Exodus 19:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ንእግዚኣብሄር፡ ንስኻ ትእዛዝ ሂብካና፡ ኣብ ዙርያ እቲ ከረን ዶብ ኣቐምጥ እሞ ቀድሶ፡ ስለ ዝበልካ፡ ህዝቢ ናብ ደብረ ሲና ክድይብ ኣይክእልን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን፥ “ሕዝቡ ወደ ሲና ተራራ ይወጡ ዘንድ አይ​ች​ሉም፤ አንተ፦ በተ​ራ​ራው ዙሪያ ወሰን አድ​ርግ፤ ቀድ​ሰ​ውም ብለህ አስ​ጠ​ን​ቅ​ቀ​ኸ​ኛ​ልና” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም እግዚአብሔርን። አንተ። በተራራው ዙሪያ ወሰን አድርግ ቀድሰውም ብለህ አስጠንቅቀኸናልና ሕዝቡ ወደ ተራራ ይወጡ ዘንድ አይችሉም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ጌታን፦ “አንተ በተራራው ዙሪያ ወሰን አድርግ፥ ቀድሰውም ብለህ አስጠንቅቀኸናልና ሕዝቡ ወደ ተራራ ሊወጡ አይችሉም” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ መና ጎዳ፥ “አሳይ ደርያ ፑደ ያናዉ ዳንዳየና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ነ ሁጲያዉ፥ ‘ሀ ሳኣ ጌሻዳን ዱማዪደ፥ ሀ ደርያ ዩሹዋን ዛዋ ዎተ’ ጋደ ኑዉ ኦዳ ዎዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Med'inaa Godaa, «Asay deriyaa pude yaanaw danddayenna; ayaw gooppe, neeni ne huup'iyaw, ‹Ha sa'aa geeshshaadan dummayiide, ha deriyaa yuushshuwaan zawaa wotsite› gaade nuw oda wotsaadda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey GODAAS, «Asay zumaa bolla pude yaanaas dandayenna; ays giikko neni ne hu7en, ‹Ha sohoza geeshsha mala dummasada, ha zumaa achchan zawa woththite› gaada nuus yoota woththadasa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ጎዳስ፥ «ኣሳይ ዙማ ቦላ ፑዴ ያናስ ዳንዳዬና፤ ኣይስ ጊኮ ኔኒ ኔ ሁኤን፥ ‹ሃ ሶሆዛ ጌሻ ማላ ዱማሳዳ፥ ሃ ዙማ ኣቻን ዛዋ ዎቴ› ጋዳ ኑስ ዮታ ዎዳሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ጎዳኮ፥ “ኔኒ ዙማ ዱማይዳ ግሾነ ዛዋ እምዳ ግሾ አሳይ ዙማ ሁጰ ከያናዉ ዳንዳኦኮና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Godaako, “Neeni zuma dummayida gishonne zawa immida gisho asay zuma huuphe keyanaw danda7okona” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ እግዚአብሔርን (ያህዌ) እንዲህ አለው፤ “ሕዝቡ ወደ ሲና ተራራ ሊወጡ አይችሉም፤ ምክንያቱም አንተ ራስህ ‘በተራራው ዙሪያ ወሰን አድርግ፤ የተቀደሰም በማድረግ ለየው’ በማለት አስጠንቅቀኸናልና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም እንዲህ ሲል ለእግዚአብሔር መለሰ፦ “ቦታው ቅዱስ ስለ ሆነ ከዚህ ራቁ ብለህ ስለ አስጠነቀቅከን ሕዝቡ ወደ ተራራው ሊወጣ አይችልም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ኸዓ ንእግዚኣብሄር “ንስኻ፥ ‘ኣብ ዙርያ እቲ እምባ ወሰን ግበር፤ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ እምባ ይኹን’ ኢልካ ስለ ዘጠንቀቕካና፥ እቶም ህዝቢ ናብ እምባ ሲና ኽድይቡ ኣይኽእሉን እዮም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ኸኣኣ ንእግዚኣብሄር በሎ ንስኻ፡ ናብ ዙርያ ኣቲ ኸረን ዶብ ግበር፡ ቀድሶ ድማ፡ ኢልካ ኣጠንቂቕካና ኢኻ እሞ፡ ኣቶም ህዝቢ ናብ ከረን ሲና ኺድይቡ ኣይኽእሉን።