Exodus 18:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንህዝቢ ድማ ኵሉ ጊዜ ይፍረድዎ። ኵሉ ዓብዪ ነገር ድማ ናባኻ ኼምጽኦም እዩ፡ ንእሽተይ ነገር ግና ኪፈርድዎ እዮም። ስለዚ ክቐልለልካ እዩ፣ ንሳቶም ድማ ምሳኻትኩም ጾር ክስከሙ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሕዝቡ ላይ ሁል ጊዜ ይፍረዱ፤ የከበዳቸውን ነገር ወደ አንተ ያምጡት፤ ቀላሉን ነገር ሁሉ እነርሱ ይፍረዱ፤ ያቃልሉልሃል፤ ይረዱሃልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሕዝቡ ላይ ሁልጊዜ ይፍረዱ፤ አውራውን ነገር ሁሉ ወደ አንተ ያምጡት፥ ታናሹንም ነገር ሁሉ እነርሱ ይፍረዱ፤ እነርሱም ከአንተ ጋር ሸክሙን ይሸከማሉ፥ ለአንተም ይቀልልልሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሕዝቡ ላይ ሁልጊዜ ይፍረዱ፤ ትልቁን ነገር ሁሉ ወደ አንተ ያምጡት፥ ትንሹንም ነገር ሁሉ እነርሱ ይፍረዱ፤ እነርሱም ከአንተ ጋር ሸክሙን ይሸከማሉ፥ ለአንተም ይቀልልሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኡባ ዎደ አሳዉ ፕርድኖ፤ ሽን ዋይስያ የዉዋ ኡባ ኔኮ አህኖ፤ ዋይሰና የዉዋ ኡባ ኡንቱንቱ ዉርስኖ። ኡንቱንቱ ኔናና ሻከትያ ድራዉ፥ ቶኩ ነዉ ካዉሻናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ubbaa wode asaw pirddino; shin waayissiyaa yewuwaa ubbaa neekko ahino; waayissenna yewuwaa ubbaa unttunttu wurssino. Unttunttu neenana shaakketiyaa diraw, tookuu new kawushanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ubba wode asaas pirdetto; gido attiin deexo yo7o ubbaa neekko ehetto; waayisontta yo7o ubbaa istti heen wursetto. Istti nenara gishettiza gishshas toohoy nees kawuyana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኡባ ዎዴ ኣሳስ ፒርዴቶ፤ ጊዶ ኣቲን ዴጾ ዮኦ ኡባ ኔኮ ኤሄቶ፤ ዋዪሶንታ ዮኦ ኡባ ኢስቲ ሄን ዉርሴቶ። ኢስቲ ኔናራ ጊሼቲዛ ጊሻስ ቶሆይ ኔስ ካዉያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኡባ ዎደ ካዉሻ ኦዳታ ባንታዉ ፕርዶ፥ ሽን ዴፆ ኦዳታ ኔኮ ኤሆ። ሄሳዳ ነ ኦኮ ቶሆይ ነዉ ካዉያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ubba wode kawushsha odata bantaw pirdo, shin deexo odata neeko eho. Hessada ne oothiko toohoy new kawuyana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማንኛውም ጊዜ ሕዝቡን ይዳኙ፤ ቀላሉን ነገር እነርሱ ይወስኑ፤ አስቸጋሪ የሆነውን ጕዳይ ሁሉ ግን ለአንተ እንዲያቀርቡ አድርግ፤ ሥራውን ስለሚያግዙህ ሸክምህ ይቃለላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ ሁልጊዜ ተገኝተው ከባድ ያልሆኑ ጉዳዮችን በማየት በዳኝነት ሕዝቡን ያገልግሉ፤ ከአቅማቸው በላይ የሆነውን ከባድ ጉዳይ ወደ አንተ ያምጡት፤ እነርሱ በዚህ ዐይነት ሸክምህን ቢካፈሉልህ ሥራው ይቀልልሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵልሻዕ ድማ ንህዝቢ ይፍረዱ። ዓብዪ ነገር ዝኾነ ዅሉ ናባኻ የምፅእዎ። ንእሽተይ ነገር ዝኾነ ግና ባዕልቶም ይፍረድዎ። ነቲ ሸኽሚ እንተ ኣፃወሩኻ ኸዓ ንኣኻ ይቐለልካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወርትግ ድማ ንህዝቢ ይፍረዱ። ኪኸውን ከኣ እዩ፡ ዓብዩ ነገር ዝኾነ ኹሉ ናባኻ ይምጽኡ። ኩሉ ንእሽቶ ነግር ግና ባዕልቶም ይፍረድዎ። እቲ ጾር ምሳኻ እንተ ጾሩ ኸኣ፡ ንኣኻ ይፈኹሰካ። |