Exodus 19:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ ናብቶም ህዝቢ ኪድ እሞ ሎሚን ጽባሕን ቀድሶም፡ ክዳውንቶም ከኣ ይሕጸቡ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “ውረድ፤ ዛሬና ነገ ራሳ​ቸ​ውን ያንጹ፤ ልብ​ሳ​ቸ​ው​ንም ያጥቡ ዘንድ ሕዝ​ቡን እዘ​ዛ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ወደ ሕዝቡ ሂድ፥ ዛሬና ነገም ቀድሳቸው፥ ልብሳቸውንም ይጠቡ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን አለው፦ “ወደ ሕዝቡ ሂድ፥ ዛሬና ነገን ቀድሳቸው፥ ልብሳቸውንም ይጠቡ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ኔን አሳኮ ባደ ሀቼነ ዎንት ኡንቱንቱ ጌያናዳን ኦዳ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ማዩዋ ሜጪደ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa, «Neeni asaakko baade hachchenne wontti unttunttu geeyanaadan oda. Unttunttu barenttu mayuwaa meec'c'iide;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Neni asaakko baada hachchinne wonto istta geeshsha. Istti ba may7o meeccidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኔኒ ኣሳኮ ባዳ ሃቺኔ ዎንቶ ኢስታ ጌሻ። ኢስቲ ባ ማይኦ ሜጪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ “ኔኒ አሳኮ ባዳ ሀችነ ዎንቶ ታራ ጋሄታናዉ ባንታና ጌሻና መላ ኤንታዉ ኦዳ። ኤንቲ ባንታ ማኡዋ ሜጭድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko “Neeni asaako bada hachinne wonto taara gahetanaw bantana geeshshana mela entaw oda. Enti banta ma7uwa meeccidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ወደ ሕዝቡ ሂድና ዛሬና ነገ ቀድሳቸው፤ ልብሳቸውን እንዲያጥቡ አድርግ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፥ “ወደ ሰዎቹ ሂድ፤ ለእግዚአብሔር የተቀደሱ አድርገህ ታቀርባቸው ዘንድ ዛሬና ነገ ሰውነታቸውን እንዲያነጹና ልብሳቸውንም እንዲያጥቡ ንገራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ናብቶም ህዝቢ ኺድ፤ ሎምን ፅባሕን ቀድሶም፤ ክዳውንቶም ከዓ ይሕፀቡ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ እግዚኣብሄር በታ ሳልሰይቲ መዓልቲ ኣብ ቅድሚ ኹሉ ህዝቢ ናብ ከረን ሲና ኽወርድ እዩ እሞ፡ ናብቶም ህዝቢ ኺድ፡ ሎምን ጽባሕን ቀድሶም፡ ክዳውብቶም ከኣ ይሕጸቡ። ነታ ሳልሰይቲ መዓልቲ ይዳለው።