Exodus 19:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም እቶም ህዝቢ ድማ ብሓባር ከምዚ ኢሎም መለሱ፦ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ዅሉ ክንገብሮ ኢና። ሙሴ ድማ ቃል እቶም ህዝቢ ናብ እግዚኣብሄር መለሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቡም ሁሉ አንድ ቃል ሆነው፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያለ​ውን ሁሉ እን​ሰ​ማ​ለን፤ እና​ደ​ር​ጋ​ለ​ንም” ብለው መለሱ፤ ሙሴም የሕ​ዝ​ቡን ቃል ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አደ​ረሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡ ሁሉ አንድ አፍ ሆነው። እግዚአብሔር ያለውን ሁሉ እናደርጋለን ብለው መለሱ፤ ሙሴም የሕዝቡን ቃል ወደ እግዚአብሔር አደረሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቡም ሁሉ በአንድነት ሆነው፦ “ጌታ ያለውን ሁሉ እናደርጋለን” ብለው መለሱ፤ ሙሴም የሕዝቡን ቃል ወደ ጌታ አደረሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ኡባይ እት ዶና ግዲደ፥ “መና ጎዳይ ጌዳዋ ኡባ ኑን ኦና” ያጌድኖ። ሙሴካ ኡንቱንቱ ጌዳዋ መና ጎዳኮ አፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay ubbay itti doonaa gidiide, «Med'inaa Goday geeddawaa ubbaa nuuni ootsana» yaageeddino. Musekka unttunttu geeddawaa Med'inaa Godaakko afeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay wuri issi qaalan gididi, «GODAY gidayssa ubbaa nu ooththana» giin Musey istti gidayssa GODAAKKO ekki bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ዉሪ ኢሲ ቃላን ጊዲዲ፥ «ጎዳይ ጊዳይሳ ኡባ ኑ ኦና» ጊን ሙሴይ ኢስቲ ጊዳይሳ ጎዳኮ ኤኪ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ፥ “ጎዳይ ግዳባ ኡባ ኑኒ ኦና” ያግዶሶና። ሙሰይ ኤንቲ ግዳይሳ ጎዳስ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti, “Goday gidaba ubbaa nuuni oothana” yaagidosona. Musey enti gidaysa Godaas odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቡም ሁሉ በአንድ ላይ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያለውን ሁሉ እናደርጋለን” ብለው መለሱ፤ ስለዚህ ሙሴ እነርሱ ያሉትን መልሶ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ወሰደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ሁሉም በአንድ ድምፅ ተባብረው “እግዚአብሔር ያዘዘውን ሁሉ እንፈጽማለን” አሉ፤ ሙሴም ይህንኑ ለእግዚአብሔር አቀረበ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እቶም ህዝቢ ኸዓ ብሓደ ኾይኖም “እግዚኣብሄር ዝበሎ ዅሉ ንገብር” ኢሎም መለሱሉ። ሙሴ ድማ ንቓል እቲ ህዝቢ ናብ እግዚኣብሄር ኣብፅሖ።
Amharic Tigrinya 2011 ኩሎም ህዝቢ ኸኣ ብሓደ ኾይኖም እግዚኣብሄር ዝበሎ ኹሉ ንገብር፡ ኢሎም መለሱ። ሙሴ ድማ ቃል እቲ ህዝቢ ናብ እግዚኣብሄር መለሰ።