Exodus 19:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብእምኒ ኪቕተል ወይ ብጥይት ኪውቃዕ እዩ እምበር፡ ሓንቲ ኢድ ክትትንክፋ ኣይትኽእልን እያ። እንስሳ ይኹን ሰብ ብህይወት ኣይኪኸውንን እዩ። መለኸት ነዊሕ ምስ ተነፍሐ ናብቲ ከረን ይድይቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የማንም እጅ አይንካ፤ የሚነካውም ሁሉ በድንጋይ ይወገራል፤ ወይም በፍላጻ ይወጋል፤ እንስሳ ወይም ሰው ቢሆን የቀረበ አይድንም። የመለከት ድምፅና ደመና በተራራው በዐለፈ ጊዜ ወደ ተራራው ይውጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የማንም እጅ አይንካ፤ ነገር ግን የሚነካው ሁሉ ይወገራል፥ ወይም በፍላጻ ይወጋል፤ እንስሳ ወይም ሰው ቢሆን አይድንም በላቸው። ሳያቋርጥ የመለከት ድምፅ ሲነፋ በዚያን ጊዜ ወደ ተራራው ይውጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የማንም እጅ አይንካው፤ የሚነካው ግን በድንጋይ ይወገራል፥ ወይም በፍላጻ ይወጋል፤ እንስሳም ቢሆን፥ ሰውም ቢሆን አይድንም።’ ሳያቋርጥ የመለከት ድምፅ ሲነፋ በዚያን ጊዜ ወደ ተራራው ይውጡ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ኡራይ ሹቻን ጫደቲደ ዎይ ዎንዳፍያን ጫደቲደ ሀይቆፐ አትን፤ እ ኩሽያን ቦሸቶፖ። መሄ፥ ዎይ አሳ ግዶፐነ እ ሸምፑዋና አተና’ ያጋ። ማላካታይ ፑነትያ ዎደ፥ ሄ ዎደ ኡንቱንቱ ደርያ ፑደ ከሳና ጎፐ ከስኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He uray shuchchaan c'adettiide woy wonddaafiyaan c'adettiide hayk'k'ooppe attin; I kushiyaan boshettoppo. Mehe, woy asaa gidooppenne I shemppuwaanna attena› yaaga. Malakatay punettiyaa wode, he wode unttunttu deriyaa pude kesana gooppe kesino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | As woykko mehe gidiin zawa pinni aadhdhiko oonikka ba kushen iza bochchontta shuchchan caddidi woykko wondafen dukkidi wodho› gees. Zaye goochchi punniko istti pude zumaa bolla kezana dandayeettes» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣስ ዎይኮ ሜሄ ጊዲን ዛዋ ፒኒ ኣኮ ኦኒካ ባ ኩሼን ኢዛ ቦቾንታ ሹቻን ጫዲዲ ዎይኮ ዎንዳፌን ዱኪዲ ዎ› ጌስ። ዛዬ ጎቺ ፑኒኮ ኢስቲ ፑዴ ዙማ ቦላ ኬዛና ዳንዳዬቴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ኡራይ ሹቻን ጫደትድ ዎይኮ ዶንገን ዱከትድ ሀይቆ፤ እያ ኩሸን ኦንካ ቦቾፎ። መሄይ ዎይኮ አስ ሄሳዳ ሀይቆ። ሞይዘይ ፑነትያ ዎደ ኤንቲ ዙማ ቦላ ከያናዉ ዳንዳኦሶና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He uray shuchan cadetidi woyko dongen duketidi hayqo; iya kushen oonika bochofo. Mehey woyko asi hessada hayqo. Moyzey punetiya wode enti zumaa bolla keyanaw danda7oosona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በድንጋይ ይወገራል ወይም በቀስት ይወጋል፤ ምንም እጅ በእርሱ ላይ አያርፍም፤ ሰውም ሆነ እንስሳ በሕይወት እንዲኖር አይተውም።’ ወደ ተራራው መውጣት የሚችሉት ከፍ ባለ ድምፅ መለከት በተነፋ ጊዜ ብቻ ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይኸውም ማንም ሳይነካው በድንጋይ ተወግሮ ወይም በፍላጻ ተወግቶ ይገደል፤ ይህን የሚያደርጉ ሰዎችም ሆኑ እንስሶች በዚሁ ዐይነት ይገደሉ፤ ሕዝቡ ወደ ተራራው መውጣት የሚገባው ለረጅም ጊዜ መለከት ሲነፋ ብቻ ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ እኳ ብኢድ እንተ ነኽኦ ብእምኒ ተቐጥቂጡ ወይ ከዓ ብፍላፃ ይቀተል፤ ሓደ እኳ ብኢድ ኣይንክኣዮ፤ እንስሳ ይኹን ሰብ ብህይወት ኣይንበር። መለኸት ኣንዊሑ ምስ ተነፍሐ ጥራሕ ናብቲ እምባ ይደይቡ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገለ ኢድ ኣይተንክዮ፡ እንስሳ እንተ ኾነ ወይ ሰብ፡ ብዳርባ እምኒ ሓደው ብመንትግ ደኣ ይሙት እምበር፡ ብህይወት ኣይንበር። መለኸት ኣንዊሑ ምስ ዚንፋሕ፡ ሽዑ ናብ ከረን ይደይቡ። |