Exodus 19:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ኪድ፡ ውረድ፡ ንስኻን ኣሮንን ምሳኻ ኴንካ ደይብካ፡ በሎ። ካህናትን ህዝብን ግና ናብ እግዚኣብሄር ክድይቡ ኣይትፍቀዱ፡ ንሱ ከይወግኦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፥ “ሂድ፤ ውረድ፤ አንተ አሮ​ንም ከአ​ንተ ጋር ትወ​ጣ​ላ​ችሁ፤ ካህ​ና​ቱና ሕዝቡ ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ያ​ጠ​ፋ​ቸው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይወጡ ዘንድ አይ​ደ​ፋ​ፈሩ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። ሂድ፥ ውረድ፤ አንተ አሮንም ከአንተ ጋር ትወጣላችሁ፤ ካህናቱና ሕዝቡ ግን እግዚአብሔር እንዳያጠፋቸው ወደ እግዚአብሔር ይወጡ ዘንድ አይተላለፉ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም፦ “ሂድ፥ ውረድ፤ አሮንንም ከአንተ ጋር ይዘህ ና፤ ካህናቱና ሕዝቡ ግን እንዳያጠፋቸው ወደ ጌታ ለመውጣት አይተላለፉ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አ፥ “ኔን ዱገ ባደ አሮና ኔናና ፑደ አካደ ያ። ቄሳቱዋነ አሳ መና ጎዳይ ሙረናዳን፥ ኡንቱንቱ ዛዋ አደ ፑደ መና ጎዳኮ ዮፕኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Aa, «Neeni duge baade Aaroona neenana pude akkaade ya. K'eesetuwaanne asaa Med'inaa Goday murenaadan, unttunttu zawaa aad'd'iidde pude Med'inaa Godaakko yooppino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin GODAY iza, «Neni duge ha7i elle wodhdhada pude keza. Aarooneykka nenara yo. Qeesetanne asaa ta qaxxayontta mala istti zawa pinnidi pude taakko yoopetto» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔኒ ዱጌ ሃኢ ኤሌ ዎዳ ፑዴ ኬዛ። ኣሮኔይካ ኔናራ ዮ። ቄሴታኔ ኣሳ ታ ቃጻዮንታ ማላ ኢስቲ ዛዋ ፒኒዲ ፑዴ ታኮ ዮፔቶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እያኮ፥ “ኔኒ ዱገ ባዳ አሮና ኔራ ኤካዳ ያ። ካህነትነ አሳይ ዛዋ ካንድ ታኮ ይሸ ዮና መላ ኤንታዉ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday iyako, “Neeni duge bada Aarona neera ekada ya. Kahinetinne asay zawa kanthidi taako yishe dhayona mela entaw oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዲህ አለ፤ “ውረድና አሮንን ከአንተ ጋር ይዘኸው ውጣ፤ ካህናቱና ሕዝቡ ግን ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለመምጣት መጣደፍ የለባቸውም፤ አለዚያ እርሱ ቍጣውን ያወርድባቸዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም “ውረድና አሮንን ይዘህ ና፤ ካህናቱም ሆኑ ሕዝቡ ወደ እኔ ለመውጣት ወሰኑን ማለፍ የለባቸውም፤ ይህን ቢያደርጉ ግን እኔ እግዚአብሔር እቀጣቸዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ “ኪድ ውረድ እሞ ንኣሮን ምሳኻ ሒዝካዮ ደይብ። እቶም ካህናትን ህዝብን ግና ምእንቲ ኸየጥፍኦም፥ ናባይ ናብ እግዚኣብሄር ክድይቡ ኢሎም ወሰን ከይጥሕሱ ኸልክሎም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከኣ፡ ኪድ ውረድ እሞ፡ ንስኻ ኣሮን ድማ ምእንቲ ኸየጥፍኦም፡ ናብ እግዚኣብሄር ኪድይቡ ኢሎም ኣይጥሐሱ፡ በሎ።