Exodus 18:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንህዝቢ ድማ ኵሉ ጊዜ ይፍረድዎ። ኵሉ ዓብዪ ነገር ድማ ናባኻ ኼምጽኦም እዩ፡ ንእሽተይ ነገር ግና ኪፈርድዎ እዮም። ስለዚ ክቐልለልካ እዩ፣ ንሳቶም ድማ ምሳኻትኩም ጾር ክስከሙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሕ​ዝቡ ላይ ሁል ጊዜ ይፍ​ረዱ፤ የከ​በ​ዳ​ቸ​ውን ነገር ወደ አንተ ያም​ጡት፤ ቀላ​ሉን ነገር ሁሉ እነ​ርሱ ይፍ​ረዱ፤ ያቃ​ል​ሉ​ል​ሃል፤ ይረ​ዱ​ሃ​ልም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሕዝቡ ላይ ሁልጊዜ ይፍረዱ፤ አውራውን ነገር ሁሉ ወደ አንተ ያምጡት፥ ታናሹንም ነገር ሁሉ እነርሱ ይፍረዱ፤ እነርሱም ከአንተ ጋር ሸክሙን ይሸከማሉ፥ ለአንተም ይቀልልልሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሕዝቡ ላይ ሁልጊዜ ይፍረዱ፤ ትልቁን ነገር ሁሉ ወደ አንተ ያምጡት፥ ትንሹንም ነገር ሁሉ እነርሱ ይፍረዱ፤ እነርሱም ከአንተ ጋር ሸክሙን ይሸከማሉ፥ ለአንተም ይቀልልሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኡባ ዎደ አሳዉ ፕርድኖ፤ ሽን ዋይስያ የዉዋ ኡባ ኔኮ አህኖ፤ ዋይሰና የዉዋ ኡባ ኡንቱንቱ ዉርስኖ። ኡንቱንቱ ኔናና ሻከትያ ድራዉ፥ ቶኩ ነዉ ካዉሻናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu ubbaa wode asaw pirddino; shin waayissiyaa yewuwaa ubbaa neekko ahino; waayissenna yewuwaa ubbaa unttunttu wurssino. Unttunttu neenana shaakketiyaa diraw, tookuu new kawushanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ubba wode asaas pirdetto; gido attiin deexo yo7o ubbaa neekko ehetto; waayisontta yo7o ubbaa istti heen wursetto. Istti nenara gishettiza gishshas toohoy nees kawuyana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኡባ ዎዴ ኣሳስ ፒርዴቶ፤ ጊዶ ኣቲን ዴጾ ዮኦ ኡባ ኔኮ ኤሄቶ፤ ዋዪሶንታ ዮኦ ኡባ ኢስቲ ሄን ዉርሴቶ። ኢስቲ ኔናራ ጊሼቲዛ ጊሻስ ቶሆይ ኔስ ካዉያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኡባ ዎደ ካዉሻ ኦዳታ ባንታዉ ፕርዶ፥ ሽን ዴፆ ኦዳታ ኔኮ ኤሆ። ሄሳዳ ነ ኦኮ ቶሆይ ነዉ ካዉያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ubba wode kawushsha odata bantaw pirdo, shin deexo odata neeko eho. Hessada ne oothiko toohoy new kawuyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማንኛውም ጊዜ ሕዝቡን ይዳኙ፤ ቀላሉን ነገር እነርሱ ይወስኑ፤ አስቸጋሪ የሆነውን ጕዳይ ሁሉ ግን ለአንተ እንዲያቀርቡ አድርግ፤ ሥራውን ስለሚያግዙህ ሸክምህ ይቃለላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ሁልጊዜ ተገኝተው ከባድ ያልሆኑ ጉዳዮችን በማየት በዳኝነት ሕዝቡን ያገልግሉ፤ ከአቅማቸው በላይ የሆነውን ከባድ ጉዳይ ወደ አንተ ያምጡት፤ እነርሱ በዚህ ዐይነት ሸክምህን ቢካፈሉልህ ሥራው ይቀልልሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵልሻዕ ድማ ንህዝቢ ይፍረዱ። ዓብዪ ነገር ዝኾነ ዅሉ ናባኻ የምፅእዎ። ንእሽተይ ነገር ዝኾነ ግና ባዕልቶም ይፍረድዎ። ነቲ ሸኽሚ እንተ ኣፃወሩኻ ኸዓ ንኣኻ ይቐለልካ።
Amharic Tigrinya 2011 ወርትግ ድማ ንህዝቢ ይፍረዱ። ኪኸውን ከኣ እዩ፡ ዓብዩ ነገር ዝኾነ ኹሉ ናባኻ ይምጽኡ። ኩሉ ንእሽቶ ነግር ግና ባዕልቶም ይፍረድዎ። እቲ ጾር ምሳኻ እንተ ጾሩ ኸኣ፡ ንኣኻ ይፈኹሰካ።