Exodus 18:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የትሮ ድማ በቲ የሆዋ ነቶም ካብ ኢድ ግብጻውያን ዘድሓኖም እስራኤል ዝገበሮ ዅሉ ሰናይ ተሓጐሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮቶርም እግዚአብሔር ያደረገላቸውን ቸርነት ሁሉ፥ ከግብፃውያን እጅና ከፈርዖን እጅ እንደ አዳናቸው ሰምቶ በሁሉ አደነቀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮቶርም እግዚአብሔር ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ሁሉ፥ ከግብፃውያንም እጅ ስላዳናቸው ደስ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይትሮም ጌታ ለእስራኤል ስላደረገው መልካም ነገር ሁሉ፥ ከግብጽም እጅ ስላዳናቸው ደስ አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳ ግብጼቱዋ ኩሽያፐ አሻናዉ መና ጎዳይ ኦዳ ሎኦ ኦሶቱዋባ ኡባ ስሲደ፥ ዮቶረ ናሸቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asaa Gibs'etuwaa kushiyaappe ashshanaw Med'inaa Goday ootseedda lo"o oosotuwaabaa ubbaa sisiide, Yootoore nashetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa, Gibxe asaa kusheppe ashshanaas GODAY ooththida lo7o ooso ubbaa siyidi Yootorey ufayettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳ፥ ጊብጼ ኣሳ ኩሼፔ ኣሻናስ ጎዳይ ኦዳ ሎኦ ኦሶ ኡባ ሲዪዲ ዮቶሬይ ኡፋዬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮቶር ጎዳይ እስራኤለ አሳ ግብፀታ ኩሸፐ አሻናዉ ኦዳ ሎኦ ኦሶታባ ስእድ ኡፋይትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yotori Goday Isra7eele asaa Gibxeta kushepe ashshanaw oothida lo77o oosotaba si7idi ufaytis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮቶርም እግዚአብሔር (ያህዌ) እነርሱን ከግብፃውያን እጅ በመታደግ ለእስራኤል ያደረገውን በጎ ነገር ሁሉ በመስማቱ ተደሰተ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የትሮም ይህን ሁሉ በሰማ ጊዜ እግዚአብሔር ከግብጻውያን እጅ እስራኤልን ለማዳን ስላደረጋቸው መልካም ነገሮች ደስ ተሰኘ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮቶር ድማ በቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ካብ ኢድ ግብፃውያን ከድሕን ኢሉ ዝገበሮ ፅቡቕ ነገር ተሓጐሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የትሮ ድማ በቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ካብ ኢድ ግብጻውያን ብምድሓኑ ዝገበሮ ኹሉ ጽቡቕ ነገር ተሐጎሱ። |