Exodus 18:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጉዳይ ምስ ዝህልዎም ናባይ ይመጹ። ኣብ መንጎኦም እፈርድ፡ ሕግታት ኣምላኽን ሕግታቱን ድማ እነግሮም ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገርም ቢኖራቸው ወደ እኔ ይመጣሉ፤ በዚህና በዚያ ሰውም መካከል እፈርዳለሁ፤ የእግዚአብሔርንም ሥርዐትና ሕግ አስታውቃቸዋለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገርም ቢኖራቸው ወደ እኔ ይመጣሉ፥ በዚህና በዚያ ሰውም መካከል እፈርዳለሁ፥ የእግዚአብሔርንም ሥርዓትና ሕግ አስታውቃቸዋለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገርም ቢኖራቸው ወደ እኔ ይመጣሉ፥ በአንድ ሰውና በጎረቤቱ መካከል እፈርዳለሁ፥ የእግዚአብሔርንም ሥርዓትና ሕግ አስታውቃቸዋለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቶ የዉ ደኦፐ ታኮ ዪኖ፤ ታን እት ኡራ ግዱዋንነ አ ሾሩዋ ግዱዋን ፕርዳይ፤ ጾሳ አዛዙዋነ ዎጋ ኡንቱንታ ኤርሳይ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttoo yewuu de'ooppe taakko yiino; taani itti uraa gidduwaaninne Aa shooruwaa gidduwaan pirdday; S'oossaa azazuwaanne wogaa unttuntta erissay» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta giddon yo7oy diikko taakko yeettes; tanikka istta giddon diza yo7o pirdays; Xoossa maaraanne wogaa istta erisays» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ጊዶን ዮኦይ ዲኮ ታኮ ዬቴስ፤ ታኒካ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ዮኦ ፒርዳይስ፤ ጾሳ ማራኔ ዎጋ ኢስታ ኤሪሳይስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ግዶን ኦድ ደእኮ ታኮ ዮሶና። ታ ኤንታ ግዶን ባልነ ቱም ኦነኮ ሻካይስ፤ ፆሳ ኪታነ ህግያ ኤንታዉ ኦዳይስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta giddon odi de7iko taako yoosona. Ta enta giddon balinne tumi ooneko shaakayis; Xoossa kiitaanne higgiya entaw odayis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ክርክር በኖራቸው ቍጥር ጕዳያቸው ወደ እኔ ይመጣል፤ ለግራና ለቀኙ የሚሆነውን እኔ ወስኜ የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ሥርዐትና ሕጎች እነግራቸዋለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁለት ሰዎች ተጣልተውም ወደ እኔ ቢመጡ የትኛው ወገን ትክክል እንደሆን ለማሳወቅ የእግዚአብሔርን ሕግና ሥርዓት እነግራቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክልተ ሰብ፥ ነገር እንትህልዎምውን ናባይ ይመፁ፤ ኣነውን ኣብ መንጎ ሓደ ሰብን ብፃዩን እፈርድ፤ ናይ እግዚኣብሄር ስርዓትን ሕግጋትን ድማ እነግሮም” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነገር ምስ ዚህልዎም ናባይ ይመጹ፡ ኣነ ኸኣ ኣብ መንጎ ሓደ ሰብን ኣብ መንጎ ብጻዩን እፈርድ፡ ስርዓት ኣምላኽን ሓጋጋቱን ድማ እነግሮም፡ በሎ። |