Exodus 18:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ህዝቢ ድማ ኵሉ ጊዜ ይመርሕዎ ነበሩ። ነቲ ከቢድ ጉዳይ ናብ ሙሴ ዘምጽእዎ፡ ነፍሲ ወከፍ ንእሽቶ ጉዳይ ግን ባዕሎም ይፈርድዎ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሕ​ዝ​ቡም ላይ ሁል​ጊዜ ፈረዱ፤ የከ​በ​ዳ​ቸ​ው​ንም ነገር ወደ ሙሴ አመጡ፤ ቀላ​ሉን ነገር ሁሉ ግን እነ​ርሱ ፈረዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሕዝቡም ላይ ሁልጊዜ ፈረዱ፤ የከበደባቸውንም ነገር ወደ ሙሴ አመጡ፥ ታናሹን ነገር ሁሉ ግን እነርሱ ፈረዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሕዝቡም ላይ ሁልጊዜ ፈረዱ፤ የከበዳቸውን ነገር ወደ ሙሴ አመጡ፥ ትንሹን ነገር ሁሉ ግን እነርሱ ፈረዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ አሳዉ ኡባ ዎደ ፕርዴድኖ፤ ኡንቱንቱ ባረና ዴጼዳ የዉዋ ሙሴኮ አሄድኖ፤ ሽን ዴጸና የዉዋ ኡባ ኡንቱንቱ ዉርሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu asaw ubbaa wode pirddeeddino; unttunttu barena dees'eedda yewuwaa Musekko aheeddino; shin dees'ena yewuwaa ubbaa unttunttu wursseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika asaas ubba wode pirdida; bana deexxida yo7oza Musekko ehida shin deexxontta yo7oza ubbaa barkka wursida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ኣሳስ ኡባ ዎዴ ፒርዲዳ፤ ባና ዴጺዳ ዮኦዛ ሙሴኮ ኤሂዳ ሺን ዴጾንታ ዮኦዛ ኡባ ባርካ ዉርሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሹማት ካዉሻ ኦዳታ ባንታዉ ፕርድዶሶና፥ ሽን ዴፆ ኦዳታ ሙሰኮ ኤሆሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shuumati kawusha odata bantaw pirdidosona, shin deexo odata Museko ehoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁልጊዜም የሕዝብ ዳኞች ሆነው አገለገሉ፤ አስቸጋሪ ጕዳዮችን ወደ ሙሴ አመጡ፤ ቀላል የሆነውን ራሳቸው ወሰኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ከባድ ያልሆኑ ጉዳዮችን በማየት ሕዝቡን ሁልጊዜ በዳኝነት ያገለግሉ ጀመር፤ አስቸጋሪ የሆኑትን ጉዳዮች ብቻ ወደ ሙሴ ሲያቀርቡ፥ ቀላል የሆነውን ጠብና ክርክር ሁሉ ራሳቸው ይወስኑ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ድማ ንህዝቢ ዅልሻዕ ይፈርድዎ ነበሩ። ብርቱዕ ነገር ዝኾነ ኸዓ፥ ናብ ሙሴ የምፅእዎ ነበሩ። እቲ ንእሽተይ ዝኾነ ነገር ግና ንሳቶም ይፈርድዎ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ድማ ንህዝቢ ወርትግ ፈረዱ። ብርቱዕ ነገር ዝኾነ ኸኣ ናብ ሙሴ ኣምጽኡሉ፡ ኩሉ ንእሽቶ ነገር ግና ንሳቶም ፈረዱ።