Exodus 18:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕግታትን ሕግታትን ምሃሮም፡ ክመላለሱሉ ዘለዎም መገድን ክገብርዎ ዘለዎም ዕዮን ድማ ኣርእዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርንም ሥርዐቱንና ሕጉን መስክርላቸው፤ የሚሄዱበትንም መንገድ፥ የሚያደርጉትንም ሥራ ሁሉ አሳያቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሥርዓቱንም ሕጉንም አስተምራቸው፥ የሚሄዱበትን መንገድ የሚያደርጉትንም ሥራ ሁሉ አሳያቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሥርዓቱንና ሕጉን አስተምራቸው፥ የሚሄዱበትን መንገድና የሚያደርጉትን ሥራ አሳውቃቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዛዙዋነ ዎጋ ኡንቱንታ ኔን ታማርሳ፤ ኡንቱንቱ ደአና ማራነ ኦና ኦሱዋ ኡባ ኡንቱንታ በሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Azazuwaanne wogaa unttuntta neeni tamaarissa; unttunttu de'ana maaraanne ootsana oosuwaa ubbaa unttuntta bessa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa maaraanne wogaa istta neni tamaarsa; istti waani daanaakko istti ooththana ooso istta bessa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ማራኔ ዎጋ ኢስታ ኔኒ ታማርሳ፤ ኢስቲ ዋኒ ዳናኮ ኢስቲ ኦና ኦሶ ኢስታ ቤሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኪታነ ህግያ ኤንታ ታማርሳ። ኤንቲ ዋን ዳነኮነ አይ ኦነኮ ኤንታ በሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa kiitaanne higgiya enta tamaarsa. Enti waani daanekonne ay oothaneko enta bessa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሥርዐቶቹንና ሕጎቹን አስተምራቸው፤ እንዴት መኖር እንዳለባቸውና ምን መሥራት እንደሚገባቸው አሳያቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ የእግዚአብሔርን ሥርዓትና ሕግ ልታስተምራቸው፥ እንዲሁም እንዴት መኖርና ምን ማድረግ እንደሚገባቸውም ልትገልጥላቸው ይገባል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስርዓታትን ሕግጋትን መሃሮም፤ ከመይ ኢሎም ከም ዝነብሩን እንታይ ክገብሩ ኸም ዝግብኦምንውን ንገሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስርዓታትን ሕጋጋትን ምሀሮም፡ ዚኸዱላ መገድን ዚገብርዎ ግብርን ከኣ ንገሮም። |