Exodus 18:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ካብ ብዘሎ እስራኤል ብቑዓት ሰባት መሪጹ፡ ሓለቓ ህዝቢ፡ ሓለቓ ኣሽሓት፡ ሓለቓ ሚእቲ፡ ሓለቓ ሓምሳ፡ ሓለቓ ዓሰርተ ኰይኑ ሸሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ከእስራኤል ሁሉ ችሎታ ያላቸውን ሰዎች መረጠ፤ በሕዝቡም ላይ የሺህ አለቆች፥ የመቶ አለቆች፥ የአምሳም አለቆች፥ የዐሥርም አለቆች አድርጎ ሾማቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ከእስራኤል ሁሉ አዋቂዎችን መረጠ፥ በሕዝቡም ላይ የሺህ አለቆች፥ የመቶም አለቆች፥ የአምሳም አለቆች፥ የአሥርም አለቆች አድርጎ ሾማቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ከእስራኤል ሁሉ መስራት የሚችሉ ሰዎችን መረጠ፥ በሕዝቡም ላይ የሺህ አለቆች፥ የመቶ አለቆች፥ የአምሳ አለቆች፥ የዐሥር አለቆች አድርጎ ሾማቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ እስራኤልያ ኡባ ግዶፐ ዳንዳይያ አሳቱዋ ዶሪደ አሳ ካለያ ሻኣ ካፓቱዋ፥ ጼቱዋ ካፓቱዋ፥ እሻታሙዋ ካፓቱዋነ ታሙዋ ካፓቱዋ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Israa'eeliyaa ubbaa giddoppe danddayiyaa asatuwaa dooriide asaa kaaletsiyaa sha"aa kaappatuwaa, s'eetuwaa kaappatuwaa, ishatamuwaa kaappatuwaanne tammuwaa kaappatuwaa suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Isra7eele ubbaa giddofe era asata dooridi asaa kaaleththiza shaalaqata, mato halaqata, hamsa halaqatanne asira halaqata histti sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ኢስራኤሌ ኡባ ጊዶፌ ኤራ ኣሳታ ዶሪዲ ኣሳ ካሌዛ ሻላቃታ፥ ማቶ ሃላቃታ፥ ሃምሳ ሃላቃታኔ ኣሲራ ሃላቃታ ሂስቲ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ እስራኤለታ ግዶፈ ኦዳ ሻክ ኤርያ አሳታ ዶርስ። ኤንታና አሳ ቦላ ሻላቃታ፥ ማቶ ሀላቃታ፥ ሀምሳላቃታነ አስራላቃታ ኦድ ሹምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Isra7eeleta giddofe oda shaaki eriya asata dooris. Entana asaa bolla shaalaqata, mato halaqata, hamsalaqatanne asiralaqata oothidi shuumis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእስራኤል መካከል ችሎታ ያላቸውን ሰዎች መረጠና፤ የሕዝብ መሪዎች፣ በሺዎች፣ በመቶዎች፣ በአምሳዎች በዐሥሮች ላይም አለቆች አደረጋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእስራኤላውያንም ሁሉ መካከል ችሎታ ያላቸውን ሰዎች መረጠ፤ እነርሱንም የሺህ አለቆች፥ የመቶ አለቆች፥ የኀምሳ አለቆችና የዐሥር አለቆች አድርጎ በሕዝቡ ላይ ሾማቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ኵሉ እስራኤል ክኢላታት ሰባት መሪፁ፥ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ሓለቓ ክኾኑ፥ ሓለቓ ሽሕን፥ ሓለቓ ሚእትን፥ ሓለቓ ሓምሳን፥ ሓለቓ ዓሰርተን ገይሩ ሾሞም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸኣ ካብ ኩሉ እስራኤል ከኣልቲ ሰባት ሓርዩ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ሓለቑ ኪኾኑ፡ ሓላቑ ሽሕን ሓላቑ ሚእትን ሓላቑ ሓምሳን ሓላቑ ዓሰርተን ገበሮም። |