Exodus 18:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ ካብ ኵሉ ህዝቢ ንኣምላኽ ዚፈርሁ ብቑዓት ሰባት፡ ስስዐ ዚጸልኡ ሰብ ሓቂ ኽትህብ ኣሎካ። ኣብ ልዕሊኦም ከኣ ሓለቓ ኣሽሓትን ሓለቓ ኣማኢትን ሓለቓ ሓምሳታትን ሓለቓ ዓሰርተን ገበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም ከሕ​ዝቡ ሁሉ ኀያ​ላን ሰዎ​ችን፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈ​ሩ​ትን እው​ነ​ተ​ኞች ሰዎ​ችን፥ ትዕ​ቢ​ት​ንም የሚ​ጠሉ ሰዎ​ችን ፈልግ። ከእ​ነ​ር​ሱም የሺህ አለ​ቆ​ችን፥ የመቶ አለ​ቆ​ችን፥ የአ​ምሳ አለ​ቆ​ችን፥ የዐ​ሥ​ርም አለ​ቆ​ችን ሹም​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም ከሕዝቡ ሁሉ አዋቂዎችን፥ እግዚአብሔርን የሚፈሩትን፥ የታመኑ፥ የግፍንም ረብ የሚጠሉትን ሰዎች ምረጥ፤ ከእነርሱም የሺህ አለቆችን፥ የመቶ አለቆችን፥ የአምሳ አለቆችን፥ የአሥርም አለቆችን ሹምላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም ከሕዝቡ ሁሉ መስራት የሚችሉ፥ እግዚአብሔርን የሚፈሩ፥ የታመኑ፥ የጉቦ ትርፍን የሚጠሉ ሰዎችን ምረጥ፤ ከእነርሱም የሺህ አለቆችን፥ የመቶ አለቆችን፥ የአምሳ አለቆችን፥ የዐሥር አለቆችን ሹምላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ አሳ ኡባ ግዶን ዳንዳይያ አሳቱዋ፥ ጾሳዉ ያይያዋንታ፥ አማነቴዳዋንታነ ማጋንጻ ምያዋ እጽያዋንታ ዶራደ ኡንቱንቱፐ አሳዉ ሻኣ ካፓቱዋ፥ ጼቱዋ ካፓቱዋ፥ እሻታሙዋ ካፓቱዋነ ታሙዋ ካፓቱዋ ሱን።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay asaa ubbaa giddon danddayiyaa asatuwaa, S'oossaw yayyiyaawantta, ammanetteedawanttanne magans's'aa miyaawaa is's'iyaawantta dooraade unttunttuppe asaw sha"aa kaappatuwaa, s'eetuwaa kaappatuwaa, ishatamuwaa kaappatuwaanne tammuwaa kaappatuwaa suntsaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse asa ubbaa giddofe era asata, Xoossas babbizayta, ammanettidaytanne matta7e ixxizayta doorada isttafe asaas shaalaqata, mato halaqata, hamsa halaqatanne asira halaqata histta sunththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኣሳ ኡባ ጊዶፌ ኤራ ኣሳታ፥ ጾሳስ ባቢዛይታ፥ ኣማኔቲዳይታኔ ማታኤ ኢጺዛይታ ዶራዳ ኢስታፌ ኣሳስ ሻላቃታ፥ ማቶ ሃላቃታ፥ ሃምሳ ሃላቃታኔ ኣሲራ ሃላቃታ ሂስታ ሱን።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ አሳ ግዶን ኦዳ ሻክድ ኤርያ አሳታ፥ ፆሳ ያየይሳታ፥ አማንይሳታነ ዎፈ ኤኮናይሳት ዶራ። ኤንታና አሳ ቦላ ሻላቃታ፥ ማቶ ሀላቃታ፥ ሀምሳላቃታነ አስራላቃታ ኦዳ ሹማ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi asaa giddon oda shaakidi eriya asata, Xoossaa yayyeyisata, ammantheysatanne wodhaafe ekonnaysati doora. Entana asaa bolla shaalaqata, mato halaqata, hamsalaqatanne asiralaqata oothada shuuma.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ችሎታ ያላቸውን ሰዎች ከሕዝቡ ሁሉ ምረጥ፤ እነዚህም ሰዎች እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) የሚፈሩ፣ ታማኞችና በማታለል የሚገኘውን ጥቅም የሚጸየፉ ይሁኑ። የሺሕ፣ የመቶ፣ የአምሳ፣ የዐሥር፣ አለቃ አድርገህ ሹማቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በተጨማሪ ግን ችሎታ ያላቸውን ሰዎች መርጠህ በሕዝቡ ላይ የሺህ አለቆች፥ የመቶ አለቆች፥ የኀምሳ አለቆችና የዐሥር አለቆች አድርገህ ሹም። እነርሱ እግዚአብሔርን የሚፈሩ፥ እምነት የሚጣልባቸውና በጉቦም የማይደለሉ ሰዎች መሆን አለባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኵሉ ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ዝፈርሑ፥ እሙናት፥ ረብሓ ዓመፃ ዝፀልኡ፥ ክኢላታት ሰባት ምረፅ። ንኣኣቶም ከዓ ኣሕሉቕ ሽሕን፥ ኣሕሉቕ ሚእትን፥ ኣሕሉቕ ሓምሳን፥ ኣሕሉቕ ዓሰርተን ጌርካ ኣብ ልዕሊኣቶም ሹመሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ኻብ ኩሉ ህዝቢ ኽኣልቲ ንእግዚኣብሄር ዚፈርሁ ሰባት ሕረ። ንኣታቶም ከኣ ሓላቑ ሽሕን ሓላቑ ሚእትን ሓላቑ ሓምሳን ሓላቑ ዓሰርተን ኣብ ልዕሊኦም ሸመሎም።