Exodus 18:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ካብ ኵሉ ህዝቢ ንኣምላኽ ዚፈርሁ ብቑዓት ሰባት፡ ስስዐ ዚጸልኡ ሰብ ሓቂ ኽትህብ ኣሎካ። ኣብ ልዕሊኦም ከኣ ሓለቓ ኣሽሓትን ሓለቓ ኣማኢትን ሓለቓ ሓምሳታትን ሓለቓ ዓሰርተን ገበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም ከሕዝቡ ሁሉ ኀያላን ሰዎችን፥ እግዚአብሔርን የሚፈሩትን እውነተኞች ሰዎችን፥ ትዕቢትንም የሚጠሉ ሰዎችን ፈልግ። ከእነርሱም የሺህ አለቆችን፥ የመቶ አለቆችን፥ የአምሳ አለቆችን፥ የዐሥርም አለቆችን ሹምላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም ከሕዝቡ ሁሉ አዋቂዎችን፥ እግዚአብሔርን የሚፈሩትን፥ የታመኑ፥ የግፍንም ረብ የሚጠሉትን ሰዎች ምረጥ፤ ከእነርሱም የሺህ አለቆችን፥ የመቶ አለቆችን፥ የአምሳ አለቆችን፥ የአሥርም አለቆችን ሹምላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም ከሕዝቡ ሁሉ መስራት የሚችሉ፥ እግዚአብሔርን የሚፈሩ፥ የታመኑ፥ የጉቦ ትርፍን የሚጠሉ ሰዎችን ምረጥ፤ ከእነርሱም የሺህ አለቆችን፥ የመቶ አለቆችን፥ የአምሳ አለቆችን፥ የዐሥር አለቆችን ሹምላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ አሳ ኡባ ግዶን ዳንዳይያ አሳቱዋ፥ ጾሳዉ ያይያዋንታ፥ አማነቴዳዋንታነ ማጋንጻ ምያዋ እጽያዋንታ ዶራደ ኡንቱንቱፐ አሳዉ ሻኣ ካፓቱዋ፥ ጼቱዋ ካፓቱዋ፥ እሻታሙዋ ካፓቱዋነ ታሙዋ ካፓቱዋ ሱን። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay asaa ubbaa giddon danddayiyaa asatuwaa, S'oossaw yayyiyaawantta, ammanetteedawanttanne magans's'aa miyaawaa is's'iyaawantta dooraade unttunttuppe asaw sha"aa kaappatuwaa, s'eetuwaa kaappatuwaa, ishatamuwaa kaappatuwaanne tammuwaa kaappatuwaa suntsaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse asa ubbaa giddofe era asata, Xoossas babbizayta, ammanettidaytanne matta7e ixxizayta doorada isttafe asaas shaalaqata, mato halaqata, hamsa halaqatanne asira halaqata histta sunththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኣሳ ኡባ ጊዶፌ ኤራ ኣሳታ፥ ጾሳስ ባቢዛይታ፥ ኣማኔቲዳይታኔ ማታኤ ኢጺዛይታ ዶራዳ ኢስታፌ ኣሳስ ሻላቃታ፥ ማቶ ሃላቃታ፥ ሃምሳ ሃላቃታኔ ኣሲራ ሃላቃታ ሂስታ ሱን። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ አሳ ግዶን ኦዳ ሻክድ ኤርያ አሳታ፥ ፆሳ ያየይሳታ፥ አማንይሳታነ ዎፈ ኤኮናይሳት ዶራ። ኤንታና አሳ ቦላ ሻላቃታ፥ ማቶ ሀላቃታ፥ ሀምሳላቃታነ አስራላቃታ ኦዳ ሹማ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi asaa giddon oda shaakidi eriya asata, Xoossaa yayyeyisata, ammantheysatanne wodhaafe ekonnaysati doora. Entana asaa bolla shaalaqata, mato halaqata, hamsalaqatanne asiralaqata oothada shuuma. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ችሎታ ያላቸውን ሰዎች ከሕዝቡ ሁሉ ምረጥ፤ እነዚህም ሰዎች እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) የሚፈሩ፣ ታማኞችና በማታለል የሚገኘውን ጥቅም የሚጸየፉ ይሁኑ። የሺሕ፣ የመቶ፣ የአምሳ፣ የዐሥር፣ አለቃ አድርገህ ሹማቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተጨማሪ ግን ችሎታ ያላቸውን ሰዎች መርጠህ በሕዝቡ ላይ የሺህ አለቆች፥ የመቶ አለቆች፥ የኀምሳ አለቆችና የዐሥር አለቆች አድርገህ ሹም። እነርሱ እግዚአብሔርን የሚፈሩ፥ እምነት የሚጣልባቸውና በጉቦም የማይደለሉ ሰዎች መሆን አለባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ኵሉ ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ዝፈርሑ፥ እሙናት፥ ረብሓ ዓመፃ ዝፀልኡ፥ ክኢላታት ሰባት ምረፅ። ንኣኣቶም ከዓ ኣሕሉቕ ሽሕን፥ ኣሕሉቕ ሚእትን፥ ኣሕሉቕ ሓምሳን፥ ኣሕሉቕ ዓሰርተን ጌርካ ኣብ ልዕሊኣቶም ሹመሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ኻብ ኩሉ ህዝቢ ኽኣልቲ ንእግዚኣብሄር ዚፈርሁ ሰባት ሕረ። ንኣታቶም ከኣ ሓላቑ ሽሕን ሓላቑ ሚእትን ሓላቑ ሓምሳን ሓላቑ ዓሰርተን ኣብ ልዕሊኦም ሸመሎም። |