Exodus 18:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ድምጸይ ስምዑ፡ ምኽሪ ክህበኩም እየ፡ ኣምላኽ ድማ ምሳኻትኩም ኪኸውን እዩ፡ ምኽንያታት ናብ ኣምላኽ ምእንቲ ኸተምጽእዎ፡ ምእንቲ ህዝቢ ምስ ኣምላኽ ኩኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም እመ​ክ​ር​ሃ​ለ​ሁና ስማኝ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከአ​ንተ ጋር ይሆ​ናል፤ አንተ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ለሕ​ዝቡ ሁን፤ ነገ​ራ​ቸ​ው​ንም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አድ​ርስ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም እመክርሃለሁና ቃሌን ስማ፥ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሆናል፤ አንተ በእግዚአብሔር ፊት ለሕዝቡ ሁን፥ ነገራቸውንም ወደ እግዚአብሔር አድርስ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም እመክርሃለሁና ቃሌን ስማ፥ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን፤ አንተ በእግዚአብሔር ፊት ሕዝቡን አቅርብ፥ ነገራቸውንም ወደ እግዚአብሔር አቅርብ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አነ ሀእ ታን ኦድያዋ ስሳ፤ ታን ኔና ዞራና፤ ጾሳይ ኔናና ግዶ። ኔን ሀ አሳ ድራዉ ጾሳ ስን አ፤ ኔን ኡንቱንቱ የዉዋ ጾሳኮ አሀ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ane ha"i taani odiyaawaa sisa; taani neena zorana; S'oossay neenana gido. Neeni ha asaa diraw S'oossaa sintsa aad'd'a; neeni unttunttu yewuwaa S'oossaakko aha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ane ha7i ta nena zorays! Ta yootizayssa siya; Xoossi nenara gido. Neni ha asaa gishshas Xoossa sinththan eqqa; asaza yo7okka Xoossako shiishsha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣኔ ሃኢ ታ ኔና ዞራይስ! ታ ዮቲዛይሳ ሲያ፤ ጾሲ ኔናራ ጊዶ። ኔኒ ሃ ኣሳ ጊሻስ ጾሳ ሲንን ኤቃ፤ ኣሳዛ ዮኦካ ጾሳኮ ሺሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀእ ታኒ ነና ዞረይሳ ስአ፤ ፆሳይ ኔራ ግዳና። ኔኒ ሀ አሳ በሳን ግዳዳ ኤንታባ ፆሳስ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha77i taani nena zoreysa si7a; Xoossay neera gidana. Neeni ha asaa bessan gidada entaba Xoossas oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምክር እሰጥሃለሁና አሁን እኔን አድምጠኝ፤ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከአንተ ጋር ይሁን። አንተ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ፊት (የሕዝብ ተወካይ መሆን አለብህ)፤ ክርክራቸውን ወደ እርሱ ታቀርባለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ እኔ አንድ ነገር ልምከርህ፤ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሆናል፤ አንተ ሕዝቡን ወክለህ በእግዚአብሔር ፊት ጉዳያቸውን አቅርብ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ኸዓ፥ እግዚኣብሄር ምሳኻ ይኹን፤ ክመኽረካ ቓለይ ስማዕ፦ ንስኻ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተወካሊ ህዝቢ ኹን፤ ነቲ ነገሮም ድማ ንስኻ ናብ እግዚኣብሄር ኣብፅሐሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸኣ ክመኽረካ፡ ቃላአይ ስማዕ፡ እግዚኣብሄር ድማ ምሳኻ ይኹን። ንስኻ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ኣብ ክንዲ ህዝቢ ኹን፡ እቲ ነገሮም ድማ ንስኻ ናብ ኣምላኽ ኣብጽሕ።