Exodus 19:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ መጺኡ ነቶም ሽማግለታት እቲ ህዝቢ ጸዊዑ፡ እዚ ዅሉ እቲ የሆዋ ዝኣዘዞ ቓላት ኣብ ቅድሚኦም ኣንበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም መጣ፤ የሕ​ዝ​ቡ​ንም ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ጠርቶ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያዘ​ዘ​ውን ይህን ቃል ሁሉ በፊ​ታ​ቸው ተና​ገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም መጣ፥ የሕዝቡንም ሽማግሌዎች ጠርቶ እግዚአብሔር ያዘዘውን ይህን ቃል ሁሉ በፊታቸው ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም መጣ፥ የሕዝቡንም ሽማግሌዎች ጠርቶ ጌታ ያዘዘውን ይህን ቃል ሁሉ በፊታቸው ተናገረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ጉየ ስም ቢደ፥ አሳ ካለያዋንታ ጼስ ሺሺደ፥ መና ጎዳይ ኦዳ ጌዳ ሀ ቃላቱዋ ኡባ ኡንቱንቶ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse guyye simmi biide, asaa kaletsiyaawantta s'eesi shiishshiide, Med'inaa Goday oda geedda ha k'aalatuwaa ubbaa unttunttoo odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Musey zumaa bollafe duge asaakko wodhidi dere cimata xeygi shiishshidi GODAY yoota gida qaalata ubbaa isttas yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ሙሴይ ዙማ ቦላፌ ዱጌ ኣሳኮ ዎዲ ዴሬ ጪማታ ጼይጊ ሺሺዲ ጎዳይ ዮታ ጊዳ ቃላታ ኡባ ኢስታስ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ጉየ ብድ፥ ዙማኮ ጭማታ ፄግ ሺሽድ፥ ጎዳይ ኦድዳ ቃላ ኡባ ኤንታዉ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey guye bidi, zumako cimata xeegi shiishidi, Goday odida qaala ubbaa entaw odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሙሴ ተመልሶ የሕዝቡን አለቆች አስጠራ፤ እንዲናገር እግዚአብሔር (ያህዌ) ያዘዘውን ቃሎች ሁሉ ነገራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ሙሴ ከተራራ ወርዶ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ በአንድነት በመጥራት እግዚአብሔር ለእርሱ የሰጠውን ትእዛዝ ሁሉ ነገራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ተመሊሱ ነቶም ዓበይቲ ህዝቢ ፀውዖም፤ እቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ቓልውን ኣብ ቅድሚኣቶም ተናገረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ መጺኡ ንዓበይቲ ህዝቢ ጸዊዔ፡ እቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ኹሉ ቓላት ነገሮም።