Exodus 19:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ዙርያ እቲ ህዝቢ ዶባት ኣቐምጥዎ እሞ ከምዚ በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሕዝቡም በዙሪያው ወሰን አድርግላቸው፤ ወደ ተራራው እንዳትወጡ፥ ከእርሱ ማንኛውንም ክፍል እንዳትነኩ ተጠንቀቁ፤ ተራራውንም የነካ ፈጽሞ ይሞታል” ብለህ ንገራቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወሰንም ለሕዝቡ በዙሪያው አድርግላቸው። ወደ ተራራው እንዳትወጡ ጫፉንም እንዳትነኩ ተጠንቀቁ፤ ተራራውንም የነካ ፈጽሞ ይሞታል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሕዝቡም በዙሪያው ወሰን አድርግላቸው፥ እንዲህም በላቸው ‘ወደ ተራራው እንዳትወጡ ጫፉንም እንዳትነኩ ተጠንቀቁ፤ ተራራውን የነካ ፈጽሞ ይሞታል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ሀ ደርያ ዩሹዋን አሳዉ ዛዋ ዎደ ኡንቱንቶ፥ ‘ደርያ ፑደ ከሰናዳን ዎይ ደርያ ጻጱዋ ቦቼናዳን ህንተንታ ኤርተ። ደርያ ቦቼዳ ኦንነ ቱሙፐ ሀይቃናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni ha deriyaa yuushshuwaan asaw zawaa wotsaade unttunttoo, ‹Deriyaa pude kesenaadan woy deriyaa s'ap'uwaa bochchennaadan hinttentta erite. Deriyaa bochcheedda ooninne tumuppe hayk'k'anawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni asay dizaso yuushon asaas zawa woththada isttas, ‹Zuma bolla pude kezontta mala woykko zumaa xapho bochchontta mala inttena erite. Zuma bochchiday oonikka tumappe hayqqanaas bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኣሳይ ዲዛሶ ዩሾን ኣሳስ ዛዋ ዎዳ ኢስታስ፥ ‹ዙማ ቦላ ፑዴ ኬዞንታ ማላ ዎይኮ ዙማ ጻጶ ቦቾንታ ማላ ኢንቴና ኤሪቴ። ዙማ ቦቺዳይ ኦኒካ ቱማፔ ሃይቃናስ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ሀ ዙማ ዩሹዋን ዛዋ ዎ። አሳይ ዙማ ከዮና ቦላ መላ ዎይኮ ዙማ ፃጱዋ ቦቾና መላ ኤንታዉ ኦዳ። ዙማ ቦችዳ ኦንካ ሀይቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni ha zuma yuushuwan zawa wotha. Asay zuma bolla keyonna mela woyko zumaa xaphuwa bochonna mela entaw oda. Zumaa bochida oonika hayqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተራራው ዙሪያ ለሕዝቡ ወሰን አበጅተህ እንዲህ በላቸው፤ ‘ወደ ተራራው እንዳትወጡ ወይም ግርጌውን እንዳትነኩ ተጠንቀቁ፤ ማንም ተራራውን ቢነካ በርግጥ ይሞታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተራራው ዙሪያ ድንበር አብጅ፤ እነርሱም ያንን ድንበር አልፈው ወደ ተራራው እንዳይወጡና እንዲያውም ድንበሩን እንዳይነኩ ንገራቸው፤ ማንም ሰው ከተወሰነው ድንበር አልፎ፥ ተራራውን ቢነካ በሞት ይቀጣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ህዝቢ ድማ ብዙርያ እቲ እምባ ወሰን ግበረሎም። ‘ናብቲ እምባ ኸይትድይቡ፥ ወይ ነቲ እግሪ እምባ ኸይትነኽእዎ ተጠንቀቑ’ ድማ በሎም። ነቲ እምባ ዝነኽኦ ዅሉ ብርግፅ ክመውት እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ህዝቢ ድማ ብዙርያኡ ዶብ ግበረሎም። በሎም ከኣ፡ ናብ ከረን ከይትድይቡ፡ ወይ ነቲ ዶብ ከይትትንክዩ ተጠንቀቑ። ነቲ ኸረን ዝተንከዮ ዘበለ ሞት ይሙት። |