Exodus 19:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብእምኒ ኪቕተል ወይ ብጥይት ኪውቃዕ እዩ እምበር፡ ሓንቲ ኢድ ክትትንክፋ ኣይትኽእልን እያ። እንስሳ ይኹን ሰብ ብህይወት ኣይኪኸውንን እዩ። መለኸት ነዊሕ ምስ ተነፍሐ ናብቲ ከረን ይድይቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የማ​ንም እጅ አይ​ንካ፤ የሚ​ነ​ካ​ውም ሁሉ በድ​ን​ጋይ ይወ​ገ​ራል፤ ወይም በፍ​ላጻ ይወ​ጋል፤ እን​ስሳ ወይም ሰው ቢሆን የቀ​ረበ አይ​ድ​ንም። የመ​ለ​ከት ድም​ፅና ደመና በተ​ራ​ራው በዐ​ለፈ ጊዜ ወደ ተራ​ራው ይውጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የማንም እጅ አይንካ፤ ነገር ግን የሚነካው ሁሉ ይወገራል፥ ወይም በፍላጻ ይወጋል፤ እንስሳ ወይም ሰው ቢሆን አይድንም በላቸው። ሳያቋርጥ የመለከት ድምፅ ሲነፋ በዚያን ጊዜ ወደ ተራራው ይውጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የማንም እጅ አይንካው፤ የሚነካው ግን በድንጋይ ይወገራል፥ ወይም በፍላጻ ይወጋል፤ እንስሳም ቢሆን፥ ሰውም ቢሆን አይድንም።’ ሳያቋርጥ የመለከት ድምፅ ሲነፋ በዚያን ጊዜ ወደ ተራራው ይውጡ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ኡራይ ሹቻን ጫደቲደ ዎይ ዎንዳፍያን ጫደቲደ ሀይቆፐ አትን፤ እ ኩሽያን ቦሸቶፖ። መሄ፥ ዎይ አሳ ግዶፐነ እ ሸምፑዋና አተና’ ያጋ። ማላካታይ ፑነትያ ዎደ፥ ሄ ዎደ ኡንቱንቱ ደርያ ፑደ ከሳና ጎፐ ከስኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He uray shuchchaan c'adettiide woy wonddaafiyaan c'adettiide hayk'k'ooppe attin; I kushiyaan boshettoppo. Mehe, woy asaa gidooppenne I shemppuwaanna attena› yaaga. Malakatay punettiyaa wode, he wode unttunttu deriyaa pude kesana gooppe kesino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) As woykko mehe gidiin zawa pinni aadhdhiko oonikka ba kushen iza bochchontta shuchchan caddidi woykko wondafen dukkidi wodho› gees. Zaye goochchi punniko istti pude zumaa bolla kezana dandayeettes» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣስ ዎይኮ ሜሄ ጊዲን ዛዋ ፒኒ ኣኮ ኦኒካ ባ ኩሼን ኢዛ ቦቾንታ ሹቻን ጫዲዲ ዎይኮ ዎንዳፌን ዱኪዲ ዎ› ጌስ። ዛዬ ጎቺ ፑኒኮ ኢስቲ ፑዴ ዙማ ቦላ ኬዛና ዳንዳዬቴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ኡራይ ሹቻን ጫደትድ ዎይኮ ዶንገን ዱከትድ ሀይቆ፤ እያ ኩሸን ኦንካ ቦቾፎ። መሄይ ዎይኮ አስ ሄሳዳ ሀይቆ። ሞይዘይ ፑነትያ ዎደ ኤንቲ ዙማ ቦላ ከያናዉ ዳንዳኦሶና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He uray shuchan cadetidi woyko dongen duketidi hayqo; iya kushen oonika bochofo. Mehey woyko asi hessada hayqo. Moyzey punetiya wode enti zumaa bolla keyanaw danda7oosona” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በድንጋይ ይወገራል ወይም በቀስት ይወጋል፤ ምንም እጅ በእርሱ ላይ አያርፍም፤ ሰውም ሆነ እንስሳ በሕይወት እንዲኖር አይተውም።’ ወደ ተራራው መውጣት የሚችሉት ከፍ ባለ ድምፅ መለከት በተነፋ ጊዜ ብቻ ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይኸውም ማንም ሳይነካው በድንጋይ ተወግሮ ወይም በፍላጻ ተወግቶ ይገደል፤ ይህን የሚያደርጉ ሰዎችም ሆኑ እንስሶች በዚሁ ዐይነት ይገደሉ፤ ሕዝቡ ወደ ተራራው መውጣት የሚገባው ለረጅም ጊዜ መለከት ሲነፋ ብቻ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ እኳ ብኢድ እንተ ነኽኦ ብእምኒ ተቐጥቂጡ ወይ ከዓ ብፍላፃ ይቀተል፤ ሓደ እኳ ብኢድ ኣይንክኣዮ፤ እንስሳ ይኹን ሰብ ብህይወት ኣይንበር። መለኸት ኣንዊሑ ምስ ተነፍሐ ጥራሕ ናብቲ እምባ ይደይቡ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ገለ ኢድ ኣይተንክዮ፡ እንስሳ እንተ ኾነ ወይ ሰብ፡ ብዳርባ እምኒ ሓደው ብመንትግ ደኣ ይሙት እምበር፡ ብህይወት ኣይንበር። መለኸት ኣንዊሑ ምስ ዚንፋሕ፡ ሽዑ ናብ ከረን ይደይቡ።