Exodus 19:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ብሓቂ ድምጸይ እንተ ሰሚዕኩምን ኪዳነይ እንተ ሓሊኹምን፡ ብዘላ ምድሪ ናተይ እያ እሞ፡ ልዕሊ ዅሉ ህዝቢ መዝገብ ንብረተይ ክትኮኑ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ቃሌን በእውነት ብትሰሙ፥ ኪዳኔንም ብትጠብቁ፥ ምድር ሁሉ የእኔ ናትና ከአሕዛብ ሁሉ የተመረጠ ርስት ትሆኑልኛላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ቃሌን በእውነት ብትሰሙ ኪዳኔንም ብትጠብቁ፥ ምድር ሁሉ የእኔ ናትና ከአሕዛብ ሁሉ የተመረጠ ርስት ትሆኑልኛላችሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ቃሌን በእውነት ብትሰሙ ኪዳኔንም ብትጠብቁ፥ ምድር ሁሉ የእኔ ናትና ከአሕዛብ ሁሉ የተመረጠ ርስት ትሆኑልኛላችሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስም ሀእ ህንተንቱ ታዉ ሎይ አዛዘቶፐነ ታ ቃላ ጫቁዋ ናጎፐ፥ አሳ ኡባ ግዶን ህንተንቱ ታዉ ቡዞ ግዳና። ኩመን ሳአይ ታዋ ግዶፐነ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Simmi ha"i hinttenttu taw loytsi azazettooppenne ta k'aalaa c'aak'uwaa naagooppe, asaa ubbaa giddon hinttenttu taw buzo gidana. Kumentsaa sa'ay tawaa gidooppenne |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin ha7i intte taas kumeth azazettiko, intte ta caaqo qaalaa naagikko, kumeththa deraa garsan intte taas buzo dere gidana. Biittay wuri taas gidikkoka, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ሃኢ ኢንቴ ታስ ኩሜ ኣዛዜቲኮ፥ ኢንቴ ታ ጫቆ ቃላ ናጊኮ፥ ኩሜ ዴራ ጋርሳን ኢንቴ ታስ ቡዞ ዴሬ ጊዳና። ቢታይ ዉሪ ታስ ጊዲኮካ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀእ ህንተ ታዉ ኪተትኮነ ታ ጫቁዋ ናግኮ፥ ቢታ ኩመይ ታባ ግድኮካ ህንተ ታዉ ዶረትዳ ደረ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha77i hinte taw kiitetikonne ta caaquwa naagiko, biitta kumethay tabaa gidikoka hinte taw dooretida dere gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም በፍጹም ብትታዘዙኝና ቃል ኪዳኔን ብትጠብቁ እነሆ ከአሕዛብ ሁሉ እናንተ የተወደደ ርስቴ ትሆናላችሁ፤ ምንም እንኳ ምድር ሁሉ የእኔ ብትሆንም፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁንም እነሆ፥ ለእኔ ብትታዘዙና ቃል ኪዳኔንም ብትጠብቁ ምንም እንኳ ምድር ሁሉ የእኔ ብትሆን የተለያችሁ ሕዝብ ትሆናላችሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ድማ ንቓለይ እንተ ተኣዚዝኩም፥ ኪዳነይ እውን እንተ ሓሊኹም፥ ካብ ኵሎም ህዝብታት ሕልፊ ገንዘበይ ክትኮኑኒ ኢኹም። ኵላ ምድሪ እኳ ናተይ እንተ ኾነት፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ድማ ቃለይ ኣጸቢቕኩም እንተ ሰማዕኩም፡ ኪዳነይውን እንተ ሓሎኹም፡ ኩላ ምድሪ ናተይ እያ ኣሞ፡ ሓላፉ ኹሎም ህዝብታት ገንዘብይ ክትኮነኒ ኢኹም። |