተኛ ነኝ” ሲል የልጁን ስም ጌርሳም ብሎ ጠራው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋም ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ ሙሴም “እኔ በዚህ ምድር መጻተኛ ነኝ” ሲል ልጁን ጌርሾም ብሎ ጠራው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳ ድማ ወዲ ወለደት፤ ሙሴ ኸዓ “ኣነ ኣብ ምድሪ ጓና ስደተኛ እየ” እንትብል ጌርሳም ዝብል ስም ኣውፅአሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ወዲ ድማ ወለደት እሞ ኣነ ኣብ ምድሪ ጓና ስደተኛ እየ ኢሉ ስሙ ጌርሾም ኣውጽኣሉ።