Exodus 18:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ድምጸይ ስምዑ፡ ምኽሪ ክህበኩም እየ፡ ኣምላኽ ድማ ምሳኻትኩም ኪኸውን እዩ፡ ምኽንያታት ናብ ኣምላኽ ምእንቲ ኸተምጽእዎ፡ ምእንቲ ህዝቢ ምስ ኣምላኽ ኩኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም እመክርሃለሁና ስማኝ፤ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሆናል፤ አንተ በእግዚአብሔር ፊት ለሕዝቡ ሁን፤ ነገራቸውንም ወደ እግዚአብሔር አድርስ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም እመክርሃለሁና ቃሌን ስማ፥ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሆናል፤ አንተ በእግዚአብሔር ፊት ለሕዝቡ ሁን፥ ነገራቸውንም ወደ እግዚአብሔር አድርስ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም እመክርሃለሁና ቃሌን ስማ፥ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን፤ አንተ በእግዚአብሔር ፊት ሕዝቡን አቅርብ፥ ነገራቸውንም ወደ እግዚአብሔር አቅርብ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አነ ሀእ ታን ኦድያዋ ስሳ፤ ታን ኔና ዞራና፤ ጾሳይ ኔናና ግዶ። ኔን ሀ አሳ ድራዉ ጾሳ ስን አ፤ ኔን ኡንቱንቱ የዉዋ ጾሳኮ አሀ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ane ha"i taani odiyaawaa sisa; taani neena zorana; S'oossay neenana gido. Neeni ha asaa diraw S'oossaa sintsa aad'd'a; neeni unttunttu yewuwaa S'oossaakko aha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ane ha7i ta nena zorays! Ta yootizayssa siya; Xoossi nenara gido. Neni ha asaa gishshas Xoossa sinththan eqqa; asaza yo7okka Xoossako shiishsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣኔ ሃኢ ታ ኔና ዞራይስ! ታ ዮቲዛይሳ ሲያ፤ ጾሲ ኔናራ ጊዶ። ኔኒ ሃ ኣሳ ጊሻስ ጾሳ ሲንን ኤቃ፤ ኣሳዛ ዮኦካ ጾሳኮ ሺሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀእ ታኒ ነና ዞረይሳ ስአ፤ ፆሳይ ኔራ ግዳና። ኔኒ ሀ አሳ በሳን ግዳዳ ኤንታባ ፆሳስ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha77i taani nena zoreysa si7a; Xoossay neera gidana. Neeni ha asaa bessan gidada entaba Xoossas oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምክር እሰጥሃለሁና አሁን እኔን አድምጠኝ፤ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከአንተ ጋር ይሁን። አንተ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ፊት (የሕዝብ ተወካይ መሆን አለብህ)፤ ክርክራቸውን ወደ እርሱ ታቀርባለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ እኔ አንድ ነገር ልምከርህ፤ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሆናል፤ አንተ ሕዝቡን ወክለህ በእግዚአብሔር ፊት ጉዳያቸውን አቅርብ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ፥ እግዚኣብሄር ምሳኻ ይኹን፤ ክመኽረካ ቓለይ ስማዕ፦ ንስኻ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተወካሊ ህዝቢ ኹን፤ ነቲ ነገሮም ድማ ንስኻ ናብ እግዚኣብሄር ኣብፅሐሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ ክመኽረካ፡ ቃላአይ ስማዕ፡ እግዚኣብሄር ድማ ምሳኻ ይኹን። ንስኻ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ኣብ ክንዲ ህዝቢ ኹን፡ እቲ ነገሮም ድማ ንስኻ ናብ ኣምላኽ ኣብጽሕ። |