Exodus 19:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም እቶም ህዝቢ ድማ ብሓባር ከምዚ ኢሎም መለሱ፦ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ዅሉ ክንገብሮ ኢና። ሙሴ ድማ ቃል እቶም ህዝቢ ናብ እግዚኣብሄር መለሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡም ሁሉ አንድ ቃል ሆነው፥ “እግዚአብሔር ያለውን ሁሉ እንሰማለን፤ እናደርጋለንም” ብለው መለሱ፤ ሙሴም የሕዝቡን ቃል ወደ እግዚአብሔር አደረሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡ ሁሉ አንድ አፍ ሆነው። እግዚአብሔር ያለውን ሁሉ እናደርጋለን ብለው መለሱ፤ ሙሴም የሕዝቡን ቃል ወደ እግዚአብሔር አደረሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቡም ሁሉ በአንድነት ሆነው፦ “ጌታ ያለውን ሁሉ እናደርጋለን” ብለው መለሱ፤ ሙሴም የሕዝቡን ቃል ወደ ጌታ አደረሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ኡባይ እት ዶና ግዲደ፥ “መና ጎዳይ ጌዳዋ ኡባ ኑን ኦና” ያጌድኖ። ሙሴካ ኡንቱንቱ ጌዳዋ መና ጎዳኮ አፌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay ubbay itti doonaa gidiide, «Med'inaa Goday geeddawaa ubbaa nuuni ootsana» yaageeddino. Musekka unttunttu geeddawaa Med'inaa Godaakko afeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay wuri issi qaalan gididi, «GODAY gidayssa ubbaa nu ooththana» giin Musey istti gidayssa GODAAKKO ekki bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ዉሪ ኢሲ ቃላን ጊዲዲ፥ «ጎዳይ ጊዳይሳ ኡባ ኑ ኦና» ጊን ሙሴይ ኢስቲ ጊዳይሳ ጎዳኮ ኤኪ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ “ጎዳይ ግዳባ ኡባ ኑኒ ኦና” ያግዶሶና። ሙሰይ ኤንቲ ግዳይሳ ጎዳስ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, “Goday gidaba ubbaa nuuni oothana” yaagidosona. Musey enti gidaysa Godaas odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡም ሁሉ በአንድ ላይ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያለውን ሁሉ እናደርጋለን” ብለው መለሱ፤ ስለዚህ ሙሴ እነርሱ ያሉትን መልሶ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ወሰደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ሁሉም በአንድ ድምፅ ተባብረው “እግዚአብሔር ያዘዘውን ሁሉ እንፈጽማለን” አሉ፤ ሙሴም ይህንኑ ለእግዚአብሔር አቀረበ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ህዝቢ ኸዓ ብሓደ ኾይኖም “እግዚኣብሄር ዝበሎ ዅሉ ንገብር” ኢሎም መለሱሉ። ሙሴ ድማ ንቓል እቲ ህዝቢ ናብ እግዚኣብሄር ኣብፅሖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሎም ህዝቢ ኸኣ ብሓደ ኾይኖም እግዚኣብሄር ዝበሎ ኹሉ ንገብር፡ ኢሎም መለሱ። ሙሴ ድማ ቃል እቲ ህዝቢ ናብ እግዚኣብሄር መለሰ። |