Exodus 19:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ ንህዝቢ ምእንቲ ኺርእዩ ናብ እግዚኣብሄር ከይሰባበሩን ብዙሓት ካብኣቶም ከይጠፍኡን፡ ውረድ፡ ትእዛዝ ሃቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “ውረድ፤ ይህንም ለመረዳት ወደ እግዚአብሔር እንዳይቀርቡ፥ ከእነርሱም ብዙ እንዳይጠፉ ለሕዝቡ አስጠንቅቃቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። ውረድ፥ እግዚአብሔርን ለማየት ዳርቻውን እንዳያልፉ ከእነርሱም ብዙ እንዳይጠፉ ለሕዝቡ አስጠንቅቃቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ውረድ፥ ጌታን ለማየት ዳርቻውን እንዳያልፉና ከእነርሱም ብዙዎቹ እንዳይጠፉ ሕዝቡን አስጠንቅቃቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ አ፥ “ኔን ዱገ ባደ አሳይ መና ጎዳ በአና ጊደ፥ ዛዋ አናዳንነ ኡንቱንቱፐ ዳሩ ሀይቀናዳን አሳ ሴራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Aa, «Neeni duge baade Asay Med'inaa Godaa be'ana giide, zawaa aad'd'enaadaninne unttunttuppe daruu hayk'k'ennaadan asaa seera. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY iza, «Neni duge baada asay beyana giidi haa taakko zawa aadhdhontta malanne isttafe daroti hayqqontta mala asaa hanqa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔኒ ዱጌ ባዳ ኣሳይ ቤያና ጊዲ ሃ ታኮ ዛዋ ኣንታ ማላኔ ኢስታፌ ዳሮቲ ሃይቆንታ ማላ ኣሳ ሃንቃ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እያኮ፥ “ኔኒ ዱገ ባዳ አሳይ ታና በአና ግድ፥ ዛዋ አና መላነ ኤንታፈ ዳሮይ ሀይቆና መላ ኤንታዉ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday iyako, “Neeni duge bada asay tana be7ana gidi, zawa aadhona melanne entafe daroy hayqonna mela entaw oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዲህ አለው፤ “ሕዝቡ እግዚአብሔርን (ያህዌ) ለማየት በመጣደፍ ብዙዎቹ እንዳይጠፉ ውረድና አስጠንቅቃቸው |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “እኔን እግዚአብሔርን ለማየት የተወሰነውን ክልል አልፈው እንዳይመጡ ወርደህ ለሕዝቡ ንገር፤ ይህን ቢያደርጉ ግን ከእነርሱ ብዙዎቹ ይሞታሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ውረድ እሞ፥ እቶም ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ክሪኡ ኽብሉ ናብቲ እምባ ኸይቐርቡ እሞ፥ ብዙሓት ከዓ ኸይጠፍኡስ፥ ኣጠንቅቆም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ውረድ ኣሞ እቶም ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ኪርእዩ ኸይቀረቡ፡ ብዙሓት ከኣ ኸይጠፍኡስ፡ ኣጠንቅቆም። |