Exodus 19:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ እንሆ፡ ክዛረበካ ኸለኹ፡ እቶም ህዝቢ ምእንቲ ኺሰምዑኻ፡ ንዘለኣለም ከኣ ኪኣምኑኻ፡ ብረጒድ ደበና እየ ዝመጽእ ዘለኹ። ሙሴ ድማ ቃል እቶም ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ነገሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ሙሴን፥ “ከአንተ ጋር ስነጋገር ሕዝቡ እንዲሰሙ፥ ደግሞም ለዘለዓለም እንዲያምኑብህ፥ እነሆ፥ በዐምደ ደመና ወደ አንተ እመጣለሁ” አለው። ሙሴም የሕዝቡን ቃል ለእግዚአብሔር ነገረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። ከአንተ ጋር ስነጋገር ሕዝቡ እንዲሰሙ፥ ደግሞም ለዘላለም እንዲያምኑብህ፥ እነሆ በከባድ ደመና እመጣልሃለሁ አለው። ሙሴም የሕዝቡን ቃል ለእግዚአብሔር ነገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን፦ “ከአንተ ጋር ስነጋገር ሕዝቡ እንዲሰሙና ለዘለዓለም እንዲያምኑህ፥ እነሆ በከባድ ደመና እመጣለሁ” አለው። ሙሴም የሕዝቡን ቃል ለጌታ ነገረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ታን ኔናና ሃሳይሽን አሳይ ስሳናዳንነ ኡንቱንቱ ኔናን ኡባ ዎደካ አማነታናዳን፥ ታን ኔኮ ዎልቃማ ሻርያ ግዱዋና ያና” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ አሳይ ጌዳዋ መና ጎዳዉ ኦዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa, «Taani neenana haasayishin Asay sisanaadaaninne unttunttu neenan ubbaa wodekka ammanettanaadan, taani neekko wolk'k'aama shaariyaa gidduwaana yaana» yaageedda. Hewaappe guyyiyaan Muse Asay geeddawaa Med'inaa Godaw odeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muse, «Tani nenara haasayshin asay siyana malanne istti nenan ubba wodekka ammanettana mala, tani neekko wolqqama shaarara yaana» gides. Hessafe guye Musey asay gidayssa GODAAS yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴ፥ «ታኒ ኔናራ ሃሳይሺን ኣሳይ ሲያና ማላኔ ኢስቲ ኔናን ኡባ ዎዴካ ኣማኔታና ማላ፥ ታኒ ኔኮ ዎልቃማ ሻራራ ያና» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ኣሳይ ጊዳይሳ ጎዳስ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ “ታኒ ኔራ ሃሳይሽን አሳይ ስአናዳነ ኤንቲ ነና ኡባ ዎደ አማናናዳ ታኒ ሙምዳ ሻራራ ኔኮ ያና” ያግስ። ሄሳፈ ጉየ ሙሰይ አሳይ ግዳይሳ ጎዳስ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko “Taani neera haasayishin asay si7anaadanne enti nena ubba wode ammananada taani muumida shaarara neeko yaana” yaagis. Hessafe guye, Musey asay gidaysa Godaas odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ከአንተ ጋር ስናገር ሕዝቡ እንዲሰሙኝና እምነታቸውን ምንጊዜም በአንተ ላይ እንዲጥሉ በከባድ ደመና ወደ አንተ እመጣለሁ” ከዚያም ሙሴ ሕዝቡ ያሉትን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ነገረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ሙሴን “እኔ ግዙፍ በሆነ ደመና ወደ አንተ እመጣለሁ፤ ስለዚህም ሕዝቡ እኔ ከአንተ ጋር ስነጋገር በመስማት ከአሁን ጀምሮ አንተ የምትለውን ሁሉ ያምናሉ።” ሙሴም ሕዝቡ የሰጠውን መልስ ወደ እግዚአብሔር አቀረበ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ንሙሴ “ክዛረበካ እንተለኹ እቶም ህዝቢ ምእንቲ ኽሰምዑ፥ ንሓዋሩ ድማ ምእንቲ ኽኣምኑኻስ፥ እንሆ፥ ኣነ ብኸቢድ ደመና ናባኻ ኽመፅእ እየ” በሎ። ሙሴ ኸዓ ዘረባ እቶም ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ነገሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ ንሙሴ፡ ክዛረበካ ኸሎኹ፡ እቶም ህዝቢ ምእንቲ ኺሰምዑ፡ ንሓዋሩ ድማ ኪኣኣምኑኻስ፡ እንሆ ኣነ ብጸሊም ደበና ኽመጸካ እየ በሎ። ሙሴ ኸኣ ዘረባ እቶም ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ነገሮ። |