Exodus 18:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ህዝቢ ድማ ኵሉ ጊዜ ይመርሕዎ ነበሩ። ነቲ ከቢድ ጉዳይ ናብ ሙሴ ዘምጽእዎ፡ ነፍሲ ወከፍ ንእሽቶ ጉዳይ ግን ባዕሎም ይፈርድዎ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሕዝቡም ላይ ሁልጊዜ ፈረዱ፤ የከበዳቸውንም ነገር ወደ ሙሴ አመጡ፤ ቀላሉን ነገር ሁሉ ግን እነርሱ ፈረዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሕዝቡም ላይ ሁልጊዜ ፈረዱ፤ የከበደባቸውንም ነገር ወደ ሙሴ አመጡ፥ ታናሹን ነገር ሁሉ ግን እነርሱ ፈረዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሕዝቡም ላይ ሁልጊዜ ፈረዱ፤ የከበዳቸውን ነገር ወደ ሙሴ አመጡ፥ ትንሹን ነገር ሁሉ ግን እነርሱ ፈረዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አሳዉ ኡባ ዎደ ፕርዴድኖ፤ ኡንቱንቱ ባረና ዴጼዳ የዉዋ ሙሴኮ አሄድኖ፤ ሽን ዴጸና የዉዋ ኡባ ኡንቱንቱ ዉርሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu asaw ubbaa wode pirddeeddino; unttunttu barena dees'eedda yewuwaa Musekko aheeddino; shin dees'ena yewuwaa ubbaa unttunttu wursseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika asaas ubba wode pirdida; bana deexxida yo7oza Musekko ehida shin deexxontta yo7oza ubbaa barkka wursida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ኣሳስ ኡባ ዎዴ ፒርዲዳ፤ ባና ዴጺዳ ዮኦዛ ሙሴኮ ኤሂዳ ሺን ዴጾንታ ዮኦዛ ኡባ ባርካ ዉርሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሹማት ካዉሻ ኦዳታ ባንታዉ ፕርድዶሶና፥ ሽን ዴፆ ኦዳታ ሙሰኮ ኤሆሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shuumati kawusha odata bantaw pirdidosona, shin deexo odata Museko ehoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁልጊዜም የሕዝብ ዳኞች ሆነው አገለገሉ፤ አስቸጋሪ ጕዳዮችን ወደ ሙሴ አመጡ፤ ቀላል የሆነውን ራሳቸው ወሰኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ከባድ ያልሆኑ ጉዳዮችን በማየት ሕዝቡን ሁልጊዜ በዳኝነት ያገለግሉ ጀመር፤ አስቸጋሪ የሆኑትን ጉዳዮች ብቻ ወደ ሙሴ ሲያቀርቡ፥ ቀላል የሆነውን ጠብና ክርክር ሁሉ ራሳቸው ይወስኑ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ ንህዝቢ ዅልሻዕ ይፈርድዎ ነበሩ። ብርቱዕ ነገር ዝኾነ ኸዓ፥ ናብ ሙሴ የምፅእዎ ነበሩ። እቲ ንእሽተይ ዝኾነ ነገር ግና ንሳቶም ይፈርድዎ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ ንህዝቢ ወርትግ ፈረዱ። ብርቱዕ ነገር ዝኾነ ኸኣ ናብ ሙሴ ኣምጽኡሉ፡ ኩሉ ንእሽቶ ነገር ግና ንሳቶም ፈረዱ። |