Exodus 19:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ኪድ፡ ውረድ፡ ንስኻን ኣሮንን ምሳኻ ኴንካ ደይብካ፡ በሎ። ካህናትን ህዝብን ግና ናብ እግዚኣብሄር ክድይቡ ኣይትፍቀዱ፡ ንሱ ከይወግኦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም፥ “ሂድ፤ ውረድ፤ አንተ አሮንም ከአንተ ጋር ትወጣላችሁ፤ ካህናቱና ሕዝቡ ግን እግዚአብሔር እንዳያጠፋቸው ወደ እግዚአብሔር ይወጡ ዘንድ አይደፋፈሩ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። ሂድ፥ ውረድ፤ አንተ አሮንም ከአንተ ጋር ትወጣላችሁ፤ ካህናቱና ሕዝቡ ግን እግዚአብሔር እንዳያጠፋቸው ወደ እግዚአብሔር ይወጡ ዘንድ አይተላለፉ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም፦ “ሂድ፥ ውረድ፤ አሮንንም ከአንተ ጋር ይዘህ ና፤ ካህናቱና ሕዝቡ ግን እንዳያጠፋቸው ወደ ጌታ ለመውጣት አይተላለፉ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ አ፥ “ኔን ዱገ ባደ አሮና ኔናና ፑደ አካደ ያ። ቄሳቱዋነ አሳ መና ጎዳይ ሙረናዳን፥ ኡንቱንቱ ዛዋ አደ ፑደ መና ጎዳኮ ዮፕኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Aa, «Neeni duge baade Aaroona neenana pude akkaade ya. K'eesetuwaanne asaa Med'inaa Goday murenaadan, unttunttu zawaa aad'd'iidde pude Med'inaa Godaakko yooppino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin GODAY iza, «Neni duge ha7i elle wodhdhada pude keza. Aarooneykka nenara yo. Qeesetanne asaa ta qaxxayontta mala istti zawa pinnidi pude taakko yoopetto» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔኒ ዱጌ ሃኢ ኤሌ ዎዳ ፑዴ ኬዛ። ኣሮኔይካ ኔናራ ዮ። ቄሴታኔ ኣሳ ታ ቃጻዮንታ ማላ ኢስቲ ዛዋ ፒኒዲ ፑዴ ታኮ ዮፔቶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እያኮ፥ “ኔኒ ዱገ ባዳ አሮና ኔራ ኤካዳ ያ። ካህነትነ አሳይ ዛዋ ካንድ ታኮ ይሸ ዮና መላ ኤንታዉ ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday iyako, “Neeni duge bada Aarona neera ekada ya. Kahinetinne asay zawa kanthidi taako yishe dhayona mela entaw oda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዲህ አለ፤ “ውረድና አሮንን ከአንተ ጋር ይዘኸው ውጣ፤ ካህናቱና ሕዝቡ ግን ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለመምጣት መጣደፍ የለባቸውም፤ አለዚያ እርሱ ቍጣውን ያወርድባቸዋል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም “ውረድና አሮንን ይዘህ ና፤ ካህናቱም ሆኑ ሕዝቡ ወደ እኔ ለመውጣት ወሰኑን ማለፍ የለባቸውም፤ ይህን ቢያደርጉ ግን እኔ እግዚአብሔር እቀጣቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ “ኪድ ውረድ እሞ ንኣሮን ምሳኻ ሒዝካዮ ደይብ። እቶም ካህናትን ህዝብን ግና ምእንቲ ኸየጥፍኦም፥ ናባይ ናብ እግዚኣብሄር ክድይቡ ኢሎም ወሰን ከይጥሕሱ ኸልክሎም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ፡ ኪድ ውረድ እሞ፡ ንስኻ ኣሮን ድማ ምእንቲ ኸየጥፍኦም፡ ናብ እግዚኣብሄር ኪድይቡ ኢሎም ኣይጥሐሱ፡ በሎ። |