Exodus 19:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ናብ እግዚኣብሄር ዚቐርቡ ካህናት ከኣ፡ የሆዋ ምእንቲ ኸይበላሾ፡ ንርእሶም ይቕደሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ እግዚአብሔርም የሚቀርቡት ካህናት ደግሞ እንዳያጠፋቸው ራሳቸውን ይቀድሱ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ እግዚአብሔርም የሚቀርቡት ካህናት ደግሞ እግዚአብሔር እንዳያጠፋቸው ራሳቸውን ይቀድሱ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ጌታ የሚቀርቡት ካህናትም ራሳቸውን ይቀድሱ ካልሆነ ግን ጌታ ያጠፋቸዋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀራይ አቶ መና ጎዳ ማታ ሺቅያ ቄሳቱካ ባረና ጌሻናዉ ኮሼ፤ ሄዌ ዮፐ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንታ ሙራና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Haray atto Med'inaa Godaa mata shiik'iyaa k'eesatuukka barena geeshshanaw koshshee; hewe d'ayooppe, Med'inaa Goday unttuntta murana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haray attoshin ta mata shiiqiza qeesetikka ubba wode bana geeshshanaas koshshees; histtontta ixxiko GODAY istta qaxxayana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃራይ ኣቶሺን ታ ማታ ሺቂዛ ቄሴቲካ ኡባ ዎዴ ባና ጌሻናስ ኮሼስ፤ ሂስቶንታ ኢጺኮ ጎዳይ ኢስታ ቃጻያና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀር አቶ ጎዳ ማት ሺቅያ ካህነትካ ባንታና ጌሾ። ኤንቲ ሄሳ ኦና እኮ ታ ኤንታ ሀንቃና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hari atto Godaa mati shiiqiya kahinetika bantana geeshsho. Enti hessa oothonna ixiko ta enta hanqana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚቀርቡት ካህናት እንኳ ራሳቸውን መቀደስ አለባቸው፤ አለዚያ እግዚአብሔር (ያህዌ) ቍጣውን ያወርድባቸዋል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለአገልግሎት ወደ እኔ የሚቀርቡ ካህናት እንኳ ሳይቀሩ ራሳቸውን ያንጹ፤ ይህ ካልሆነ እኔ እግዚአብሔር እቀጣቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ናባይ ናብ እግዚኣብሄር ዝቐርቡ ኻህናት ድማ፥ ኣነ እግዚኣብሄር ከየጥፍኦም፥ ንርእሶም ይቐድሱ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ናብ እግዚኣብሄር ዚቐርቡ ኻህናት ድማ እግዚኣብሄር ከየጥፋኦም ርእሶም ይቀድሱ በሎ። |