Exodus 19:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ዙርያ እቲ ህዝቢ ዶባት ኣቐምጥዎ እሞ ከምዚ በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሕ​ዝ​ቡም በዙ​ሪ​ያው ወሰን አድ​ር​ግ​ላ​ቸው፤ ወደ ተራ​ራው እን​ዳ​ት​ወጡ፥ ከእ​ርሱ ማን​ኛ​ው​ንም ክፍል እን​ዳ​ት​ነኩ ተጠ​ን​ቀቁ፤ ተራ​ራ​ው​ንም የነካ ፈጽሞ ይሞ​ታል” ብለህ ንገ​ራ​ቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወሰንም ለሕዝቡ በዙሪያው አድርግላቸው። ወደ ተራራው እንዳትወጡ ጫፉንም እንዳትነኩ ተጠንቀቁ፤ ተራራውንም የነካ ፈጽሞ ይሞታል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሕዝቡም በዙሪያው ወሰን አድርግላቸው፥ እንዲህም በላቸው ‘ወደ ተራራው እንዳትወጡ ጫፉንም እንዳትነኩ ተጠንቀቁ፤ ተራራውን የነካ ፈጽሞ ይሞታል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ሀ ደርያ ዩሹዋን አሳዉ ዛዋ ዎደ ኡንቱንቶ፥ ‘ደርያ ፑደ ከሰናዳን ዎይ ደርያ ጻጱዋ ቦቼናዳን ህንተንታ ኤርተ። ደርያ ቦቼዳ ኦንነ ቱሙፐ ሀይቃናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni ha deriyaa yuushshuwaan asaw zawaa wotsaade unttunttoo, ‹Deriyaa pude kesenaadan woy deriyaa s'ap'uwaa bochchennaadan hinttentta erite. Deriyaa bochcheedda ooninne tumuppe hayk'k'anawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni asay dizaso yuushon asaas zawa woththada isttas, ‹Zuma bolla pude kezontta mala woykko zumaa xapho bochchontta mala inttena erite. Zuma bochchiday oonikka tumappe hayqqanaas bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኣሳይ ዲዛሶ ዩሾን ኣሳስ ዛዋ ዎዳ ኢስታስ፥ ‹ዙማ ቦላ ፑዴ ኬዞንታ ማላ ዎይኮ ዙማ ጻጶ ቦቾንታ ማላ ኢንቴና ኤሪቴ። ዙማ ቦቺዳይ ኦኒካ ቱማፔ ሃይቃናስ ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ሀ ዙማ ዩሹዋን ዛዋ ዎ። አሳይ ዙማ ከዮና ቦላ መላ ዎይኮ ዙማ ፃጱዋ ቦቾና መላ ኤንታዉ ኦዳ። ዙማ ቦችዳ ኦንካ ሀይቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni ha zuma yuushuwan zawa wotha. Asay zuma bolla keyonna mela woyko zumaa xaphuwa bochonna mela entaw oda. Zumaa bochida oonika hayqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በተራራው ዙሪያ ለሕዝቡ ወሰን አበጅተህ እንዲህ በላቸው፤ ‘ወደ ተራራው እንዳትወጡ ወይም ግርጌውን እንዳትነኩ ተጠንቀቁ፤ ማንም ተራራውን ቢነካ በርግጥ ይሞታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በተራራው ዙሪያ ድንበር አብጅ፤ እነርሱም ያንን ድንበር አልፈው ወደ ተራራው እንዳይወጡና እንዲያውም ድንበሩን እንዳይነኩ ንገራቸው፤ ማንም ሰው ከተወሰነው ድንበር አልፎ፥ ተራራውን ቢነካ በሞት ይቀጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ህዝቢ ድማ ብዙርያ እቲ እምባ ወሰን ግበረሎም። ‘ናብቲ እምባ ኸይትድይቡ፥ ወይ ነቲ እግሪ እምባ ኸይትነኽእዎ ተጠንቀቑ’ ድማ በሎም። ነቲ እምባ ዝነኽኦ ዅሉ ብርግፅ ክመውት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ህዝቢ ድማ ብዙርያኡ ዶብ ግበረሎም። በሎም ከኣ፡ ናብ ከረን ከይትድይቡ፡ ወይ ነቲ ዶብ ከይትትንክዩ ተጠንቀቑ። ነቲ ኸረን ዝተንከዮ ዘበለ ሞት ይሙት።