Exodus 19:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንእግዚኣብሄር፡ ንስኻ ትእዛዝ ሂብካና፡ ኣብ ዙርያ እቲ ከረን ዶብ ኣቐምጥ እሞ ቀድሶ፡ ስለ ዝበልካ፡ ህዝቢ ናብ ደብረ ሲና ክድይብ ኣይክእልን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም እግዚአብሔርን፥ “ሕዝቡ ወደ ሲና ተራራ ይወጡ ዘንድ አይችሉም፤ አንተ፦ በተራራው ዙሪያ ወሰን አድርግ፤ ቀድሰውም ብለህ አስጠንቅቀኸኛልና” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም እግዚአብሔርን። አንተ። በተራራው ዙሪያ ወሰን አድርግ ቀድሰውም ብለህ አስጠንቅቀኸናልና ሕዝቡ ወደ ተራራ ይወጡ ዘንድ አይችሉም አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ጌታን፦ “አንተ በተራራው ዙሪያ ወሰን አድርግ፥ ቀድሰውም ብለህ አስጠንቅቀኸናልና ሕዝቡ ወደ ተራራ ሊወጡ አይችሉም” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ መና ጎዳ፥ “አሳይ ደርያ ፑደ ያናዉ ዳንዳየና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ነ ሁጲያዉ፥ ‘ሀ ሳኣ ጌሻዳን ዱማዪደ፥ ሀ ደርያ ዩሹዋን ዛዋ ዎተ’ ጋደ ኑዉ ኦዳ ዎዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Med'inaa Godaa, «Asay deriyaa pude yaanaw danddayenna; ayaw gooppe, neeni ne huup'iyaw, ‹Ha sa'aa geeshshaadan dummayiide, ha deriyaa yuushshuwaan zawaa wotsite› gaade nuw oda wotsaadda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey GODAAS, «Asay zumaa bolla pude yaanaas dandayenna; ays giikko neni ne hu7en, ‹Ha sohoza geeshsha mala dummasada, ha zumaa achchan zawa woththite› gaada nuus yoota woththadasa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ጎዳስ፥ «ኣሳይ ዙማ ቦላ ፑዴ ያናስ ዳንዳዬና፤ ኣይስ ጊኮ ኔኒ ኔ ሁኤን፥ ‹ሃ ሶሆዛ ጌሻ ማላ ዱማሳዳ፥ ሃ ዙማ ኣቻን ዛዋ ዎቴ› ጋዳ ኑስ ዮታ ዎዳሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ጎዳኮ፥ “ኔኒ ዙማ ዱማይዳ ግሾነ ዛዋ እምዳ ግሾ አሳይ ዙማ ሁጰ ከያናዉ ዳንዳኦኮና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Godaako, “Neeni zuma dummayida gishonne zawa immida gisho asay zuma huuphe keyanaw danda7okona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ እግዚአብሔርን (ያህዌ) እንዲህ አለው፤ “ሕዝቡ ወደ ሲና ተራራ ሊወጡ አይችሉም፤ ምክንያቱም አንተ ራስህ ‘በተራራው ዙሪያ ወሰን አድርግ፤ የተቀደሰም በማድረግ ለየው’ በማለት አስጠንቅቀኸናልና።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም እንዲህ ሲል ለእግዚአብሔር መለሰ፦ “ቦታው ቅዱስ ስለ ሆነ ከዚህ ራቁ ብለህ ስለ አስጠነቀቅከን ሕዝቡ ወደ ተራራው ሊወጣ አይችልም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸዓ ንእግዚኣብሄር “ንስኻ፥ ‘ኣብ ዙርያ እቲ እምባ ወሰን ግበር፤ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ እምባ ይኹን’ ኢልካ ስለ ዘጠንቀቕካና፥ እቶም ህዝቢ ናብ እምባ ሲና ኽድይቡ ኣይኽእሉን እዮም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸኣኣ ንእግዚኣብሄር በሎ ንስኻ፡ ናብ ዙርያ ኣቲ ኸረን ዶብ ግበር፡ ቀድሶ ድማ፡ ኢልካ ኣጠንቂቕካና ኢኻ እሞ፡ ኣቶም ህዝቢ ናብ ከረን ሲና ኺድይቡ ኣይኽእሉን። |